ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ዛሬ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው በሰጡት ማብራሪያ ስለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች ( 3 )
👉 ህዳሴ ግድብ ባለፈው አመት ጥሩ ስራ ተሰርቶ ጥሩ ውጤትም
መጥቷል ከዚህ በኋላ የባለፈውን አመት ድል መተረት መቆም
አለበት፤
👉 ህዳሴ ሀ ብሎ የሚጀምረው ዘንድሮ ነው ዘንድሮ የምንሰራው ስራ
ከአምናው በብዙ እጥፍ ይፈትነናል በገንዘብ እንፈተናለን ፣በቴክኒክ
እንፈተናለን፤
👉 የህዳሴ ግድብ ግንባታ ትልቅ ክትትልና ድጋፍ የሚፈልግ ፕሮጀክት
ነው፤
👉 የህዳሴ ግድብ ግንባታ እንዲደናቀፍ ከውስጥም ከውጪም
የሚፈልገው ሀይል በጣም ብዙ ነው፤
👉 ዘንድሮን ጠንክረን ከሰራን በሚቀጥለው ዓመት ግን እንደዘንድሮ
ከባድ አይሆንም፤
👉ስራው በሁሉም መስክ በጥሩ መንገድና በቅርብ ክትትልና ድጋፍ
እየተደረገ እየሄደነው፤
👉 ህዳሴ ግድብ ባለፈው አመት ጥሩ ስራ ተሰርቶ ጥሩ ውጤትም
መጥቷል ከዚህ በኋላ የባለፈውን አመት ድል መተረት መቆም
አለበት፤
👉 ህዳሴ ሀ ብሎ የሚጀምረው ዘንድሮ ነው ዘንድሮ የምንሰራው ስራ
ከአምናው በብዙ እጥፍ ይፈትነናል በገንዘብ እንፈተናለን ፣በቴክኒክ
እንፈተናለን፤
👉 የህዳሴ ግድብ ግንባታ ትልቅ ክትትልና ድጋፍ የሚፈልግ ፕሮጀክት
ነው፤
👉 የህዳሴ ግድብ ግንባታ እንዲደናቀፍ ከውስጥም ከውጪም
የሚፈልገው ሀይል በጣም ብዙ ነው፤
👉 ዘንድሮን ጠንክረን ከሰራን በሚቀጥለው ዓመት ግን እንደዘንድሮ
ከባድ አይሆንም፤
👉ስራው በሁሉም መስክ በጥሩ መንገድና በቅርብ ክትትልና ድጋፍ
እየተደረገ እየሄደነው፤
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ዛሬ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው በሰጡት ማብራሪያ ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች.. ( 2 )
👉 ባለፈው አመት ኮሮና በዓለም ላይ ከፍተኛ ጫና ባሳደረበት ወቅት
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ 6.1 በመቶ እድገት አስመዝገቧል፤
👉 ዘንድሮ ለጤናው ዘርፍ 16 ቢሊዮን ብር ነው የተመደበለት፤ ካምናው
አንጻር ትልቅ እድገት ካሳዩ ዘርፎች መካከል አንዱ ያደርገዋል፤
👉20 የሚጠጉ የአዳዲስ የባንክ ምስረታ ጥያቄ ቀርቧል፤ አብዛኛዎቹ
ሂደቱን ጨርሰው ወደ ኢኮኖሚው ከተቀላቀሉ ትልቅ ሚና
ይጫወታሉ፤
👉 ነባር ባንኮች በዘንድሮው አመት በጥናት ላይ በመመስረት
ካፒታላቸውን ከፍ እንዲያደርጉ ይደረጋል፤ በቀጠና ደረጃ ለመወዳደር
የሚያስችል ምዕራፍ ላይ መድረስ አለባቸው፤
👉 አነስተኛና ጥቃቅን የነበሩ የፋይናንስ ተቋማት ወደ ባንክ
እንዲያድረጉ የተለያዩ ስራዎች ይሰራሉ፤
👉 በሀምሌ ነሀሴና መስከረም የተሰሩ ዋና ዋና ስራዎች መካከል አንዱ
የገንዘብ ለውጥ ነው፤ ይህ ለውጥ ያስፈለገበት ብዙ ስብራት ያለበትን
ኢኮኖሚ ለማረቅም ታስቦ ነው፤ ብዙ ሀብት ወደኢኮኖሚው የተረጨ
በመሆኑና ለመቆጣጠር አስቸጋሪ አድረጎት ቆይቷል፤
👉 ከብር ለውጡ በኋላ 1.3 ሚሊዮን ሰዎች አዳዲስ አካውንት ከፍተዋል፤
በዚህም 37 ቢሊዮን ብር ተቆጥቧል፤
👉 ህገ ወጥ ገንዘቦች ተይዘዋል፤ ገና ብዙ ገንዘብ እንደሚመክን
ይጠበቃል፤
👉 እስካሁን በነበረው ሁኔታ በአጠቃላይ የገንዘብ ለውጡ እንቅስቃሴ ላይ
በመቶ በመቶ በሚባል ደረጃ ስራው በስኬት ተከናውኗል፤ ሁሉም
ባለድርሻዎች ምስጋና ይገባቸዋል፤
👉 ከሸቀጦች የወጪ ንግድ ገቢ በሀምሌ ነሀሴና መስከረም ላይ 832.3
ሚለዮን ዶላር ገቢ ተገኝቷል፤ ያለፈው አመት ተመሳሳይ ወቅት
የተገኘው 723 ሚሊዮን ዶላር ነበር፤ ይህ ማለት የ15 በመቶ እድገት
አሳይቷል፤
👉 ባለፉት ሶስት ወራት የነበረው ገቢ 63.1 ቢሊዮን ብር ነው፤ ከእቅድ
አንጻር 106 በመቶ ከአምናው አንጻር 10 በመቶ እድገት አሳይቷል፤
ይሄንን ጠብቀን ከሄድን ባሰብነው ልክ እናስገባለን፤
👉 የወጪ ምንዛሬ ክምችት ባለፉት ሶስት ወራት የነበረው ክምችት
ከአምናው አንጻር የ20 በመቶ እድገት አሳይቷል፤
👉 ከካፒታል ወጪ አንጻር ባለፉት ሶስት ወራት 96 ቢሊዮን ብር ወጪ
አድርገናል፤ ከእቅዳችን የበለጠ አይደለም፤
👉 የዋጋ ግሽበት ባለፉት ሶስት ወራት መቀነስ አሳይቷል፤ ነገር ግን በቂ
አይደለም፤
👉 በምግብ ነክ ላይ ያለው ግሽበት በመስከረም ወር ላይ 21 በመቶ
መሆኑን ያሳያል፤
👉 የዋጋ ንረት ገፊ ምክንያቶች ምንድን ናቸው የሚሉተን በጥናት
በደንብ መለየት ያስፈልጋል፤
👉 የግብርና ምርት ስራዎችን በቴክኖሎጂ፣ በመስኖና በኩታ ገጠም
በመጠቀም ምርትን ማሳደግ ያስፈልጋል፤
👉 ባለፈው አመት ኮሮና በዓለም ላይ ከፍተኛ ጫና ባሳደረበት ወቅት
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ 6.1 በመቶ እድገት አስመዝገቧል፤
👉 ዘንድሮ ለጤናው ዘርፍ 16 ቢሊዮን ብር ነው የተመደበለት፤ ካምናው
አንጻር ትልቅ እድገት ካሳዩ ዘርፎች መካከል አንዱ ያደርገዋል፤
👉20 የሚጠጉ የአዳዲስ የባንክ ምስረታ ጥያቄ ቀርቧል፤ አብዛኛዎቹ
ሂደቱን ጨርሰው ወደ ኢኮኖሚው ከተቀላቀሉ ትልቅ ሚና
ይጫወታሉ፤
👉 ነባር ባንኮች በዘንድሮው አመት በጥናት ላይ በመመስረት
ካፒታላቸውን ከፍ እንዲያደርጉ ይደረጋል፤ በቀጠና ደረጃ ለመወዳደር
የሚያስችል ምዕራፍ ላይ መድረስ አለባቸው፤
👉 አነስተኛና ጥቃቅን የነበሩ የፋይናንስ ተቋማት ወደ ባንክ
እንዲያድረጉ የተለያዩ ስራዎች ይሰራሉ፤
👉 በሀምሌ ነሀሴና መስከረም የተሰሩ ዋና ዋና ስራዎች መካከል አንዱ
የገንዘብ ለውጥ ነው፤ ይህ ለውጥ ያስፈለገበት ብዙ ስብራት ያለበትን
ኢኮኖሚ ለማረቅም ታስቦ ነው፤ ብዙ ሀብት ወደኢኮኖሚው የተረጨ
በመሆኑና ለመቆጣጠር አስቸጋሪ አድረጎት ቆይቷል፤
👉 ከብር ለውጡ በኋላ 1.3 ሚሊዮን ሰዎች አዳዲስ አካውንት ከፍተዋል፤
በዚህም 37 ቢሊዮን ብር ተቆጥቧል፤
👉 ህገ ወጥ ገንዘቦች ተይዘዋል፤ ገና ብዙ ገንዘብ እንደሚመክን
ይጠበቃል፤
👉 እስካሁን በነበረው ሁኔታ በአጠቃላይ የገንዘብ ለውጡ እንቅስቃሴ ላይ
በመቶ በመቶ በሚባል ደረጃ ስራው በስኬት ተከናውኗል፤ ሁሉም
ባለድርሻዎች ምስጋና ይገባቸዋል፤
👉 ከሸቀጦች የወጪ ንግድ ገቢ በሀምሌ ነሀሴና መስከረም ላይ 832.3
ሚለዮን ዶላር ገቢ ተገኝቷል፤ ያለፈው አመት ተመሳሳይ ወቅት
የተገኘው 723 ሚሊዮን ዶላር ነበር፤ ይህ ማለት የ15 በመቶ እድገት
አሳይቷል፤
👉 ባለፉት ሶስት ወራት የነበረው ገቢ 63.1 ቢሊዮን ብር ነው፤ ከእቅድ
አንጻር 106 በመቶ ከአምናው አንጻር 10 በመቶ እድገት አሳይቷል፤
ይሄንን ጠብቀን ከሄድን ባሰብነው ልክ እናስገባለን፤
👉 የወጪ ምንዛሬ ክምችት ባለፉት ሶስት ወራት የነበረው ክምችት
ከአምናው አንጻር የ20 በመቶ እድገት አሳይቷል፤
👉 ከካፒታል ወጪ አንጻር ባለፉት ሶስት ወራት 96 ቢሊዮን ብር ወጪ
አድርገናል፤ ከእቅዳችን የበለጠ አይደለም፤
👉 የዋጋ ግሽበት ባለፉት ሶስት ወራት መቀነስ አሳይቷል፤ ነገር ግን በቂ
አይደለም፤
👉 በምግብ ነክ ላይ ያለው ግሽበት በመስከረም ወር ላይ 21 በመቶ
መሆኑን ያሳያል፤
👉 የዋጋ ንረት ገፊ ምክንያቶች ምንድን ናቸው የሚሉተን በጥናት
በደንብ መለየት ያስፈልጋል፤
👉 የግብርና ምርት ስራዎችን በቴክኖሎጂ፣ በመስኖና በኩታ ገጠም
በመጠቀም ምርትን ማሳደግ ያስፈልጋል፤
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ዛሬ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው በሰጡት ማብራሪያ ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች ( 1 )
👉ባለፈው አመት የባንኮች ቅርንጫፍ ተበራክቷል፤ የቅርንጫፎች ቁጥር
በ18 በመቶ አድጓል፤
👉 የጣና በለስ ፕሮጀክትን ሜቴክ 8 አመት ሰርቶ 62 በመቶ ነው
ያደረሰው፤ ኮንትራቱን ከሜቴክ አቋርጠን ለቻይና ኩባንያ ሰጥተን
ስራውን በስምንት ወር 85 በመቶ አድርሶታል፤ የፕሮጀክቱ ዋና
ችግር ፋይናንስ አይደለም፤ እስካሁን 23 ሚሊዮን ዶላር መድበናል፤
👉 የቅርንጫፎች መስፋፋት ትልቅ ለውጥ አምጥቷል፤ ባለፈው አመት
የተቀማጭ ሂሳብ የነበራቸው ዜጎች ቁጥር 38.7 ሚሊዮን ነበር፤ አሁን
ላይ 50.7 ሚሊዮን ዜጎች የተቀማጭ ሂሳብ ከፍተዋል፤ ይህ ብቻ 31
በመቶ እድገት መመዝገቡን ያሳያል፤
👉 ባንኮች በቁጠባ አንድ ትሪሊየን ብር ሰብስበዋል፤
ከተሰበሰበው ሀብት 60 በመቶ የሚሆነው በአዲስ አበባ
የሚገኝ ነው፤ በኦሮሚያ 13.7 በመቶ ተሰብስቧል፤ በአማራ 7.3፣
በደቡብ 5.2 ሲሆን የተቀረው በሌሎች ክልሎች የተሰበሰበው ነው፤
👉 ዘንድሮ ከተሰበሰበው ገንዘብ ውስጥ 271 ቢሊዮን ብር ባንኮች
አበድረዋል፤ ከዚህ ውስጥ 70 ከመቶው ለግል ሴክተር የተሰጠ ነው፤
👉 የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ተጽዕኖ ያሳረፈባቸው ዘርፎች አሉ፤
ከእነዚህም መካከል--
👉 ትራንስፖርት ከሚጠበቀው እድገት በ21 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል፤
👉 ትምህርት 1.8 በመቶ ብቻ ነው ያደገው፤
👉 የህዝብ አገልግልት በ2.3 በመቶ ብቻ ነው ያደገው፤
👉 ቱሪዝም በ9 በመቶ ወድቋል፤
👉 መንግስት ለቱሪዝምና ለሆቴል አገልግሎት በኮሮና ምክንያት
ለደረሰባቸው ጉዳት የ3.3 ቢሊዮን ብር ብድር አመቻችቷል፤
👉ባለፈው አመት የባንኮች ቅርንጫፍ ተበራክቷል፤ የቅርንጫፎች ቁጥር
በ18 በመቶ አድጓል፤
👉 የጣና በለስ ፕሮጀክትን ሜቴክ 8 አመት ሰርቶ 62 በመቶ ነው
ያደረሰው፤ ኮንትራቱን ከሜቴክ አቋርጠን ለቻይና ኩባንያ ሰጥተን
ስራውን በስምንት ወር 85 በመቶ አድርሶታል፤ የፕሮጀክቱ ዋና
ችግር ፋይናንስ አይደለም፤ እስካሁን 23 ሚሊዮን ዶላር መድበናል፤
👉 የቅርንጫፎች መስፋፋት ትልቅ ለውጥ አምጥቷል፤ ባለፈው አመት
የተቀማጭ ሂሳብ የነበራቸው ዜጎች ቁጥር 38.7 ሚሊዮን ነበር፤ አሁን
ላይ 50.7 ሚሊዮን ዜጎች የተቀማጭ ሂሳብ ከፍተዋል፤ ይህ ብቻ 31
በመቶ እድገት መመዝገቡን ያሳያል፤
👉 ባንኮች በቁጠባ አንድ ትሪሊየን ብር ሰብስበዋል፤
ከተሰበሰበው ሀብት 60 በመቶ የሚሆነው በአዲስ አበባ
የሚገኝ ነው፤ በኦሮሚያ 13.7 በመቶ ተሰብስቧል፤ በአማራ 7.3፣
በደቡብ 5.2 ሲሆን የተቀረው በሌሎች ክልሎች የተሰበሰበው ነው፤
👉 ዘንድሮ ከተሰበሰበው ገንዘብ ውስጥ 271 ቢሊዮን ብር ባንኮች
አበድረዋል፤ ከዚህ ውስጥ 70 ከመቶው ለግል ሴክተር የተሰጠ ነው፤
👉 የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ተጽዕኖ ያሳረፈባቸው ዘርፎች አሉ፤
ከእነዚህም መካከል--
👉 ትራንስፖርት ከሚጠበቀው እድገት በ21 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል፤
👉 ትምህርት 1.8 በመቶ ብቻ ነው ያደገው፤
👉 የህዝብ አገልግልት በ2.3 በመቶ ብቻ ነው ያደገው፤
👉 ቱሪዝም በ9 በመቶ ወድቋል፤
👉 መንግስት ለቱሪዝምና ለሆቴል አገልግሎት በኮሮና ምክንያት
ለደረሰባቸው ጉዳት የ3.3 ቢሊዮን ብር ብድር አመቻችቷል፤
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከግብርና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ለበረሀ አንበጣ ማጥፊያነት ኬሚካል ርጭት የሚያገለግሉ 3 ሄሊኮፕተሮችን ማጓጓዙን አስታወቀ።
ሄሊኮፕተሮቹም ከውጪ በመጡ ባለሙያዎች እና በአየር መንገዱ የአውሮፕላን ጥገና ባለሞያዎች በአየር መንገዱ የጥገና ማእከል ውስጥ እየተገጣጠሙ እንደሚገኙ ገልጿል።
ሄሊኮፕተሮቹም ከውጪ በመጡ ባለሙያዎች እና በአየር መንገዱ የአውሮፕላን ጥገና ባለሞያዎች በአየር መንገዱ የጥገና ማእከል ውስጥ እየተገጣጠሙ እንደሚገኙ ገልጿል።
የትግራይ ህዝብ ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኝ የሚያስችል ህጋዊ አሰራር እየተዘጋጀ እንደሚገኝ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታወቀ
***************
(ኢ.ፕ.ድ)
የትግራይ ህዝብ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄው ምላሽ እንዲያገኝ የሚያስችል ህጋዊ አሰራር እየተዘጋጀ እንደሚገኝ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታወቀ።
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ዛሬ የምክር ቤቱን የሥራ አፈጻጸም በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል።
በዚሁ መግለጫ ላይ አፈ ጉባኤው እንደተናገሩት፤ የትግራይ ህዝብ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኝ የሚያስችል ህጋዊ አሰራር እየተዘጋጀ ይገኛል።
ይህ ህጋዊ አሰራር በቅርቡ ተግባራዊ ሲደረግ በኢትዮጵያዊነቱ የሚኮራውን የትግራይ ህዝብ እነደማንኛውም ኢትዮጵያዊ የልማት ጥያቄዎቹ ምላሽ እንዲያገኝ ጥረት ይደረጋል ብለዋል።
በቅርቡ ተግባራዊ ሲደረግ በኢትዮጵያዊነቱ የሚኮራውን የትግራይ ህዝብ እነደማንኛውም ኢትዮጵያዊ የልማት ጥያቄዎቹ ምላሽ እንዲያገኙ ጥረት ይደረጋል፤
እንደ አፈጉባኤው ገለጻ፤ መጪው ሀገራዊ ምርጫ በሰላማዊ እና ተአማኒ በሆነ መልኩ እንዲካሄድ መንግስት፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ህዝቡ በሰለጠነ አካሄድ ውይይቶችን በማካሄድ እና አሳታፊነትን በተላበሰ መንገድ ሊሳተፉ ይገባል።
ማንኛውም ዜጋ ሀገርን ከሚያፈርስ ተግባራት መቆጠብ እና ከአጥፊዎች መጠንቀቅ እንዳለበትም አፈጉባኤው ጥሪ አቅርበዋል።
ባለፉት ሁለት ዓመት ተኩል የውጥ ጊዜያት በመከላከያና ደህንነት ተቋማት አሰፈጻሚ አካላት አሰራር በተገቢው መንገድ እንዲሄዱ ክትትል እና የቁጥጥር ስራ ምክር ቤቱ አከናውኗል ሲሉም ተናግረዋል።
ምክር ቤቱ የወጪ ንግድ ገቢን የሚያሳድጉ ህጎች የማሻሻል እና የማጸደቅ ስራ ማከናወኑንም አብራርተዋል።
***************
(ኢ.ፕ.ድ)
የትግራይ ህዝብ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄው ምላሽ እንዲያገኝ የሚያስችል ህጋዊ አሰራር እየተዘጋጀ እንደሚገኝ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታወቀ።
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ዛሬ የምክር ቤቱን የሥራ አፈጻጸም በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል።
በዚሁ መግለጫ ላይ አፈ ጉባኤው እንደተናገሩት፤ የትግራይ ህዝብ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኝ የሚያስችል ህጋዊ አሰራር እየተዘጋጀ ይገኛል።
ይህ ህጋዊ አሰራር በቅርቡ ተግባራዊ ሲደረግ በኢትዮጵያዊነቱ የሚኮራውን የትግራይ ህዝብ እነደማንኛውም ኢትዮጵያዊ የልማት ጥያቄዎቹ ምላሽ እንዲያገኝ ጥረት ይደረጋል ብለዋል።
በቅርቡ ተግባራዊ ሲደረግ በኢትዮጵያዊነቱ የሚኮራውን የትግራይ ህዝብ እነደማንኛውም ኢትዮጵያዊ የልማት ጥያቄዎቹ ምላሽ እንዲያገኙ ጥረት ይደረጋል፤
እንደ አፈጉባኤው ገለጻ፤ መጪው ሀገራዊ ምርጫ በሰላማዊ እና ተአማኒ በሆነ መልኩ እንዲካሄድ መንግስት፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ህዝቡ በሰለጠነ አካሄድ ውይይቶችን በማካሄድ እና አሳታፊነትን በተላበሰ መንገድ ሊሳተፉ ይገባል።
ማንኛውም ዜጋ ሀገርን ከሚያፈርስ ተግባራት መቆጠብ እና ከአጥፊዎች መጠንቀቅ እንዳለበትም አፈጉባኤው ጥሪ አቅርበዋል።
ባለፉት ሁለት ዓመት ተኩል የውጥ ጊዜያት በመከላከያና ደህንነት ተቋማት አሰፈጻሚ አካላት አሰራር በተገቢው መንገድ እንዲሄዱ ክትትል እና የቁጥጥር ስራ ምክር ቤቱ አከናውኗል ሲሉም ተናግረዋል።
ምክር ቤቱ የወጪ ንግድ ገቢን የሚያሳድጉ ህጎች የማሻሻል እና የማጸደቅ ስራ ማከናወኑንም አብራርተዋል።
ዩኒቨርሲቲዎች በመጀመሪያ ዙር ተመራቂ ተማሪዎቻቸውን
የሚቀበሉበት መርሀ ግብርን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ይፋ አድርጓል።
በዚሁ መሠረት፡-
1. ጥቅምት 23 እና 24 ቀን 2013 ዓ.ም
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ
አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ
ሐዋሳ ዩኒቨርስቲ
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ
መቐሌ ዩኒቨርስቲ
ራያ ዩኒቨርስቲ
ወሎ ዩኒቨርስቲ
መቅደላ አምባ ዩኒቨርስቲ
ሠመራ ዩኒቨርስቲ
2. ጥቅምት 25 እና 26 ቀን 2013 ዓ.ም
አርሲ ዩኒቨርስቲ
ኮተቤ ሜትሮፖሊቲያን ዩኒቨርስቲ
ሰላሌ ዩኒቨርስቲ
ደብረ ብረሃን ዩኒቨርስቲ
ዲላ ዩኒቨርስቲ
መዳወላቡ ዩኒቨርስቲ
አክሱም ዩኒቨርስቲ
አዲግራት ዩኒቨርስቲ
ወልዲያ ዩኒቨርስቲ
አርባምንጭ ዩኒቨርስቲ
ዋቻሞ ዩኒቨርስቲ
ጂንካ ዩኒቨርስቲ
አምቦ ዩኒቨርስቲ
3. ጥቅምት 27 እና 28 ቀን 2013 ዓ.ም
ጅማ ዩኒቨርስቲ
ወልቂጤ ዩኒቨርስቲ
ቦንጋ ዩኒቨርስቲ
ሐረማያ ዩኒቨርስቲ
ኦዳቡልቱም ዩኒቨርስቲ
ቀብሪደሃር ዩኒቨርስቲ
ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ
ደባርቅ ዩኒቨርስቲ
እንጂባራ ዩኒቨርስቲ
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ
ወራቤ ዩኒቨርስቲ
4. ጥቅምት 29 እና 30 ቀን 2013 ዓ.ም
ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ
መቱ ዩኒቨርስቲ
ጋምቤላ ዩኒቨርስቲ
ድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ
ጅግጅጋ ዩኒቨርስቲ
ወለጋ ዩኒቨርስቲ
ደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ
አሶሳ ዩኒቨርስቲ
5. ከጥቅምት 28 እስከ 30 ቀን 2013 ዓም
ጎንደር ዩኒቨርስቲ
ደብረማርቆስ ዩኒቨርስቲ
የሚቀበሉበት መርሀ ግብርን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ይፋ አድርጓል።
በዚሁ መሠረት፡-
1. ጥቅምት 23 እና 24 ቀን 2013 ዓ.ም
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ
አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ
ሐዋሳ ዩኒቨርስቲ
ቡሌ ሆራ ዩኒቨርስቲ
መቐሌ ዩኒቨርስቲ
ራያ ዩኒቨርስቲ
ወሎ ዩኒቨርስቲ
መቅደላ አምባ ዩኒቨርስቲ
ሠመራ ዩኒቨርስቲ
2. ጥቅምት 25 እና 26 ቀን 2013 ዓ.ም
አርሲ ዩኒቨርስቲ
ኮተቤ ሜትሮፖሊቲያን ዩኒቨርስቲ
ሰላሌ ዩኒቨርስቲ
ደብረ ብረሃን ዩኒቨርስቲ
ዲላ ዩኒቨርስቲ
መዳወላቡ ዩኒቨርስቲ
አክሱም ዩኒቨርስቲ
አዲግራት ዩኒቨርስቲ
ወልዲያ ዩኒቨርስቲ
አርባምንጭ ዩኒቨርስቲ
ዋቻሞ ዩኒቨርስቲ
ጂንካ ዩኒቨርስቲ
አምቦ ዩኒቨርስቲ
3. ጥቅምት 27 እና 28 ቀን 2013 ዓ.ም
ጅማ ዩኒቨርስቲ
ወልቂጤ ዩኒቨርስቲ
ቦንጋ ዩኒቨርስቲ
ሐረማያ ዩኒቨርስቲ
ኦዳቡልቱም ዩኒቨርስቲ
ቀብሪደሃር ዩኒቨርስቲ
ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ
ደባርቅ ዩኒቨርስቲ
እንጂባራ ዩኒቨርስቲ
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ
ወራቤ ዩኒቨርስቲ
4. ጥቅምት 29 እና 30 ቀን 2013 ዓ.ም
ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ
መቱ ዩኒቨርስቲ
ጋምቤላ ዩኒቨርስቲ
ድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ
ጅግጅጋ ዩኒቨርስቲ
ወለጋ ዩኒቨርስቲ
ደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ
አሶሳ ዩኒቨርስቲ
5. ከጥቅምት 28 እስከ 30 ቀን 2013 ዓም
ጎንደር ዩኒቨርስቲ
ደብረማርቆስ ዩኒቨርስቲ
በኢትዮጵያ የፖለቲካ ለውጥ ዙሪያ የተዘጋጀ መፅሐፍ ተመረቀ
*******************
(ኢ.ፕ.ድ)
የኢትዮጵያን የፖለቲካ ለውጥ የሚያስቃኝ መፅሐፍ ዛሬ ጠዋት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተመርቋል።
“Ethiopia in the wake of political Reform” የሚል ርዕስ የተሰጠው መጽሀፍ በጸሐይ አታሚ የተዘጋጀ ሲሆን በውጭ አገር እና በአገር ውስጥ የፖለቲካ ምሁራን ተሳትፎ እንዳደረጉበት ታውቋል።
*******************
(ኢ.ፕ.ድ)
የኢትዮጵያን የፖለቲካ ለውጥ የሚያስቃኝ መፅሐፍ ዛሬ ጠዋት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተመርቋል።
“Ethiopia in the wake of political Reform” የሚል ርዕስ የተሰጠው መጽሀፍ በጸሐይ አታሚ የተዘጋጀ ሲሆን በውጭ አገር እና በአገር ውስጥ የፖለቲካ ምሁራን ተሳትፎ እንዳደረጉበት ታውቋል።
ዛሬ 437 ኢትዮጵዊያን ከሳኡዲ አረቢያ እና ሊባኖስ ተመለሱ
********************************
(ኢፕድ)
ዛሬ ጥቅምት 12 ቀን 2013 ዓም 437 ኢትዮጵዊያን ከሳኡዲ አረቢያ እና ከሊባኖስ ተመልሰዋል።
ከዛሬ ተመላሾች ውስጥ 393 ከጅዳ ሳኡዲ አረቢያ ሲሆን፤ 144 ደግሞ ከቤሩት ሊባኖስ የተመለሱ ናቸው።
ተመላሾቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ጉዳዩ ከሚመከታቸው መ/ቤቶች የተወከሉ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል።
********************************
(ኢፕድ)
ዛሬ ጥቅምት 12 ቀን 2013 ዓም 437 ኢትዮጵዊያን ከሳኡዲ አረቢያ እና ከሊባኖስ ተመልሰዋል።
ከዛሬ ተመላሾች ውስጥ 393 ከጅዳ ሳኡዲ አረቢያ ሲሆን፤ 144 ደግሞ ከቤሩት ሊባኖስ የተመለሱ ናቸው።
ተመላሾቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ጉዳዩ ከሚመከታቸው መ/ቤቶች የተወከሉ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል።
የ8ኛ እና የ12 ክፍል ትምህርት ጥቅምት 16 ይጀመራል፡፡
በአዲስ አበባ ዘንድሮ ለ8ኛ እና 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚቀመጡ ተማሪዎች ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ትምህርት ይጀምራሉ።
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ በሰጡት መግለጫ የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የሚያስችሉ ስራዎች በመሰራታቸው የመልቀቂያ ፈተና የሚፈተኑ ተማሪዎች በሁሉም የከተማዋ ትምህርት ቤቶች ከመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር ቀድመው ትምህርት ይጀምራሉ ብለዋል።
የፊታችን ሰኞ ትምህርት የሚጀመርባቸው ትምህርት ቤቶች ላይም የፀረ ተዋህሲ ርጭት መካሄዱንና የቅድመ ጥንቃቄ ስራዎች መከናወናቸውን አቶ ዘላለም አመላክተዋል።
የሙቀት መለኪያና ጭምብልም በሁሉም ትምህርት ቤቶች በመሰራጨት ላይ መሆኑን ቢሮ ኃላፊው አስታውቀዋል።
የ8ኛ እና 12 ክፍል የመልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች 45 ቀን ከተማሩ በኋላ ለፈተና እንደሚቀመጡም የገለጹት አቶ ዘላለም በአዲስ አበባ ከተማና በዙሪያዋ ያሉ ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ትምህርት የሚጀምሩት ጥቅምት 30 ቀን 2013 እንደሆነም ሃላፊዉ ተናግረዋል።
ሃላፊዉ እንዳስታወቁት የኮሮና ቫይረስ ተጋላጭነትን ለመቀነስ ሲባል የ8ኛ እና 12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ቅዳሜን ጨምሮ በሳምንት 6 ቀናት እንደሚማሩ እና የተቀሩት ክፍል ተማሪዎችም በቀን ፈረቃ በሳምንት ሶስት ቀን ትምህርት መማር ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።
ከዚህም በተጨማሪ በከተማዋ 230 ትምህርት ቤቶች ተገንብተው ለአገልግሎት እንደሚበቁና የተማሪዎችን የጤና የሚከታተሉ በ513 ትምህርት ቤቶች ውስጥ 2052 የጤና ባለሙያዎች ቅጥር መፈፀሙን ሃላፊዉ ተናግረዋል፡፡
በአዲስ አበባ ዘንድሮ ለ8ኛ እና 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚቀመጡ ተማሪዎች ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ትምህርት ይጀምራሉ።
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ በሰጡት መግለጫ የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የሚያስችሉ ስራዎች በመሰራታቸው የመልቀቂያ ፈተና የሚፈተኑ ተማሪዎች በሁሉም የከተማዋ ትምህርት ቤቶች ከመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር ቀድመው ትምህርት ይጀምራሉ ብለዋል።
የፊታችን ሰኞ ትምህርት የሚጀመርባቸው ትምህርት ቤቶች ላይም የፀረ ተዋህሲ ርጭት መካሄዱንና የቅድመ ጥንቃቄ ስራዎች መከናወናቸውን አቶ ዘላለም አመላክተዋል።
የሙቀት መለኪያና ጭምብልም በሁሉም ትምህርት ቤቶች በመሰራጨት ላይ መሆኑን ቢሮ ኃላፊው አስታውቀዋል።
የ8ኛ እና 12 ክፍል የመልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች 45 ቀን ከተማሩ በኋላ ለፈተና እንደሚቀመጡም የገለጹት አቶ ዘላለም በአዲስ አበባ ከተማና በዙሪያዋ ያሉ ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ትምህርት የሚጀምሩት ጥቅምት 30 ቀን 2013 እንደሆነም ሃላፊዉ ተናግረዋል።
ሃላፊዉ እንዳስታወቁት የኮሮና ቫይረስ ተጋላጭነትን ለመቀነስ ሲባል የ8ኛ እና 12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ቅዳሜን ጨምሮ በሳምንት 6 ቀናት እንደሚማሩ እና የተቀሩት ክፍል ተማሪዎችም በቀን ፈረቃ በሳምንት ሶስት ቀን ትምህርት መማር ይጠበቅባቸዋል ብለዋል።
ከዚህም በተጨማሪ በከተማዋ 230 ትምህርት ቤቶች ተገንብተው ለአገልግሎት እንደሚበቁና የተማሪዎችን የጤና የሚከታተሉ በ513 ትምህርት ቤቶች ውስጥ 2052 የጤና ባለሙያዎች ቅጥር መፈፀሙን ሃላፊዉ ተናግረዋል፡፡
ለትግራይ ወረዳዎች፣ ከተማዎችና ቀበሌዎች የድጎማ በጀት የሚተላለፍበት አሠራር ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ
****************************
(ኢፕድ)
ለትግራይ ወረዳዎች፣ ከተማዎችና ቀበሌዎች የድጎማ በጀት የሚተላለፍበት አሠራር ዝግጅት ማጠናቀቁን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሃጂ ኢብሣ እንደተናገሩት የፌዴሬሽን ምክር ቤት ባስተላለፈው ውሳኔ መሠረት ሚኒስቴሩ ለክልሉ ወረዳዎች፣ ከተሞችና ቀበሌዎች የድጎማ በጀቱን የሚያስተላልፍበትን የአሠራር ዝግጅት አጠናቋል።
በሚኒስቴሩ የተዘጋጀው የበጀት ድጎማ አሠራር በሚቀጥለው ሣምንት ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቦ ከጸደቀ በኋላ ተግባራዊ እንደሚደረግም ኃላፊው ጠቁመዋል።
በዚህም በጀቱ በወረዳ፣ ከተማና ቀበሌ አስተዳደር አካላት የባንክ ሂሳብ በኩል እንደሚተላለፍ አስታውቀዋል።
የአስተዳደር አካላቱ የባንክ ሂሳብ ማስተላለፊያ ደብተር ካላቸው በዚያው በኩል ከሌላቸው ደግሞ አዲስ የባንክ ሂሳብ በመክፈት በጀቱ እንዲደርሳቸው እንደሚደረግም ተናግረዋል።
የትግራይ ሕዝብ እንደ ሌሎቹ የአገሪቱ ክልሎች ሕዝቦች የትምህርት፣ የጤና፣ የንጹሕ መጠጥ ውኃ፣ የምግብ ዋስትናና ሌሎች መሠረታዊ የሆኑ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች ድጋፍ እንዲያገኙ ይደረጋልም ብለዋል።
የፌዴሬሽን ምክር ቤት የፌዴራል መንግሥት ከትግራይ ክልል ምክር ቤትና ከሥራ አስፈጻሚው ጋር ያለው ግንኙነት እንዲቋረጥ መወሰኑ ይታወቃል።
ምክር ቤቱ መስከረም 26 ስብሰባ አድርጎ ባስተላለፈው ውሳኔ መሠረት የፌደራል መንግሥት “የወረዳ፣ የከተማና የቀበሌ አስተዳደሮችን ጨምሮ በክልሉ ከሚገኙ ሕጋዊ ተቋማት ጋር ብቻ የሥራ ግንኙነት ማድረግ አለበት” የሚል ውሳኔ መወሰኑ የሚታወስ ነው ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
****************************
(ኢፕድ)
ለትግራይ ወረዳዎች፣ ከተማዎችና ቀበሌዎች የድጎማ በጀት የሚተላለፍበት አሠራር ዝግጅት ማጠናቀቁን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሃጂ ኢብሣ እንደተናገሩት የፌዴሬሽን ምክር ቤት ባስተላለፈው ውሳኔ መሠረት ሚኒስቴሩ ለክልሉ ወረዳዎች፣ ከተሞችና ቀበሌዎች የድጎማ በጀቱን የሚያስተላልፍበትን የአሠራር ዝግጅት አጠናቋል።
በሚኒስቴሩ የተዘጋጀው የበጀት ድጎማ አሠራር በሚቀጥለው ሣምንት ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ቀርቦ ከጸደቀ በኋላ ተግባራዊ እንደሚደረግም ኃላፊው ጠቁመዋል።
በዚህም በጀቱ በወረዳ፣ ከተማና ቀበሌ አስተዳደር አካላት የባንክ ሂሳብ በኩል እንደሚተላለፍ አስታውቀዋል።
የአስተዳደር አካላቱ የባንክ ሂሳብ ማስተላለፊያ ደብተር ካላቸው በዚያው በኩል ከሌላቸው ደግሞ አዲስ የባንክ ሂሳብ በመክፈት በጀቱ እንዲደርሳቸው እንደሚደረግም ተናግረዋል።
የትግራይ ሕዝብ እንደ ሌሎቹ የአገሪቱ ክልሎች ሕዝቦች የትምህርት፣ የጤና፣ የንጹሕ መጠጥ ውኃ፣ የምግብ ዋስትናና ሌሎች መሠረታዊ የሆኑ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች ድጋፍ እንዲያገኙ ይደረጋልም ብለዋል።
የፌዴሬሽን ምክር ቤት የፌዴራል መንግሥት ከትግራይ ክልል ምክር ቤትና ከሥራ አስፈጻሚው ጋር ያለው ግንኙነት እንዲቋረጥ መወሰኑ ይታወቃል።
ምክር ቤቱ መስከረም 26 ስብሰባ አድርጎ ባስተላለፈው ውሳኔ መሠረት የፌደራል መንግሥት “የወረዳ፣ የከተማና የቀበሌ አስተዳደሮችን ጨምሮ በክልሉ ከሚገኙ ሕጋዊ ተቋማት ጋር ብቻ የሥራ ግንኙነት ማድረግ አለበት” የሚል ውሳኔ መወሰኑ የሚታወስ ነው ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
በኢትዮጵያ ተጨማሪ 575 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው፤ የ12 ሰዎች ህይወት አልፏል
*****************************
(ኢፕድ)
ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 6,676 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 575 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 91,693 ደርሷል።
በሌላ በኩል 754 ሰዎች ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ እስካሁን ድረስ 45,260 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።
*****************************
(ኢፕድ)
ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 6,676 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 575 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 91,693 ደርሷል።
በሌላ በኩል 754 ሰዎች ከበሽታው ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ እስካሁን ድረስ 45,260 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።
በትግራይ ያጋጠመውን የአንበጣ ወረራ ለመከላከል የትግራይ ብልፅግና በአስተባበረው የገቢ ማሳባሰቢያ መድረክ ከ10ሚሊዮን ብር በላይ ተገኘ *********************************************
(ኢ.ፕ.ድ)
በትግራይ ክልል ያጋጠመውን የአንበጣ ወረራ ለመከላከል የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ባስተባበረው የገቢ ማሳባሰብያ መድረክ ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ።
ትናንት ማምሻውን በአዲስ አበባ ሸራተን ሆቴል የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ “የገበሬ ህልውና የአገር ህልውና ነው” በሚል መሪ መልእክት ያስተባበረው የገቢ ማሳባሰብያ መድረክ ተካሂዷል።
በዚሁ መድረክ ላይ የትግራይ የብልፅግና ከፍተኛ አማራር ዶ/ር አብርሃም በላይ እንደተናገሩት፤ ትግራይ ላይ ያጋጠመውን የበረሃ አንበጣ ወረራ ለመመከት ያለምንም የዘር፣ የሃይማኖትና የፖለቲካ ልዩነት መስራት ይገባል።
በተዘጋጀው የገቢ ማሳባሰበያ መድረክ ላይ ከፍተኛ የትግራይ ብልፅግና አመራሮች ከደመዋዛቸው 250 ሺህ ብር መስጠታቸው ተገልጿል።
በመድረኩ ላይ ባለሀብቶችና የትግራይ ጉዳይ ያገባናል የሚሉ አካላት መገኘታቸውንና ድጋፍ ማድረጋቸውም ተገልጿል።
በማዕረግ ገ/እግዚአብሄር
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ለትክክለኛና ወቅታዊ መረጃ ትክክለኛውን
ለአጫጭር ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃ የትዊተር አካውንታችን ይከተሉ
https://twitter.com/home?lang=en
በጋዜጦቻችን የወጡ ዜና፣ አርቲክልና ኤክስክሉሲቭ ቃለ መጠይቆችን ዌብሳይታችን ላይ ያገኛሉ
https://www.press.et/️
(ኢ.ፕ.ድ)
በትግራይ ክልል ያጋጠመውን የአንበጣ ወረራ ለመከላከል የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ባስተባበረው የገቢ ማሳባሰብያ መድረክ ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ።
ትናንት ማምሻውን በአዲስ አበባ ሸራተን ሆቴል የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ “የገበሬ ህልውና የአገር ህልውና ነው” በሚል መሪ መልእክት ያስተባበረው የገቢ ማሳባሰብያ መድረክ ተካሂዷል።
በዚሁ መድረክ ላይ የትግራይ የብልፅግና ከፍተኛ አማራር ዶ/ር አብርሃም በላይ እንደተናገሩት፤ ትግራይ ላይ ያጋጠመውን የበረሃ አንበጣ ወረራ ለመመከት ያለምንም የዘር፣ የሃይማኖትና የፖለቲካ ልዩነት መስራት ይገባል።
በተዘጋጀው የገቢ ማሳባሰበያ መድረክ ላይ ከፍተኛ የትግራይ ብልፅግና አመራሮች ከደመዋዛቸው 250 ሺህ ብር መስጠታቸው ተገልጿል።
በመድረኩ ላይ ባለሀብቶችና የትግራይ ጉዳይ ያገባናል የሚሉ አካላት መገኘታቸውንና ድጋፍ ማድረጋቸውም ተገልጿል።
በማዕረግ ገ/እግዚአብሄር
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ለትክክለኛና ወቅታዊ መረጃ ትክክለኛውን
ለአጫጭር ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃ የትዊተር አካውንታችን ይከተሉ
https://twitter.com/home?lang=en
በጋዜጦቻችን የወጡ ዜና፣ አርቲክልና ኤክስክሉሲቭ ቃለ መጠይቆችን ዌብሳይታችን ላይ ያገኛሉ
https://www.press.et/️
በሐዋሳ ከተማ የልዩ ዘመቻዎች ሀይል የኮማንዶ ትርኢት እየተካሔደ ነው
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የልዩ ዘመቻዎች ኃይል ማዘዣ በአምስት ሻለቃ ያሰለጠናቸው የኮማንዶ አባላት የልዩ ግዳጅ ትርኢት እያሳዩ ነው።
በዝግጅቱ ላይ የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ምክትል ኢታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላን ጨምሮ የመከላከያ ሰራዊትና የፌደራል ፓሊስ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።
በትርኢቱ የልዩ ዘመቻዎች ሀይል የአየር ወለድ አባላት በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ አካባቢ ከሔሊኮፒተር የፎቅ ዝላይ በማድረግ የጸረ ሽብርና ጥቃት ትዕይንት አሳይተዋል።
በቶጋ፣ በወንዶ ጢቃና በወንዶ ገነት አካባቢ የሜዳና የገደል ዝላይ፤ ከሒሊኮፒተር በፓራሹት በመውረድ ትዕይንቱን እያሳዩ ነው።
የልዩ ሀይል ፀረ ሽብር ስልታዊ ተኩስ ትርኢትም በዝግጅቱ እየታየ ይገኛል።
በሌላ በኩል በልዩ ዘመቻዎች ሀይል የሰለጠኑ የኮማንዶ አባላት የባህር ላይ ትርኢት በልዩ ሁኔታ እያቀረቡ ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የልዩ ዘመቻዎች ኃይል ማዘዣ በአምስት ሻለቃ ያሰለጠናቸውን የኮማንዶ አባላት ነገ እንደሚያስመርቅ ኢዜአ ዘግቧል።
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የልዩ ዘመቻዎች ኃይል ማዘዣ በአምስት ሻለቃ ያሰለጠናቸው የኮማንዶ አባላት የልዩ ግዳጅ ትርኢት እያሳዩ ነው።
በዝግጅቱ ላይ የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ምክትል ኢታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላን ጨምሮ የመከላከያ ሰራዊትና የፌደራል ፓሊስ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።
በትርኢቱ የልዩ ዘመቻዎች ሀይል የአየር ወለድ አባላት በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ አካባቢ ከሔሊኮፒተር የፎቅ ዝላይ በማድረግ የጸረ ሽብርና ጥቃት ትዕይንት አሳይተዋል።
በቶጋ፣ በወንዶ ጢቃና በወንዶ ገነት አካባቢ የሜዳና የገደል ዝላይ፤ ከሒሊኮፒተር በፓራሹት በመውረድ ትዕይንቱን እያሳዩ ነው።
የልዩ ሀይል ፀረ ሽብር ስልታዊ ተኩስ ትርኢትም በዝግጅቱ እየታየ ይገኛል።
በሌላ በኩል በልዩ ዘመቻዎች ሀይል የሰለጠኑ የኮማንዶ አባላት የባህር ላይ ትርኢት በልዩ ሁኔታ እያቀረቡ ነው።
የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የልዩ ዘመቻዎች ኃይል ማዘዣ በአምስት ሻለቃ ያሰለጠናቸውን የኮማንዶ አባላት ነገ እንደሚያስመርቅ ኢዜአ ዘግቧል።
የመንግሥትም ሆኑ የግል ተማሪዎች በቀናት ፈረቃ ብቻ እንደሚማሩ ተገለጸ
*******************************
(ኢፕድ)
አዲስ አበባ፡- የመንግሥትም ሆኑ የግል ትምህርት ቤቶች ተማሪዎቻቸውን ከጥቅምት 30 ጀምረው በቀናት ፈረቃ ሰኞ፣ ረዕቡ እና ዓርብ ሌሎቹን ደግሞ ማክሰኞ፣ ሐሙስ እና ቅዳሜ ብቻ እንደሚያስተምሩ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አዲሱ ሻንቆ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል እንደተናገሩት፤ ትምህርት የሚጀመረው በሁለት ዙር ነው። የመጀመሪያው ዙር የ8ኛ ክፍል የክልል ፈተና፣ የ12 ኛ ክፍል የብሔራዊ ፈተናን ለማካሔድ ከጥቅምት 16 ቀን እስከ ጥቅምት 30 ድረስ ያለፈረቃ ሳምንቱን ሙሉ የክለሳ የማጠናከሪያ ትምህርት የሚሰጥ ይሆናል። ይህ ለፈተና እንዲዘጋጁ ያመለጣቸውን እንዲማሩ ለማድረግ ነው።
ሁለተኛው ዙር ማለትም ቀሪዎቹ ተማሪዎች በቀናት ፈረቃ የሚማሩ ሲሆን፤ ይህ የሆነው ከአዋጭነት አንፃር ታይቶ መሆኑን አስረድተዋል። ቀድሞ ጠዋትና ከሰዓት በሚል ታስቦ የነበረ ቢሆንም፤ የቀናት ፈረቃ የተሻለ ይሆናል ተብሎ ውሳኔ የተላለፈው ምልልሱን፣ መውጣት መውረዱን፣ የትራንስረፖርት ሁኔታን፣ ወጪውን እና ለወላጆች ያለውን አመቺነት ታሳቢ በማድረግ መሆኑን አብራርተዋል።
በቀሪዎቹ ቀናት ተማሪዎቹ ለብቻቸው ከንክኪ ነፃ ሆነው በቤታቸው መልመጃዎችን እና የቤት ሥራዎችን እንደሚሠሩ እንዲሁም ጥናት እንደሚያከናውኑ ታሳቢ መደረጉን ጠቅሰው፤ በፈረቃ ሲማሩ እንደየክፍሉ ስፋት በክፍል ውስጥ የሚኖራቸውን ንክኪ ለመቀነስ ቁጥራቸው ከ20 እስከ 25 ብቻ እንደሚሆኑ ገልጸዋል።
አቶ አዲሱ እንደተናገሩት፤ ተማሪዎች ተራርቀው እንዲማሩ አሁን ባሉት ክፍሎች ላይ ተጨማሪ 2ሺህ 300 ክፍሎች እንደሚያስፈልጉ ታውቋል። ሆኖም በአዲስ አበባ ባለው ተጨባጭ ሁኔታ በትምህርት ቤቶች ግቢም ሆነ በአካባቢያቸው በቂ ይህን ያህል ክፍሎችን የመገንቢያ ቦታ ባለመኖሩ 1ሺህ 720 ክፍሎችን በአዲስ ቴክኖሎጂ ለመገንባት ዲዛይኑ ተከናውኖ፤ ውል የተገባ ሲሆን፤ ግንባታውን እስከ ጥቅምት 30 ለማጠናቀቅ ጥረት እየተደረገ ይገኛል።
የከተማ አስተዳደሩ ለእያንዳንዱ ትምህርት ቤት ቢያንስ ሁለት ሁለት የሙቀት መለኪያ በልዩ ሁኔታ በቀጥታ ግዢ እንዲከናወን ውሳኔ ያስተላለፈበት ሁኔታ መኖሩንም ገልጸው፤ ከጤና ቢሮ ጋር በመግዛት ለትምህርት ቤቶች ተደራሽ እንዲሆን ይደረጋል ብለዋል። አያይዘውም ከትምህርት ሚኒስቴር፣ ከክፍለ ከተማ እና ከትረስት ፈንድ በማፈላለግ እያንዳንዱ ተማሪ ማስክ እንዲያገኝ ጥረት መደረጉን በመጠቆም፤ ማስኩ ለሁሉም እንደሚዳረስ አመልክተዋል።
ባለፉት ሁለት ዓመታት ዩኒፎርም መስጠት እና ምገባ ማከናወን እንዲሁም የትምህርት ቤቶች ዕድሳት ላይ በመሥራት ታሪካዊ ውሳኔዎች ተላልፈዋል በማለት ያስታወሱት አቶ አዲሱ፤ ዘንድሮ ደግሞ ትምህርቱ ላይ ትልቅ ለውጥ የሚያመጣ የትምህርት ጤና (school health) ፕሮግራም እንደሚተገበር ጠቁመዋል።
በትምህርት ዘርፉ ላይ የተማሪዎች የጤና ክትትልን ለማካሄድ በካቢኔው ልዩ ውሳኔ 2ሺህ 52 በአካባቢ ጥበቃ እና በጤና ላይ የሚሠሩ ነርሶች በኮንትራት እንዲቀጠሩ በመፈቀዱ ቅጥር እየተፈፀመ ነው ብለዋል።
ውሳኔው ጤናማ ተማሪዎች በጤናማ አካባቢ እንዲማሩ ትልቅ አቅም የሚፈጥር መሆኑን ጠቅሰው፤ የከተማው አስተዳደር ከሁሉም ጉዳይ በላይ ለትምህርት ትኩረት ሰጥቶ እየደገፈ በመሆኑ ትምህርቱን እየዘመነ እንደሚገኝ አመልክተዋል።
አዲስ ዘመን ጥቅምት 13/2013
ምህረት ሞገስ
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ለትክክለኛና ወቅታዊ መረጃ ትክክለኛውን የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
https://t.me/ethpress
ለአጫጭር ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃ የትዊተር አካውንታችን ይከተሉ
https://twitter.com/home?lang=en
በጋዜጦቻችን የወጡ ዜና፣ አርቲክልና ኤክስክሉሲቭ ቃለ መጠይቆችን ዌብሳይታችን ላይ ያገኛሉ
https://www.press.et/️
*******************************
(ኢፕድ)
አዲስ አበባ፡- የመንግሥትም ሆኑ የግል ትምህርት ቤቶች ተማሪዎቻቸውን ከጥቅምት 30 ጀምረው በቀናት ፈረቃ ሰኞ፣ ረዕቡ እና ዓርብ ሌሎቹን ደግሞ ማክሰኞ፣ ሐሙስ እና ቅዳሜ ብቻ እንደሚያስተምሩ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ አዲሱ ሻንቆ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል እንደተናገሩት፤ ትምህርት የሚጀመረው በሁለት ዙር ነው። የመጀመሪያው ዙር የ8ኛ ክፍል የክልል ፈተና፣ የ12 ኛ ክፍል የብሔራዊ ፈተናን ለማካሔድ ከጥቅምት 16 ቀን እስከ ጥቅምት 30 ድረስ ያለፈረቃ ሳምንቱን ሙሉ የክለሳ የማጠናከሪያ ትምህርት የሚሰጥ ይሆናል። ይህ ለፈተና እንዲዘጋጁ ያመለጣቸውን እንዲማሩ ለማድረግ ነው።
ሁለተኛው ዙር ማለትም ቀሪዎቹ ተማሪዎች በቀናት ፈረቃ የሚማሩ ሲሆን፤ ይህ የሆነው ከአዋጭነት አንፃር ታይቶ መሆኑን አስረድተዋል። ቀድሞ ጠዋትና ከሰዓት በሚል ታስቦ የነበረ ቢሆንም፤ የቀናት ፈረቃ የተሻለ ይሆናል ተብሎ ውሳኔ የተላለፈው ምልልሱን፣ መውጣት መውረዱን፣ የትራንስረፖርት ሁኔታን፣ ወጪውን እና ለወላጆች ያለውን አመቺነት ታሳቢ በማድረግ መሆኑን አብራርተዋል።
በቀሪዎቹ ቀናት ተማሪዎቹ ለብቻቸው ከንክኪ ነፃ ሆነው በቤታቸው መልመጃዎችን እና የቤት ሥራዎችን እንደሚሠሩ እንዲሁም ጥናት እንደሚያከናውኑ ታሳቢ መደረጉን ጠቅሰው፤ በፈረቃ ሲማሩ እንደየክፍሉ ስፋት በክፍል ውስጥ የሚኖራቸውን ንክኪ ለመቀነስ ቁጥራቸው ከ20 እስከ 25 ብቻ እንደሚሆኑ ገልጸዋል።
አቶ አዲሱ እንደተናገሩት፤ ተማሪዎች ተራርቀው እንዲማሩ አሁን ባሉት ክፍሎች ላይ ተጨማሪ 2ሺህ 300 ክፍሎች እንደሚያስፈልጉ ታውቋል። ሆኖም በአዲስ አበባ ባለው ተጨባጭ ሁኔታ በትምህርት ቤቶች ግቢም ሆነ በአካባቢያቸው በቂ ይህን ያህል ክፍሎችን የመገንቢያ ቦታ ባለመኖሩ 1ሺህ 720 ክፍሎችን በአዲስ ቴክኖሎጂ ለመገንባት ዲዛይኑ ተከናውኖ፤ ውል የተገባ ሲሆን፤ ግንባታውን እስከ ጥቅምት 30 ለማጠናቀቅ ጥረት እየተደረገ ይገኛል።
የከተማ አስተዳደሩ ለእያንዳንዱ ትምህርት ቤት ቢያንስ ሁለት ሁለት የሙቀት መለኪያ በልዩ ሁኔታ በቀጥታ ግዢ እንዲከናወን ውሳኔ ያስተላለፈበት ሁኔታ መኖሩንም ገልጸው፤ ከጤና ቢሮ ጋር በመግዛት ለትምህርት ቤቶች ተደራሽ እንዲሆን ይደረጋል ብለዋል። አያይዘውም ከትምህርት ሚኒስቴር፣ ከክፍለ ከተማ እና ከትረስት ፈንድ በማፈላለግ እያንዳንዱ ተማሪ ማስክ እንዲያገኝ ጥረት መደረጉን በመጠቆም፤ ማስኩ ለሁሉም እንደሚዳረስ አመልክተዋል።
ባለፉት ሁለት ዓመታት ዩኒፎርም መስጠት እና ምገባ ማከናወን እንዲሁም የትምህርት ቤቶች ዕድሳት ላይ በመሥራት ታሪካዊ ውሳኔዎች ተላልፈዋል በማለት ያስታወሱት አቶ አዲሱ፤ ዘንድሮ ደግሞ ትምህርቱ ላይ ትልቅ ለውጥ የሚያመጣ የትምህርት ጤና (school health) ፕሮግራም እንደሚተገበር ጠቁመዋል።
በትምህርት ዘርፉ ላይ የተማሪዎች የጤና ክትትልን ለማካሄድ በካቢኔው ልዩ ውሳኔ 2ሺህ 52 በአካባቢ ጥበቃ እና በጤና ላይ የሚሠሩ ነርሶች በኮንትራት እንዲቀጠሩ በመፈቀዱ ቅጥር እየተፈፀመ ነው ብለዋል።
ውሳኔው ጤናማ ተማሪዎች በጤናማ አካባቢ እንዲማሩ ትልቅ አቅም የሚፈጥር መሆኑን ጠቅሰው፤ የከተማው አስተዳደር ከሁሉም ጉዳይ በላይ ለትምህርት ትኩረት ሰጥቶ እየደገፈ በመሆኑ ትምህርቱን እየዘመነ እንደሚገኝ አመልክተዋል።
አዲስ ዘመን ጥቅምት 13/2013
ምህረት ሞገስ
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ለትክክለኛና ወቅታዊ መረጃ ትክክለኛውን የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
https://t.me/ethpress
ለአጫጭር ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃ የትዊተር አካውንታችን ይከተሉ
https://twitter.com/home?lang=en
በጋዜጦቻችን የወጡ ዜና፣ አርቲክልና ኤክስክሉሲቭ ቃለ መጠይቆችን ዌብሳይታችን ላይ ያገኛሉ
https://www.press.et/️
Telegram
Gazette Plus / ጋዜጣ ፕላስ/
Ethiopian Press Agency, established in 1940 , is a public printing media enterprise operating in Ethiopia.
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተማሪዎች ምዝገባ በመጪው ሳምንት ይጀመራል፡፡
--------------------------------------------
የ2012 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተማሪዎች ምዝገባ ከጥቅምት 16 እስከ 30 /2013 ዓ.ም በየትምህርት ቤቶቹ እንደሚካሄድ የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
የፈተና ምዝገባ ሂደቱን በተቀላጠፈ ሁኔታ ለማካሄድ በተዘጋጀው ሶፈትዌር “Enrollment Kit” ላይ ምዝገባ ለሚያከናውኑ የአይ ሲ ቲ ባለሙያዎችና የፈተና ክፍል አስተባባሪዎች በየክልል ከተሞች ስልጠና ተሰጥቷቸዋል።
የ2012 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በኦላይን እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡
--------------------------------------------
የ2012 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተማሪዎች ምዝገባ ከጥቅምት 16 እስከ 30 /2013 ዓ.ም በየትምህርት ቤቶቹ እንደሚካሄድ የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
የፈተና ምዝገባ ሂደቱን በተቀላጠፈ ሁኔታ ለማካሄድ በተዘጋጀው ሶፈትዌር “Enrollment Kit” ላይ ምዝገባ ለሚያከናውኑ የአይ ሲ ቲ ባለሙያዎችና የፈተና ክፍል አስተባባሪዎች በየክልል ከተሞች ስልጠና ተሰጥቷቸዋል።
የ2012 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በኦላይን እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡