Gazette Plus / ጋዜጣ ፕላስ/
24.8K subscribers
41.2K photos
344 videos
7 files
5.81K links
Ethiopian Press Agency, established in 1940 , is a public printing media enterprise operating in Ethiopia.
Download Telegram
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) መልዕክት‼️

ዛሬ ጠዋት የአፍሪካ ልማት ባንክ ልዩ ልዑክ የሆኑትን ዶክተር ቲሞቲ ዊልያምስን በምግብ እና ግብርና አቅርቦት ጥምረት አፈፃፀም ጥረቶች ላይ ለመወያየት ተቀብያለሁ።

ህዳር 20 ቀን 2017 ዓም
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍6👎2
ከወርቅ ለተገኘው የውጭ ምንዛሬ እድገት ማሻሻያው ዋናውን ድርሻ ይይዛል
***
(ኢ ፕ ድ)
በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት በወርቅ ማዕድን ለተመዘገበው ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ እድገት የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ዋናውን ድርሻ እንደሚይዝ የማዕድን ሚኒስትር ገለጹ።

ሚኒስትር ዲኤታው አቶ ሚሊዮን ማቲዎስ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከወርቅ ንግድ ከየትኛውም ጊዜ በላይ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ እድገት የተመዘገበበት ሆኗል። ለዚህ ደግሞ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ዋናውን ድርሻ ይወስዳል።

የማክሮ ኢኮኖሚው ማሻሻያ እንደሌሎች ዘርፎች ሁሉ በማአድን ዘርፍ በተለይም በወርቅ ምርትና ሽያጭ ለይ በተጨባጭ የሚታይ ውጤት ለማስመዝገብ......https://press.et/?p=141842

ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍6😁2
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቶ መሐመድ እድሪስን የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር በማድረግ ሾመዋል።

አቶ መሐመድ እድሪስን ከህዳር 18 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ሆነው ተሹመዋል።

ህዳር 20 ቀን 2017 ዓም
👏15👍2😁2👎1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአውሮፓና ከፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ያደረጉት ውይይት‼️
👎4👍1
#የተከበረች_አገር_የማይደፈር_አየር_ሀይል

የኢትዮጵያ አየር ኃይል 89ኛ የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ያሰለጠናቸውን አብራሪዎች፣ እጩ መኮንኖች፣ መደበኛ ቴክኒሺያኖች፣ መሰረታዊ ወታደሮችንና ፈልጎ ማዳን ኮማንዶ ሰልጣኞችን እያሥመረቀ ይገኛል።

ህዳር 20 ቀን 2017 ዓም

ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍11😁21👎1
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት‼️

ዛሬ ጠዋት ከእስያ መሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ ፕሬዝዳንት ጂን ሊኩን ጋር በኢትዮጵያ እና ባንኩ መካከል ሊኖር ስለሚችለው የአረንጓዴ ኢነርጂ፣ አቪዬሽንና መሠረተ ልማት ትብብር ዙርያ ተወያይተናል።

ህዳር 21 ቀን 2017 ዓም
👍3👎3
ሀገራዊ ኃይል የማመንጨት አቅም ከስድስት ሺህ ጊጋ ዋት በላይ ደርሷል
******
(ኢ ፕ ድ)

ሀገራዊ ኃይል የማመንጨት አቅም ከስድስት ሺህ ጊጋ ዋት በላይ መድረሱን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

በሚኒስቴሩ የኤሌክትሪፊኬሽንና የኢነርጂ መረጃ መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ዳቢ እንደገለጹት፤ እንደ ሀገር በሁሉም ዘርፍ በቂ የታዳሽ የኃይል አቅርቦት እንዲኖር እየተሠራ ነው፡፡ በዚህም የኢትዮጵያ ከተለያዩ ምንጮት ኃይል የማመንጨት አቅም ከስድስት ሺህ ጊጋ ዋት በላይ ማድረስ ተችሏል፡፡ በሁለትና ሦስት ዓመታት ጊዜ ውስጥም ይህን ቁጥር በእጥፍ ለማሳግ እየተሠራ ነው ብለዋል፡፡

በሁሉም ዘርፍ ነዳጅ ላይ ያለውን ጥገኝት በመቀነስ ታዳሽ ኃይል ላይ መሠረት ያደረገ የኃይል አቅርቦት እንዲኖር ለማድረግ በቂ የማመንጨት አቅም፣ ኃይል የማስተላለፍና መሠረተ ልማት መገንባት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የጠቆሙት አቶ መስፍን፤ ከ20ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ግንባታ ተከናውኗል፡ ፡ የማሰራጫ መሠረተ ልማቶችም ከ150 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ ደርሰዋል፡፡

ከዚህ በፊት የትራንስፖርት ዘርፉ ሙሉ በሙሉ የነዳጅ ምርቶች ላይ ጥገኛ ነበር ያሉት መሪ ሥራ አስፈጻሚው፤ ታዳሽ ኃይል ላይ መሠረት ያደረገ የትራንስፖርት አቅርቦት እንዲኖር በቂ የኃይል አቅርቦት......https://press.et/?p=141902
👍5😁21
ሥራ ፈላጊ ነዎት
መልካም ዕድል‼️

ኢንስታግራም/Instagram👇
https://www.instagram.com/agencyethiopianpress/
🔥2