የፌዴሬሽን ምክር ቤት በትግራይ ክልል መንግስት ላይ ያሳለፈው ውሳኔ ተገቢና ትክክለኛ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌዴራሊስት ሃይሎች ጥምረት አስታወቀ
**********************
(ኢ ፕ ድ)
👉 ጥምረቱ አገር ወዳዱ የትግራይ ህዝብ የፌዴሬሽን ምክርቤት ውሳኔን
ተቀብሎ ጎጠኛውን ቡድን ማስወገድ እንዳለበት ጥሪ አቅርቧል
የፌዴሬሽን ምክር ቤት በትግራይ ክልል መንግስት ላይ ያሳለፈው ውሳኔ ተገቢና ትክክለኛ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌዴራሊስት ሃይሎች ጥምረት አስታወቀ።
ጥምረቱ አገር ወዳዱ የትግራይ ህዝብ የፌዴሬሽን ምክርቤት ውሳኔን ተቀብሎ ጎጠኛውን ቡድን ማስወገድ እንዳለበት ጥሪ አቅርቧል።
የፌዴራሊስት ሀይሎች ጥምረት ሰብሳቢ አቶ ደረጀ በቀለ ዛሬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በሰጡት ማብራሪያ እንደተናገሩት፤ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ያሳለፈው ውሳኔ የትግራይ ክልል ህዝብን ያከበረ ነው።
ጥምረቱ የተወሰኑ ጎጠኛ ቡድኖች የክልሉን ህዝብ ስለማይወክሉ የፌዴራሊስተ ሃይሎች ጥምረት የተለላፈው ውሳኔ ተገቢና ትክክል ነው ብሎ ያምናል።
ጥቂት ጎጠኞች በክልላቸን ማንም አያገባውም እያሉ ያዙኝ ልቀቁኝ ሲሉ ቆይተዋል ያሉት አቶ ደረጀ፤ እነዚህ ጥቂት ቡድኖች መላውን የትግራይ ህዝብ ስለማይወክሉ የፌዴረሽን ምክር ቤት በዚህ አግባብ ውሳኔ ማሳለፉ ተቀባይነት ያለው ነው ብለዋል።
“የተላለፈው ውሳኔ በቂ አይደለም” ያሉት አቶ ደረጀ፤ ማንም እየተነሳ እኔ ነኝ ትክክል ህዝቡን እኔ ነኝ መምራት ያለብኝ እያለ መፎከሩ ትክክል ስላልሆነና ህዝቡን የማይወክልም እስከሆነ ድረስ የፌዴራል መንግስት ያለውን ሃይል አማራጭ ሁሉ ተጠቅሞ እነዚህን ጥቂት ጎጠኞች ማስወገድ አለበት ነው ያሉት።
መንግስት ሃይሉን የሚያሰባስበው ወይንም የሚጠቀመው ለውጭ ጠላት ብቻ አይደለም ያሉት አቶ ደረጀ፤ በአገር ውስጥም እንደዚህ አይነት ጎጠኞችንና በህዝብ ላይ ጫና የሚፈጥሩ ቡድኖችን ማስወገድና ስርአት ማስያዝ አለበት፤ ይህ የማይሆን ከሆነ ሁሉም እየተነሳ የሰፈር ጀብደኛ መሆኑ አይቀርም ሲሉ አሳስበዋል።
በኢትዮጵያዊነቱ የማይደራደረው አገር ወዳዱ የትግራይ ህዝብ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔን ተቀብሎ በአንድነት ተነስቶ እነዚህን ጎጠኞች አስወግዶ ከተቀረው ወንድምና እህቱ የኢትዮጵያ ህዝብ ጋር አብሮ እንዲጓዝ ጥሪ አቅርበዋል።
በጥቂት ጎጠኞች የተነሳ የትግራይ ህዝብ ከኢትዮጵያ ልማትና አስተዳደር መነጠል የለበትም ያሉት አቶ ደረጀ፤ የእነዚህን ማንአለብኝ የሚሉ ጎጠኞች አካሄድ ተረድቶ ከላዩ ላይ ማስወገድና አደብ ማስገዛት አለበ፤ ይሄንን ማድረግ ካልቻሉ የማታ ማታ ዋናው ተጎጂ የሚሆነው ህዝቡ ነው ብለዋል።
የፌዴራሊስት ሀይሎች ጥምረት ከዚህ በፊት ህወሓትን ከጥምረቱ ማባረሩ ይታወሳል።
**********************
(ኢ ፕ ድ)
👉 ጥምረቱ አገር ወዳዱ የትግራይ ህዝብ የፌዴሬሽን ምክርቤት ውሳኔን
ተቀብሎ ጎጠኛውን ቡድን ማስወገድ እንዳለበት ጥሪ አቅርቧል
የፌዴሬሽን ምክር ቤት በትግራይ ክልል መንግስት ላይ ያሳለፈው ውሳኔ ተገቢና ትክክለኛ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌዴራሊስት ሃይሎች ጥምረት አስታወቀ።
ጥምረቱ አገር ወዳዱ የትግራይ ህዝብ የፌዴሬሽን ምክርቤት ውሳኔን ተቀብሎ ጎጠኛውን ቡድን ማስወገድ እንዳለበት ጥሪ አቅርቧል።
የፌዴራሊስት ሀይሎች ጥምረት ሰብሳቢ አቶ ደረጀ በቀለ ዛሬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በሰጡት ማብራሪያ እንደተናገሩት፤ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ያሳለፈው ውሳኔ የትግራይ ክልል ህዝብን ያከበረ ነው።
ጥምረቱ የተወሰኑ ጎጠኛ ቡድኖች የክልሉን ህዝብ ስለማይወክሉ የፌዴራሊስተ ሃይሎች ጥምረት የተለላፈው ውሳኔ ተገቢና ትክክል ነው ብሎ ያምናል።
ጥቂት ጎጠኞች በክልላቸን ማንም አያገባውም እያሉ ያዙኝ ልቀቁኝ ሲሉ ቆይተዋል ያሉት አቶ ደረጀ፤ እነዚህ ጥቂት ቡድኖች መላውን የትግራይ ህዝብ ስለማይወክሉ የፌዴረሽን ምክር ቤት በዚህ አግባብ ውሳኔ ማሳለፉ ተቀባይነት ያለው ነው ብለዋል።
“የተላለፈው ውሳኔ በቂ አይደለም” ያሉት አቶ ደረጀ፤ ማንም እየተነሳ እኔ ነኝ ትክክል ህዝቡን እኔ ነኝ መምራት ያለብኝ እያለ መፎከሩ ትክክል ስላልሆነና ህዝቡን የማይወክልም እስከሆነ ድረስ የፌዴራል መንግስት ያለውን ሃይል አማራጭ ሁሉ ተጠቅሞ እነዚህን ጥቂት ጎጠኞች ማስወገድ አለበት ነው ያሉት።
መንግስት ሃይሉን የሚያሰባስበው ወይንም የሚጠቀመው ለውጭ ጠላት ብቻ አይደለም ያሉት አቶ ደረጀ፤ በአገር ውስጥም እንደዚህ አይነት ጎጠኞችንና በህዝብ ላይ ጫና የሚፈጥሩ ቡድኖችን ማስወገድና ስርአት ማስያዝ አለበት፤ ይህ የማይሆን ከሆነ ሁሉም እየተነሳ የሰፈር ጀብደኛ መሆኑ አይቀርም ሲሉ አሳስበዋል።
በኢትዮጵያዊነቱ የማይደራደረው አገር ወዳዱ የትግራይ ህዝብ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔን ተቀብሎ በአንድነት ተነስቶ እነዚህን ጎጠኞች አስወግዶ ከተቀረው ወንድምና እህቱ የኢትዮጵያ ህዝብ ጋር አብሮ እንዲጓዝ ጥሪ አቅርበዋል።
በጥቂት ጎጠኞች የተነሳ የትግራይ ህዝብ ከኢትዮጵያ ልማትና አስተዳደር መነጠል የለበትም ያሉት አቶ ደረጀ፤ የእነዚህን ማንአለብኝ የሚሉ ጎጠኞች አካሄድ ተረድቶ ከላዩ ላይ ማስወገድና አደብ ማስገዛት አለበ፤ ይሄንን ማድረግ ካልቻሉ የማታ ማታ ዋናው ተጎጂ የሚሆነው ህዝቡ ነው ብለዋል።
የፌዴራሊስት ሀይሎች ጥምረት ከዚህ በፊት ህወሓትን ከጥምረቱ ማባረሩ ይታወሳል።
በአዲስ አበባ በአንድ ንግድ ቤት ውስጥ የተከማቸ ከ ሁለት ሚሊዮን ስድስት መቶ ሺህ በላይ ብር በቁጥጥር ስር ዋለ
******************
(ኢ ፕ ድ)
በአዲስ አበባ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በአንድ ንግድ ቤት ውስጥ የተከማቸ ከሁለት ሚሊዮን 600 ሺህ በላይ የኢትዮጵያ ብር በህዝብ ጥቆማ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ደንበል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በአንድ የንግድ ቤት ውስጥ የተከማቸ ገንዘብ ስለመኖሩ ከህዝብ ጥቆማ መምጣቱን የደንበል አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ የወንጀል ምርመራ ማስተባበሪያ ሀላፊ ኢንስፔክተር ሰለሞን ደጀኔ የጠቀሱ ሲሆን፤ ፖሊስም የፍርድ ቤት ትዕዛዝ በማውጣት በንግድ ቤቱ ላይ ባደረገው ብርበራ ብሄራዊ ባንክ ካስቀመጠው መመሪያ ውጪ ተከማችቶ የተገኘ ሁለት ሚሊዮን 631 ሺህ 735 አዲሱን እና ነባሩን የኢትዮጵያ ብር በቁጥጥር ሰር መዋሉን ገልፀዋል፡፡
መንግስት እና የፀጥታ አካላት የሀገርን ኢኮኖሚ ለማረጋጋት የሚያከናውኑትን በህገ- ወጦች ላይ እርምጃ የመውሰድ ተግባር በመደገፍ ህብረተሰቡ የጀመረውን ትብብር አጠናክሮ እንዲቀጥል ኢንስፔክተር ሰለሞን ደጀኔ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
******************
(ኢ ፕ ድ)
በአዲስ አበባ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በአንድ ንግድ ቤት ውስጥ የተከማቸ ከሁለት ሚሊዮን 600 ሺህ በላይ የኢትዮጵያ ብር በህዝብ ጥቆማ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ደንበል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በአንድ የንግድ ቤት ውስጥ የተከማቸ ገንዘብ ስለመኖሩ ከህዝብ ጥቆማ መምጣቱን የደንበል አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ የወንጀል ምርመራ ማስተባበሪያ ሀላፊ ኢንስፔክተር ሰለሞን ደጀኔ የጠቀሱ ሲሆን፤ ፖሊስም የፍርድ ቤት ትዕዛዝ በማውጣት በንግድ ቤቱ ላይ ባደረገው ብርበራ ብሄራዊ ባንክ ካስቀመጠው መመሪያ ውጪ ተከማችቶ የተገኘ ሁለት ሚሊዮን 631 ሺህ 735 አዲሱን እና ነባሩን የኢትዮጵያ ብር በቁጥጥር ሰር መዋሉን ገልፀዋል፡፡
መንግስት እና የፀጥታ አካላት የሀገርን ኢኮኖሚ ለማረጋጋት የሚያከናውኑትን በህገ- ወጦች ላይ እርምጃ የመውሰድ ተግባር በመደገፍ ህብረተሰቡ የጀመረውን ትብብር አጠናክሮ እንዲቀጥል ኢንስፔክተር ሰለሞን ደጀኔ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ለሁሉም ትምህርት ቤቶች በነፃ ይሰጣል- ትምህርት ሚኒስቴር
*************************
(ኢ ፕ ድ)
የትምህርት ሚኒስቴር መደበኛ ትምህርት ለመጀመር አስፈላጊ ዝግጅቶችን እያጠናቀቀ እና በትምህርት ቤቶች አስፈላጊ ግብዕቶች ለማሟላት ስራዎችን እየሰራ መሆኑን አስታወቋል፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር ኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር ወ/ሮ ሃረጓ ማሞ ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ከመጀመሩ በፊት ለሁሉም የመንግስት እና የግል ትምህርት ቤቶች የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ በነፃ እንደሚሰጥ ተናግረዋል፡፡
የአፍና አፍንጫ መሸፈኛውም አዲስ አበባ እና ሀዋሳን ማዕከል በማድረግ ለክልል እና ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እንደሚከፋፈሉ ዳይሬክተሯ አስታወቀዋል፡፡
የአለም የጤና ድርጅት መስፈርቶችን የሚያሟሉ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛዎችም ሀገር ውስጥ ካሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ግዢ የመፈፀም ስራ እየተከናወነ እና በቅርቡ ወደ ትምህርት ቤቶች እንደሚደርሱ ተገልጿል፡፡
ለተማሪዎች የሚከፋፈለው የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ በተደጋጋሚ ታጥቦ ዳግም አግልግሎት መስጠት የሚችል እንደሆነም ተነግሯል፡፡
*************************
(ኢ ፕ ድ)
የትምህርት ሚኒስቴር መደበኛ ትምህርት ለመጀመር አስፈላጊ ዝግጅቶችን እያጠናቀቀ እና በትምህርት ቤቶች አስፈላጊ ግብዕቶች ለማሟላት ስራዎችን እየሰራ መሆኑን አስታወቋል፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር ኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር ወ/ሮ ሃረጓ ማሞ ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ከመጀመሩ በፊት ለሁሉም የመንግስት እና የግል ትምህርት ቤቶች የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ በነፃ እንደሚሰጥ ተናግረዋል፡፡
የአፍና አፍንጫ መሸፈኛውም አዲስ አበባ እና ሀዋሳን ማዕከል በማድረግ ለክልል እና ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እንደሚከፋፈሉ ዳይሬክተሯ አስታወቀዋል፡፡
የአለም የጤና ድርጅት መስፈርቶችን የሚያሟሉ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛዎችም ሀገር ውስጥ ካሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ግዢ የመፈፀም ስራ እየተከናወነ እና በቅርቡ ወደ ትምህርት ቤቶች እንደሚደርሱ ተገልጿል፡፡
ለተማሪዎች የሚከፋፈለው የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ በተደጋጋሚ ታጥቦ ዳግም አግልግሎት መስጠት የሚችል እንደሆነም ተነግሯል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በገበታ ለአገር ፕሮጀክት ከሚገነቡት አንዱ የሆነውን የጎርጎራ አካባቢን ጎበኙ
*******************
(ኢ ፕ ድ)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በገበታ ለአገር ፕሮጀክት ከሚገነቡት አንዱ የሆነውን የጎርጎራ ፕሮጀክት መተግበሪያ አካባቢን ጎብኝተዋል፡፡
ዛሬ ረፋድ ላይ የባህርዳር ኢንዱስትር ፓርክን የመረቁት ጠቅላይ ሚንስትሩ፣ በጣና ዳርቻ ላይ መሰረቱን ያደረገውን እና በገበታ ለአገር መርሃ ግብር ለመገንባት በሂደት ላይ ያለው የጎርጎራ ፕሮጀክት የጎበኙት ከቀዳማዊ እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ገዱ አንዳርጋቸው እና ከፌደራልና የአማራ ክልል ባለስልጣናት ጋር በመሆን ነው፡፡
በገበታ ለአገር መርሃ ግብር ስር እንዲገነቡ ይፋ የተደረጉት በኦሮሚያ ክልል ወንጪ፣ በደቡብ ክልል ኮይሻ እና በአማራ ክልል ደግሞ የጎርጎራ ፕሮጀክቶችን እውን ለማድረግ በፌደራልና በክልሎች ደረጃ ሀብት የማሰባሰብ እና የዲዛይን ስራዎች በመሰራት ላይ እንዳሉ ይታወቃል፡፡
*******************
(ኢ ፕ ድ)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በገበታ ለአገር ፕሮጀክት ከሚገነቡት አንዱ የሆነውን የጎርጎራ ፕሮጀክት መተግበሪያ አካባቢን ጎብኝተዋል፡፡
ዛሬ ረፋድ ላይ የባህርዳር ኢንዱስትር ፓርክን የመረቁት ጠቅላይ ሚንስትሩ፣ በጣና ዳርቻ ላይ መሰረቱን ያደረገውን እና በገበታ ለአገር መርሃ ግብር ለመገንባት በሂደት ላይ ያለው የጎርጎራ ፕሮጀክት የጎበኙት ከቀዳማዊ እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ገዱ አንዳርጋቸው እና ከፌደራልና የአማራ ክልል ባለስልጣናት ጋር በመሆን ነው፡፡
በገበታ ለአገር መርሃ ግብር ስር እንዲገነቡ ይፋ የተደረጉት በኦሮሚያ ክልል ወንጪ፣ በደቡብ ክልል ኮይሻ እና በአማራ ክልል ደግሞ የጎርጎራ ፕሮጀክቶችን እውን ለማድረግ በፌደራልና በክልሎች ደረጃ ሀብት የማሰባሰብ እና የዲዛይን ስራዎች በመሰራት ላይ እንዳሉ ይታወቃል፡፡
ደንበኞች እየተጠቀሙበት የሚገኘውን የሞባይል አገልግሎት ቁጥር በስማቸው ማስመዝገብ እንዳለባቸው ኢትዮ-ቴሌኮም አሳሰበ
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
ኢትዮ-ቴሌኮም ደንበኞች እየተጠቀሙበት የሚገኘውን የሞባይል አገልግሎት ቁጥር በስማቸው ማስመዝገብ እንዳለባቸው ኢትዮ-ቴሌኮም አሳሰበ።
ኢትዮ-ቴሌኮም ለድርጅታችን በላከው መረጃ በስማቸው ያልተመዘገበ የሞባይል አገልግሎት እየተጠቀሙ የሚገኙ ደንበኞች የስም ዝውውር ለውጥ ማድረግ የሚችሉበትን አሰራር ተግባራዊ ማድረጉን አስታውቋል፡፡
ደንበኞች እየተጠቀሙበት የሚገኘውን የሞባይል አገልግሎት ቁጥር በስማቸው የተመዘገበ መሆን እንደለበትም አሳስቧል፡፡
ቀደም ሲል የሞባይል አገልግሎት ደንበኞች እየተጠቀሙበት የሚገኘውን የሞባይል አገልግሎት ቁጥር በስማቸው ያልተመዘገበ በመሆኑ ሞባይላቸው በሚጠፋበት ጊዜ ምትክ ሲም ካር ለማግኘት፤ አገልግሎታቸው በተለያያ ምክንያት ሲቋረጥ መልሶ ለማስቀጠል ደንበኞች ወደ ተቋሙ የሽያጭ ማዕከላት ሲቀርቡ ጥያቄያቸውን ለማስተናገድ እንደተቸገረ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አሰፈጻሚ ፍሬሕይውት ታምሩ ገልጸዋል።
በመሆኑም በስማቸው ያልተመዘገበ የሞባይል አገልግሎት እየተጠቀሙ የሚገኙ ደንበኞች የስም ዝውውር ለውጥ አገልግሎቶች ማግኘት የሚችሉበትን አሰራር ተግባራዊ ማደረጉን ገልጸዋል፡፡
እንደ ዋና ስራ አሰፈጻሚዋ ገለጻ፤ ደንበኞች ቀደም ሲል አገልግሎቱን በስማቸው ካሰመዘገቡት ደንበኛ ጋር በአካል በመቅረብ፤ በቋሚነት ከሀገር ውጪ የሚኖሩ ከሆነ አልያም በተለያየ ምክንያት በአካል መገኘት ከልቻሉ ለዚህ አሰራር በተዘጋጀ ቅፅ በመሙላት የስም ዝውውሩን በቀላሉ መንገድ ማከናወን ይችላሉ።
በሌላ በኩል የተቋሙ ደንበኞች በስማቸው የተመዘገበውን የአገልግሎት ቁጥር ለሶስተኛ ወገን ማስተላለፍ በሚፈልጉበት ጊዜ በኩባንያው የሽያጭ ማዕከላት በመቅረብና ህጋዊ በሆነ መንገድ ዝውውሩን ማከናወን ይችላሉ ተብሏል፡፡
ኩባንያው ደንበኞች ራሳቸውን ከቴሌኮም ማጭበርበርና ከሌሎች የወንጀል ድርጊቶች እንዲጠበቁ ስራ አሰፈጻሚዋ አሳስቧል፡፡
በወንድማገኝ አሸብር
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
ኢትዮ-ቴሌኮም ደንበኞች እየተጠቀሙበት የሚገኘውን የሞባይል አገልግሎት ቁጥር በስማቸው ማስመዝገብ እንዳለባቸው ኢትዮ-ቴሌኮም አሳሰበ።
ኢትዮ-ቴሌኮም ለድርጅታችን በላከው መረጃ በስማቸው ያልተመዘገበ የሞባይል አገልግሎት እየተጠቀሙ የሚገኙ ደንበኞች የስም ዝውውር ለውጥ ማድረግ የሚችሉበትን አሰራር ተግባራዊ ማድረጉን አስታውቋል፡፡
ደንበኞች እየተጠቀሙበት የሚገኘውን የሞባይል አገልግሎት ቁጥር በስማቸው የተመዘገበ መሆን እንደለበትም አሳስቧል፡፡
ቀደም ሲል የሞባይል አገልግሎት ደንበኞች እየተጠቀሙበት የሚገኘውን የሞባይል አገልግሎት ቁጥር በስማቸው ያልተመዘገበ በመሆኑ ሞባይላቸው በሚጠፋበት ጊዜ ምትክ ሲም ካር ለማግኘት፤ አገልግሎታቸው በተለያያ ምክንያት ሲቋረጥ መልሶ ለማስቀጠል ደንበኞች ወደ ተቋሙ የሽያጭ ማዕከላት ሲቀርቡ ጥያቄያቸውን ለማስተናገድ እንደተቸገረ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አሰፈጻሚ ፍሬሕይውት ታምሩ ገልጸዋል።
በመሆኑም በስማቸው ያልተመዘገበ የሞባይል አገልግሎት እየተጠቀሙ የሚገኙ ደንበኞች የስም ዝውውር ለውጥ አገልግሎቶች ማግኘት የሚችሉበትን አሰራር ተግባራዊ ማደረጉን ገልጸዋል፡፡
እንደ ዋና ስራ አሰፈጻሚዋ ገለጻ፤ ደንበኞች ቀደም ሲል አገልግሎቱን በስማቸው ካሰመዘገቡት ደንበኛ ጋር በአካል በመቅረብ፤ በቋሚነት ከሀገር ውጪ የሚኖሩ ከሆነ አልያም በተለያየ ምክንያት በአካል መገኘት ከልቻሉ ለዚህ አሰራር በተዘጋጀ ቅፅ በመሙላት የስም ዝውውሩን በቀላሉ መንገድ ማከናወን ይችላሉ።
በሌላ በኩል የተቋሙ ደንበኞች በስማቸው የተመዘገበውን የአገልግሎት ቁጥር ለሶስተኛ ወገን ማስተላለፍ በሚፈልጉበት ጊዜ በኩባንያው የሽያጭ ማዕከላት በመቅረብና ህጋዊ በሆነ መንገድ ዝውውሩን ማከናወን ይችላሉ ተብሏል፡፡
ኩባንያው ደንበኞች ራሳቸውን ከቴሌኮም ማጭበርበርና ከሌሎች የወንጀል ድርጊቶች እንዲጠበቁ ስራ አሰፈጻሚዋ አሳስቧል፡፡
በወንድማገኝ አሸብር
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአማራ ክልል መንግሥት አመራሮች ጋር ተወያዩ
*****************
(ኢ.ፕ.ድ)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት አመራሮች ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል
ውይይቱ ኩታ ገጠም እርሻ የክልሉን ልማት እና አምራችነት ለማሳደግ ያለውን ሚና በተመለከተ እንደነበር ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
*****************
(ኢ.ፕ.ድ)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት አመራሮች ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል
ውይይቱ ኩታ ገጠም እርሻ የክልሉን ልማት እና አምራችነት ለማሳደግ ያለውን ሚና በተመለከተ እንደነበር ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
አትሌት ለተሰንበት ግደይ የሴቶች 5ሺ ሜትር የዓለም ክብረወሰንን ሰበረች
********************
(ኢ.ፕ.ድ)
ኢትዮጵያዊቷ የ22 ዓመቷ ለተሰንበት ግደይ ዛሬ በስፔን ቫሌንሺያ በነበረው ውድድር ላይ 14 ደቂቃ ከ06 ሰከንድ ከ62 ማይክሮሰከንድ በሆነ ሰዓት በመግባት ሪከርድ በመስበር ጭምር አሸንፋለች።
ላለፉት 12 ዓመታት የዚህ ክብረወሰን ባለቤት የነበረችው ጥሩነሽ ዲባባ ነበረች።
********************
(ኢ.ፕ.ድ)
ኢትዮጵያዊቷ የ22 ዓመቷ ለተሰንበት ግደይ ዛሬ በስፔን ቫሌንሺያ በነበረው ውድድር ላይ 14 ደቂቃ ከ06 ሰከንድ ከ62 ማይክሮሰከንድ በሆነ ሰዓት በመግባት ሪከርድ በመስበር ጭምር አሸንፋለች።
ላለፉት 12 ዓመታት የዚህ ክብረወሰን ባለቤት የነበረችው ጥሩነሽ ዲባባ ነበረች።
የዱቄት እጥረት የዳቦ ቤቶችን ስራ እያስተጓጎለ መሆኑ ተጠቆመ
*******************
(ኢ ፕ ድ)
በአዲስ አበባ ከተማ በተከሰተው የስንዴ ዱቄት እጥረት ዳቦ ቤቶች ስራቸው እየተስተጓጎለ መሆኑን አመለከቱ። ከዳቦ ስንዴ ጋር በተያያዘ የሚነሳው ቅሬታ ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ ምላሽ እንደሚያገኝ የከተማዋ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታውቋል።
በአዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ በዳቦ ንግድ ስራ ላይ የተሰማሩና ስማቸው እንዲገለጽ ያልፈለጉ ግለሰብ በሰጡት አስተያየት መንግስት የሚያደርገው የዳቦ ዱቄት ድጎማ ከተቋረጠ ከሶስት ወር ወዲህ በርካታ ዳቦ ቤቶች ስራቸው ተስተጓጉሏል።
ዳቦ ቤቶች ከዚህ በፊት በሚደረግላቸው የመንግስት ድጎማ መቶ ኪሎ ግራም የስንዴ ዱቄትን በ796 ብር ሂሳብ እየገዙ፣ መቶ ግራም ዳቦን በ1 ብር ከ30 ሳንቲም ለህብረተሰቡ ተደራሽ ያደርጉ እንደነበር አመልክተው ፣አሁን ባጋጠመው እጥረት እንድ ኩንታል የስንዴ ዱቄትን ከግል ተቋማት ላይ ከ2ሺ ሶስት መቶ እስከ 2ሺ አራት መቶ ብር በመግዛት ስራውን ለማስቀጠል ቢሞክሩም ለኪሳራ እንደተዳረጉ ተናግረዋል።
የሰራተኞች ደመወዝና የተለያዩ ወጪዎችን ጨምሮ በወር ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ እየከሰሩ መሆኑን የገለጹት ግለሰብ፣ ህረተሰቡም ያለውን ወቅታዊ ችግር ያልተገነዘበ በመሆኑ ዋጋን ጨምሮ ለመሸጥ አስቸጋሪ ሆኖብናል ብለዋል። መንግስት ለችግሩ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ በመጠየቅም እስከዚያው ድረስ በመቶ ግራም ዳቦ ላይ የደነገገውን የዋጋ ተመን በይፋ ማሻሻል እንደሚገባው አመልክተዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=39492
*******************
(ኢ ፕ ድ)
በአዲስ አበባ ከተማ በተከሰተው የስንዴ ዱቄት እጥረት ዳቦ ቤቶች ስራቸው እየተስተጓጎለ መሆኑን አመለከቱ። ከዳቦ ስንዴ ጋር በተያያዘ የሚነሳው ቅሬታ ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ ምላሽ እንደሚያገኝ የከተማዋ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታውቋል።
በአዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ በዳቦ ንግድ ስራ ላይ የተሰማሩና ስማቸው እንዲገለጽ ያልፈለጉ ግለሰብ በሰጡት አስተያየት መንግስት የሚያደርገው የዳቦ ዱቄት ድጎማ ከተቋረጠ ከሶስት ወር ወዲህ በርካታ ዳቦ ቤቶች ስራቸው ተስተጓጉሏል።
ዳቦ ቤቶች ከዚህ በፊት በሚደረግላቸው የመንግስት ድጎማ መቶ ኪሎ ግራም የስንዴ ዱቄትን በ796 ብር ሂሳብ እየገዙ፣ መቶ ግራም ዳቦን በ1 ብር ከ30 ሳንቲም ለህብረተሰቡ ተደራሽ ያደርጉ እንደነበር አመልክተው ፣አሁን ባጋጠመው እጥረት እንድ ኩንታል የስንዴ ዱቄትን ከግል ተቋማት ላይ ከ2ሺ ሶስት መቶ እስከ 2ሺ አራት መቶ ብር በመግዛት ስራውን ለማስቀጠል ቢሞክሩም ለኪሳራ እንደተዳረጉ ተናግረዋል።
የሰራተኞች ደመወዝና የተለያዩ ወጪዎችን ጨምሮ በወር ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ እየከሰሩ መሆኑን የገለጹት ግለሰብ፣ ህረተሰቡም ያለውን ወቅታዊ ችግር ያልተገነዘበ በመሆኑ ዋጋን ጨምሮ ለመሸጥ አስቸጋሪ ሆኖብናል ብለዋል። መንግስት ለችግሩ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ በመጠየቅም እስከዚያው ድረስ በመቶ ግራም ዳቦ ላይ የደነገገውን የዋጋ ተመን በይፋ ማሻሻል እንደሚገባው አመልክተዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=39492
www.press.et
የዱቄት እጥረት የዳቦ ቤቶችን ስራ እያስተጓጎለ መሆኑ ተጠቆመ | የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
የዱቄት እጥረት የዳቦ ቤቶችን ስራ እያስተጓጎለ መሆኑ ተጠቆመ
*******************
(ኢ ፕ ድ)
በአዲስ አበባ ከተማ በተከሰተው የስንዴ ዱቄት እጥረት ዳቦ ቤቶች ስራቸው እየተስተጓጎለ መሆኑን አመለከቱ። ከዳቦ ስንዴ ጋር በተያያዘ የሚነሳው ቅሬታ ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ ምላሽ እንደሚያገኝ የከተማዋ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታውቋል።
በአዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ በዳቦ ንግድ ስራ ላይ የተሰማሩና ስማቸው እንዲገለጽ ያልፈለጉ ግለሰብ በሰጡት አስተያየት መንግስት የሚያደርገው የዳቦ ዱቄት ድጎማ ከተቋረጠ ከሶስት ወር ወዲህ በርካታ ዳቦ ቤቶች ስራቸው ተስተጓጉሏል።
ዳቦ ቤቶች ከዚህ በፊት በሚደረግላቸው የመንግስት ድጎማ መቶ ኪሎ ግራም የስንዴ ዱቄትን በ796 ብር ሂሳብ እየገዙ፣ መቶ ግራም ዳቦን በ1 ብር ከ30 ሳንቲም ለህብረተሰቡ ተደራሽ ያደርጉ እንደነበር አመልክተው ፣አሁን ባጋጠመው እጥረት እንድ ኩንታል የስንዴ ዱቄትን ከግል ተቋማት ላይ ከ2ሺ ሶስት መቶ እስከ 2ሺ አራት መቶ ብር በመግዛት ስራውን ለማስቀጠል ቢሞክሩም ለኪሳራ እንደተዳረጉ ተናግረዋል።
የሰራተኞች ደመወዝና የተለያዩ ወጪዎችን ጨምሮ በወር ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ እየከሰሩ መሆኑን የገለጹት ግለሰብ፣ ህረተሰቡም ያለውን ወቅታዊ ችግር ያልተገነዘበ በመሆኑ ዋጋን ጨምሮ ለመሸጥ አስቸጋሪ ሆኖብናል ብለዋል። መንግስት ለችግሩ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ በመጠየቅም እስከዚያው ድረስ በመቶ ግራም ዳቦ ላይ የደነገገውን የዋጋ ተመን በይፋ ማሻሻል እንደሚገባው አመልክተዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=39492
*******************
(ኢ ፕ ድ)
በአዲስ አበባ ከተማ በተከሰተው የስንዴ ዱቄት እጥረት ዳቦ ቤቶች ስራቸው እየተስተጓጎለ መሆኑን አመለከቱ። ከዳቦ ስንዴ ጋር በተያያዘ የሚነሳው ቅሬታ ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ ምላሽ እንደሚያገኝ የከተማዋ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታውቋል።
በአዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ በዳቦ ንግድ ስራ ላይ የተሰማሩና ስማቸው እንዲገለጽ ያልፈለጉ ግለሰብ በሰጡት አስተያየት መንግስት የሚያደርገው የዳቦ ዱቄት ድጎማ ከተቋረጠ ከሶስት ወር ወዲህ በርካታ ዳቦ ቤቶች ስራቸው ተስተጓጉሏል።
ዳቦ ቤቶች ከዚህ በፊት በሚደረግላቸው የመንግስት ድጎማ መቶ ኪሎ ግራም የስንዴ ዱቄትን በ796 ብር ሂሳብ እየገዙ፣ መቶ ግራም ዳቦን በ1 ብር ከ30 ሳንቲም ለህብረተሰቡ ተደራሽ ያደርጉ እንደነበር አመልክተው ፣አሁን ባጋጠመው እጥረት እንድ ኩንታል የስንዴ ዱቄትን ከግል ተቋማት ላይ ከ2ሺ ሶስት መቶ እስከ 2ሺ አራት መቶ ብር በመግዛት ስራውን ለማስቀጠል ቢሞክሩም ለኪሳራ እንደተዳረጉ ተናግረዋል።
የሰራተኞች ደመወዝና የተለያዩ ወጪዎችን ጨምሮ በወር ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ እየከሰሩ መሆኑን የገለጹት ግለሰብ፣ ህረተሰቡም ያለውን ወቅታዊ ችግር ያልተገነዘበ በመሆኑ ዋጋን ጨምሮ ለመሸጥ አስቸጋሪ ሆኖብናል ብለዋል። መንግስት ለችግሩ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ በመጠየቅም እስከዚያው ድረስ በመቶ ግራም ዳቦ ላይ የደነገገውን የዋጋ ተመን በይፋ ማሻሻል እንደሚገባው አመልክተዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=39492
www.press.et
የዱቄት እጥረት የዳቦ ቤቶችን ስራ እያስተጓጎለ መሆኑ ተጠቆመ | የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
“ህውሃት ለትግራይ ህዝብ ፍላጎት ደንታ እንደሌለው በተጨባጭ እያሳየ ነው’’ – አቶ ደረጀ በቀለ የኢትዮጵያ የፌዴራሊስት ሃይሎች ጥምረት ሰብሳቢ
************************
(ኢ ፕ ድ)
ጎጠኛ የህወሃት አመራሮች እየሄዱበት ያለው መንገድ በተጨባጭ ለትግራይ ህዝብ ፍጎላጎት ደንታ እንደሌላቸው አመላካች መሆኑን የኢትዮጵያ የፌዴራሊስት ሃይሎች ጥምረት ሰብሳቢ አቶ ደረጀ በቀለ አስታወቁ ። የፌደሬሽን ምክር ቤት የደረሰበት ውሳኔ ትክክለኛ መሆኑን አስታወቁ ።
የፌዴራሊስት ሃይሎች ጥምረት ሰብሳቢ አቶ ደረጀ በቀለ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት ፣የህወሃት አመራሮች እየሄዱበት ያለው መንገድ በተጨባጭ ለትግራይ ህዝብ ፍጎላጎት ደንታ እንደሌላቸው አመላካች ነው ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት በህገ ወጥ መልኩ ለተቋቋመው የትግራይ ክልል ስራ አስፈጻሚ የበጀት ድጎማንና ማንኛውም ከፌዴራል መንግስት ጋር የሚደረግን ግኙነት ማቋረጡ ትክክል ነው ብለዋል ፡፡
የህወሃት አካሄድ የትግራይን ህዝብ ለመጥቀም ሳይሆን ከተጠያቂነት ለማምለጥ ያለመ መሆኑን ገልጸው፤ እነዚህ ጥቂት ቡድኖች ለትግራይ ህዝብ ልማት ከማምጣትና ህይወቱን ከመለወጥ ይልቅ ጦርነትን እንደሚመኙለት ተግባራቸው ያረጋግጣል ብለዋል፡፡
እነዚህ ሃይሎች ራሳቸውን አንደ አንድ አገር የመቁጠር አዝማሚያ እንደሚያሳዩና ፍላጎታቸው እንደሆነ ጠቁመው ፤ በአንጻሩ የትግራይ ህዝብ ከሌሎች የኢትዮጵያ ብሄሮችና ብሄረሰቦችና ህዝቦች ጋር ተደጋግፎ ማደግና በአንድነት መኖር የሁልጊዜ ፍላጎቱ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ እነዚህ ሃይሎች የሚያራምዱት አቋም ለትግራይ ህዝብ ፍላጎት ደንታ እንደሌለው በተጨባጭ እንደሚያሳይ አስታውቀዋል፡፡
ጥቂት የህወሃት ቡድን ከህግ ውጭ በክልሉ ያካሄደው ምርጫና ያንን ተከትሎ ያሳየው ህገ ወጥነት ከፌዴራል መንግስት ጋር በበጀት፣ በአስተዳደር እና በሌሎችም ግንኙነቶች ላይ ችግር መፍጠሩ እንደማይቀር አስታውቀዋል፡፡
https://www.press.et/Ama/?p=39483
************************
(ኢ ፕ ድ)
ጎጠኛ የህወሃት አመራሮች እየሄዱበት ያለው መንገድ በተጨባጭ ለትግራይ ህዝብ ፍጎላጎት ደንታ እንደሌላቸው አመላካች መሆኑን የኢትዮጵያ የፌዴራሊስት ሃይሎች ጥምረት ሰብሳቢ አቶ ደረጀ በቀለ አስታወቁ ። የፌደሬሽን ምክር ቤት የደረሰበት ውሳኔ ትክክለኛ መሆኑን አስታወቁ ።
የፌዴራሊስት ሃይሎች ጥምረት ሰብሳቢ አቶ ደረጀ በቀለ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት ፣የህወሃት አመራሮች እየሄዱበት ያለው መንገድ በተጨባጭ ለትግራይ ህዝብ ፍጎላጎት ደንታ እንደሌላቸው አመላካች ነው ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት በህገ ወጥ መልኩ ለተቋቋመው የትግራይ ክልል ስራ አስፈጻሚ የበጀት ድጎማንና ማንኛውም ከፌዴራል መንግስት ጋር የሚደረግን ግኙነት ማቋረጡ ትክክል ነው ብለዋል ፡፡
የህወሃት አካሄድ የትግራይን ህዝብ ለመጥቀም ሳይሆን ከተጠያቂነት ለማምለጥ ያለመ መሆኑን ገልጸው፤ እነዚህ ጥቂት ቡድኖች ለትግራይ ህዝብ ልማት ከማምጣትና ህይወቱን ከመለወጥ ይልቅ ጦርነትን እንደሚመኙለት ተግባራቸው ያረጋግጣል ብለዋል፡፡
እነዚህ ሃይሎች ራሳቸውን አንደ አንድ አገር የመቁጠር አዝማሚያ እንደሚያሳዩና ፍላጎታቸው እንደሆነ ጠቁመው ፤ በአንጻሩ የትግራይ ህዝብ ከሌሎች የኢትዮጵያ ብሄሮችና ብሄረሰቦችና ህዝቦች ጋር ተደጋግፎ ማደግና በአንድነት መኖር የሁልጊዜ ፍላጎቱ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ እነዚህ ሃይሎች የሚያራምዱት አቋም ለትግራይ ህዝብ ፍላጎት ደንታ እንደሌለው በተጨባጭ እንደሚያሳይ አስታውቀዋል፡፡
ጥቂት የህወሃት ቡድን ከህግ ውጭ በክልሉ ያካሄደው ምርጫና ያንን ተከትሎ ያሳየው ህገ ወጥነት ከፌዴራል መንግስት ጋር በበጀት፣ በአስተዳደር እና በሌሎችም ግንኙነቶች ላይ ችግር መፍጠሩ እንደማይቀር አስታውቀዋል፡፡
https://www.press.et/Ama/?p=39483
www.press.et
“ህውሃት ለትግራይ ህዝብ ፍላጎት ደንታ እንደሌለው በተጨባጭ እያሳየ ነው’’ – አቶ ደረጀ በቀለ የኢትዮጵያ የፌዴራሊስት ሃይሎችጥምረት ሰብሳቢ | የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
የተቀላጠፈ የመንጃ ፈቃድ እድሳት አገልግሎት እያገኙ ባለመሆናቸው ደንበኞች ቅሬታ አቀረቡ
********************
(ኢ ፕ ድ)
የአዲስ አበባ ከተማ አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን የአራዳ ክፍለ ከተማ ቅርጫፍ አንዳንድ ደንበኞች የተቀላጠፈ የመንጃ ፈቃድ ዕድሳት አገልግሎት እያገኙ አለመሆናቸውን ቅሬታ አቀረቡ። ቅርጫፍ ጽህፈት ቤቱ ቅሬታውን በመቀበል ደንበኞች ከዚህ በኋላ በየትኛውም የአገልግሎት መስጫዎች የሚስተናገዱበት የአሰራር ሥርዓት እንደሚዘረጋ ገለጸ።
ቅሬታቸውን ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ የገለጹ አንዳንድ የቅርጫፉ ደንበኞች በቅርጫፉ የሚሰጠው አገልግሎት ጊዜና ገንዘብ ቆጣቢ አለመሆኑ፤ ተቋሙ ማሟላት ያለበትን ባለማሟላቱ በአጭር የቀጠሮ ጊዜ ለአገልግሎት መመላለሳቸው፣ ለኮቪድ 19 ቫይረስ ወረርሽኝ በሚያጋልጥ የአገልግሎት አሰጣጥ መስተናገዳቸው ቅሬታ እንደፈጠረባቸው ገልጸዋል።
ከደንበኞቹ መካከልም ወይዘሮ ሰናይት አበበ የመንጃ ፈቃድ ዕድሳት አገልግሎት ለማግኘት ጠዋት አንድ ሰአት ላይ ቀድመው በቅርጫፉ መገኘታቸውን ገልጸው፣ ከሰአታት ቆይታ በኋላ ተራ ደርሷቸው የሚያስተናግዳቸው ጋር ሲደርሱ ፎቶግራፍ በሲዲ እንዲያመጡ በመጠየቃቸው ከቅርጫፉ ውጭ ወጥተው የተጠየቁትን ካሟሉ በኋላም እስከ ቀኑ ዘጠኝ ሰአት ድረስ አገልግሎት እንዳላገኙ ተናግረዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=39493
********************
(ኢ ፕ ድ)
የአዲስ አበባ ከተማ አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን የአራዳ ክፍለ ከተማ ቅርጫፍ አንዳንድ ደንበኞች የተቀላጠፈ የመንጃ ፈቃድ ዕድሳት አገልግሎት እያገኙ አለመሆናቸውን ቅሬታ አቀረቡ። ቅርጫፍ ጽህፈት ቤቱ ቅሬታውን በመቀበል ደንበኞች ከዚህ በኋላ በየትኛውም የአገልግሎት መስጫዎች የሚስተናገዱበት የአሰራር ሥርዓት እንደሚዘረጋ ገለጸ።
ቅሬታቸውን ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ የገለጹ አንዳንድ የቅርጫፉ ደንበኞች በቅርጫፉ የሚሰጠው አገልግሎት ጊዜና ገንዘብ ቆጣቢ አለመሆኑ፤ ተቋሙ ማሟላት ያለበትን ባለማሟላቱ በአጭር የቀጠሮ ጊዜ ለአገልግሎት መመላለሳቸው፣ ለኮቪድ 19 ቫይረስ ወረርሽኝ በሚያጋልጥ የአገልግሎት አሰጣጥ መስተናገዳቸው ቅሬታ እንደፈጠረባቸው ገልጸዋል።
ከደንበኞቹ መካከልም ወይዘሮ ሰናይት አበበ የመንጃ ፈቃድ ዕድሳት አገልግሎት ለማግኘት ጠዋት አንድ ሰአት ላይ ቀድመው በቅርጫፉ መገኘታቸውን ገልጸው፣ ከሰአታት ቆይታ በኋላ ተራ ደርሷቸው የሚያስተናግዳቸው ጋር ሲደርሱ ፎቶግራፍ በሲዲ እንዲያመጡ በመጠየቃቸው ከቅርጫፉ ውጭ ወጥተው የተጠየቁትን ካሟሉ በኋላም እስከ ቀኑ ዘጠኝ ሰአት ድረስ አገልግሎት እንዳላገኙ ተናግረዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=39493
www.press.et
የተቀላጠፈ የመንጃ ፈቃድ እድሳት አገልግሎት እያገኙ ባለመሆናቸው ደንበኞች ቅሬታ አቀረቡ | የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
ገቢያቸውን እያሳወቁ ታክስ የሚከፍሉ ነጋዴዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ ተጠቆመ
*********************
(ኢ ፕ ድ)
በአዲስ አበባ ከተማ ገቢያቸውን እያሳወቁ ታክስ የሚከፍሉ ዜጎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የኮሙኒኬሽን ቡድን አስተባባሪ አቶ በላይነህ ወልደሰንበት ለአዲስ ዘመን እንዳስታወቁት፣ በደረጃ ‹‹ሀ›› ፣ ‹‹ለ›› እና ‹‹ሐ›› የተመዘገቡ ግብር ከፋይ ደንበኞች ገቢያቸውን እያሳወቁ ታክስ የመክፈል ልምዳቸው እያደገ መጥቷል።
በበጀት ዓመቱ ሩብ ዓመት 390 ሺ 649 ግብር ከፋዮች ገቢያቸውን አሳውቀው የሚጠበቅባቸውን ይከፍላሉ ተብሎ ዕቅድ ተይዞ እንደነበር አመልክተው፣ እስከ አሁን ድረስ 307 ሺ 298 ገቢያቸውን አሳውቀው የሚጠበቅባቸውን ግብር መክፈላቸውን አስታውቀዋል። ይህም ከእቅዱ 78 ነጥብ ስምንት በመቶ መሆኑን ጠቁመዋል።
ይህም ከአምናው ተመሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከ17 በመቶ በላይ ብልጫ እንዳለው ጠቁመው ፣ ይህም ዜጎች ሃላፊነታቸውን ተረድተው የሚጠበቅባቸውን ታክስ የመክፈል ግንዛቤያቸው እያደገ መምጣቱን የሚያሳይ ነው ብለዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=39501
*********************
(ኢ ፕ ድ)
በአዲስ አበባ ከተማ ገቢያቸውን እያሳወቁ ታክስ የሚከፍሉ ዜጎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የኮሙኒኬሽን ቡድን አስተባባሪ አቶ በላይነህ ወልደሰንበት ለአዲስ ዘመን እንዳስታወቁት፣ በደረጃ ‹‹ሀ›› ፣ ‹‹ለ›› እና ‹‹ሐ›› የተመዘገቡ ግብር ከፋይ ደንበኞች ገቢያቸውን እያሳወቁ ታክስ የመክፈል ልምዳቸው እያደገ መጥቷል።
በበጀት ዓመቱ ሩብ ዓመት 390 ሺ 649 ግብር ከፋዮች ገቢያቸውን አሳውቀው የሚጠበቅባቸውን ይከፍላሉ ተብሎ ዕቅድ ተይዞ እንደነበር አመልክተው፣ እስከ አሁን ድረስ 307 ሺ 298 ገቢያቸውን አሳውቀው የሚጠበቅባቸውን ግብር መክፈላቸውን አስታውቀዋል። ይህም ከእቅዱ 78 ነጥብ ስምንት በመቶ መሆኑን ጠቁመዋል።
ይህም ከአምናው ተመሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከ17 በመቶ በላይ ብልጫ እንዳለው ጠቁመው ፣ ይህም ዜጎች ሃላፊነታቸውን ተረድተው የሚጠበቅባቸውን ታክስ የመክፈል ግንዛቤያቸው እያደገ መምጣቱን የሚያሳይ ነው ብለዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=39501
ጤና ቢሮው ህፃናት የአፍና የአፍንጫ መከላከያ ሳያደርጉ ትምህርት ቤት እንዳይሄዱ ማድረግ እንደሚገባ መክሯል
**********************
(ኢ ፕ ድ)
የአዲስ አበባ ከተማ ጤና ቢሮ በአፀደ ህፃናት (ኬጂ) የሚማሩ ህፃናት ተማሪዎች የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ መከላከያ በማድረግ ኮቪድ 19 ቫይረስ ወረርሽኝን እንዲከላከሉ ወላጆችና ትምህርትቤቶች አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረግ እንዳለባቸው አስታወቀ።
የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ሳሙኤል ዘመንፈስ ቅዱስ በአፀደ ህፃናት (ኬጂ) የሚማሩ ህፃናት ተማሪዎች ኮቪድን ለመከላከል የሚረዳውን የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ባያደርጉም ጉዳት የለውም የሚል አመለካከት በአንዳንዶች እየተነገረ ስላለው ሐሳብ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች እና ከዚያ በላይ ባሉት መካከል የአተነፋፈስ ልዩነት መኖሩ፣ ህፃናቱ የሚያወጡት ትንፋሽም ብዙ ርቀት የማይሄድ በመሆኑ ወረርሽኙን ወደ ሌላ የማስተላለፍ ዕድሉ ጠባብ ነው የሚሉ የዓለም አቀፍ ጥናቶች እንዳሉ አመልክተዋል።
ይህ ሲባል ግን ልጆቹ በቫይረሱ አይያዙም ማለት እንዳልሆነ የጠቆሙት ሃላፊው ፣ በጉዳዩ ዙሪያ በኢትዮጵያ በጥናት የተደገፈ መረጃ ባለመኖሩ ጤና ቢሮ የመከላከያ መሸፈኛውን እንዲጠቀሙ፣ ወላጆችም ትምህርትቤቶችም እንዳይዘናጉ መክረዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=39502
**********************
(ኢ ፕ ድ)
የአዲስ አበባ ከተማ ጤና ቢሮ በአፀደ ህፃናት (ኬጂ) የሚማሩ ህፃናት ተማሪዎች የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ መከላከያ በማድረግ ኮቪድ 19 ቫይረስ ወረርሽኝን እንዲከላከሉ ወላጆችና ትምህርትቤቶች አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረግ እንዳለባቸው አስታወቀ።
የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ሳሙኤል ዘመንፈስ ቅዱስ በአፀደ ህፃናት (ኬጂ) የሚማሩ ህፃናት ተማሪዎች ኮቪድን ለመከላከል የሚረዳውን የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ባያደርጉም ጉዳት የለውም የሚል አመለካከት በአንዳንዶች እየተነገረ ስላለው ሐሳብ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች እና ከዚያ በላይ ባሉት መካከል የአተነፋፈስ ልዩነት መኖሩ፣ ህፃናቱ የሚያወጡት ትንፋሽም ብዙ ርቀት የማይሄድ በመሆኑ ወረርሽኙን ወደ ሌላ የማስተላለፍ ዕድሉ ጠባብ ነው የሚሉ የዓለም አቀፍ ጥናቶች እንዳሉ አመልክተዋል።
ይህ ሲባል ግን ልጆቹ በቫይረሱ አይያዙም ማለት እንዳልሆነ የጠቆሙት ሃላፊው ፣ በጉዳዩ ዙሪያ በኢትዮጵያ በጥናት የተደገፈ መረጃ ባለመኖሩ ጤና ቢሮ የመከላከያ መሸፈኛውን እንዲጠቀሙ፣ ወላጆችም ትምህርትቤቶችም እንዳይዘናጉ መክረዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=39502
www.press.et
ጤና ቢሮው ህፃናት የአፍና የአፍንጫ መከላከያ ሳያደርጉ ትምህርት ቤት እንዳይሄዱ ማድረግ እንደሚገባ መክሯል | የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
የተማሪዎችን የመጽሐፍት ሥርጭት አንድ ለአንድ ለማዳረስ በትኩረት እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ
*************************
(ኢ ፕ ድ)
በ2013 የትምህርት ዘመን ተማሪዎች ለኮቪድ 19 እንዳይጋለጡ የመጽሐፍት ሥርጭት አንድ ለአንድ ለማዳረስ በትኩረት እየሠራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ።
በትምህርት ሚኒስቴር የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር የሆኑት ወ/ሮ ሓረግ ማሞ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፤ ትርፍ የመጽሐፍት ክምችት ያለባቸው አካባቢዎች እጥረት ወደ አለባቸው አካባቢዎች በማሰራጨት ለተማሪዎች አስፈላጊ የሆኑት መጽሐፎች አንድ ለአንድ እንዲደርስ ዕቅድ ተይዞ እየተሠራ ነው።
በአንዳንድ ቦታዎች የመጻሕፍት ክምችት መኖሩን የገለፁት የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተርዋ፤ በክልሎች፣ ዞኖች፣ ወረዳዎች እንዲሁም ከዚህ በፊት ታትመው በክምችት የሚገኙ መፃህፍት እንዲለዩ ተደርጎ እጥረት ወደ አለባቸው አካባቢዎች እንዲሰራጩ አቅጣጫ ተቀምጦ ከባለድርሻ አካላት ጋር በምክክር እየተሠራ መሆኑንም ተናግረዋል።
ተጨማሪ ህትመት የሚያስፈልጋቸው የትምህርት አይነቶች ካሉ ክልሎች ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመመካከር ታትሞ የሚሠራጭበት ሁኔታ ሊኖር እንደሚችልም ጠቁመዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=39503
*************************
(ኢ ፕ ድ)
በ2013 የትምህርት ዘመን ተማሪዎች ለኮቪድ 19 እንዳይጋለጡ የመጽሐፍት ሥርጭት አንድ ለአንድ ለማዳረስ በትኩረት እየሠራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ።
በትምህርት ሚኒስቴር የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር የሆኑት ወ/ሮ ሓረግ ማሞ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፤ ትርፍ የመጽሐፍት ክምችት ያለባቸው አካባቢዎች እጥረት ወደ አለባቸው አካባቢዎች በማሰራጨት ለተማሪዎች አስፈላጊ የሆኑት መጽሐፎች አንድ ለአንድ እንዲደርስ ዕቅድ ተይዞ እየተሠራ ነው።
በአንዳንድ ቦታዎች የመጻሕፍት ክምችት መኖሩን የገለፁት የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተርዋ፤ በክልሎች፣ ዞኖች፣ ወረዳዎች እንዲሁም ከዚህ በፊት ታትመው በክምችት የሚገኙ መፃህፍት እንዲለዩ ተደርጎ እጥረት ወደ አለባቸው አካባቢዎች እንዲሰራጩ አቅጣጫ ተቀምጦ ከባለድርሻ አካላት ጋር በምክክር እየተሠራ መሆኑንም ተናግረዋል።
ተጨማሪ ህትመት የሚያስፈልጋቸው የትምህርት አይነቶች ካሉ ክልሎች ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመመካከር ታትሞ የሚሠራጭበት ሁኔታ ሊኖር እንደሚችልም ጠቁመዋል።
https://www.press.et/Ama/?p=39503
www.press.et
የተማሪዎችን የመጽሐፍት ሥርጭት አንድ ለአንድ ለማዳረስ በትኩረት እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ | የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
የትምህርት ሚኒስቴር በትምህርት ቤቶች ዝግጁነት ላይ የመስክ ምልከታ እያደረገ ነው
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በተለያዩ ክልሎች ያሉ ትምህርት ቤቶች ያሉበትን ደረጃ ተዘዋውረው እየተመለከቱ ነው።
በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ሳቢያ ተቋርጦ የነበረውን የመማር ማስተማር ሂደት ለማስጀመር ትምህርት ቤቶች የተለያዩ ዝግጅቶችን እያደረጉ ነው።
የትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ርጌታሁን መኩሪያ የራቡ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት፣ በሰበታ ከተማ ሙልጌታ ገሌ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ አለም ገና 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ያሉበትን ደረጃ ተዘዋውረው ተመልክተዋል።
ትምህርት ቤቶች የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል የተቀመውጡ መመሪያዎችን ለመተግበር ዝግጁ ካልሆኑ ትምህርት እንደማይጀምሩ መገለፁ የሚታወስ ነው።
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በተለያዩ ክልሎች ያሉ ትምህርት ቤቶች ያሉበትን ደረጃ ተዘዋውረው እየተመለከቱ ነው።
በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ሳቢያ ተቋርጦ የነበረውን የመማር ማስተማር ሂደት ለማስጀመር ትምህርት ቤቶች የተለያዩ ዝግጅቶችን እያደረጉ ነው።
የትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ርጌታሁን መኩሪያ የራቡ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት፣ በሰበታ ከተማ ሙልጌታ ገሌ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ አለም ገና 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ያሉበትን ደረጃ ተዘዋውረው ተመልክተዋል።
ትምህርት ቤቶች የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል የተቀመውጡ መመሪያዎችን ለመተግበር ዝግጁ ካልሆኑ ትምህርት እንደማይጀምሩ መገለፁ የሚታወስ ነው።
የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት ተጀመረ
ዘመቻው - ከመስከረም 27 እስከ መስከረም 30 ድረስ ይቆያል፡፡
በዘመቻው - አራት ክልሎች (በደቡብ/ብ/ብ/ህ/፣ በኦሮሚያ፣ በሶማሌ፣ በሐረሪ) እና በሁለት ከተማ አስተዳደሮች(አዲስ አበባ እና ድሬዳዋ) ይደረሳል፡፡
በዘመቻው- እድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች ለሆኑ ሰባት ሚሊዮን ህፃናት ይሰጣል፡፡
ማህበረሰቡ ይህን አውቆ ልጆችን ቤት ለቤት በሚመጡ የጤና ባለሙያዎች እንዲያስከትብ ጤና ሚኒስቴር ያሳስባል፡፡
ዘመቻው - ከመስከረም 27 እስከ መስከረም 30 ድረስ ይቆያል፡፡
በዘመቻው - አራት ክልሎች (በደቡብ/ብ/ብ/ህ/፣ በኦሮሚያ፣ በሶማሌ፣ በሐረሪ) እና በሁለት ከተማ አስተዳደሮች(አዲስ አበባ እና ድሬዳዋ) ይደረሳል፡፡
በዘመቻው- እድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች ለሆኑ ሰባት ሚሊዮን ህፃናት ይሰጣል፡፡
ማህበረሰቡ ይህን አውቆ ልጆችን ቤት ለቤት በሚመጡ የጤና ባለሙያዎች እንዲያስከትብ ጤና ሚኒስቴር ያሳስባል፡፡
ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ማንኛቸውም ተጓዥ መንገደኞች የኮቪድ 19 ምርመራ የ RT- PCR ነጌቲቭ ውጤት ይዞ መምጣት ግዴታ እንደሆነ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
ወደ ሀገር ቤት የሚገቡ ማንኛቸውም ተጓዥ መንገደኞች የኮቪድ 19 ምርመራ የ RT- PCR ነጌቲቭ ውጤት ይዞ መምጣት ግዴታ እንደሆነ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በመመሪያው መሰረት የኮቪድ 19 የ RT-PCR ነጌቲቭ ውጤት ያልያዙ እንዲሁም ቀኑ ያለፈበት የRT-PCR ነጌቲቭ ውጤት የያዙ መንገደኞች ወደ ሀገር ውስጥ መግባት አይችሉም።
አንዳንድ መንገደኞች ይህንን ወደ ጎን በመተው የRT-PCR ነጌቲቭ ውጤት ሳይዙ፣ ቀኑ ያለፈበት የRT-PCR ነጌቲቭ ውጤት እንዲሁም የRT-PCR ምርመራ ያልሆነውን እንደ RDT Anti Body test በመያዝ ወደሀገር ውስጥ ለመግባት ሙከራ እንደሚደረግ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
በመሆኑም ማንኛቸውም ተጓዦች ወደ ኢትዮጵያ ከመሳፈራቸው በፊት ናሙና ከሰጡበት ሰዓት ጀምሮ 120 ሰዓታት ወይም አምስት ቀን ያላለፈው የRT- PCR ነጌቲቭ ውጤት ይዘው መምጣት ግዴታ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
በተጨማሪም ከዚህ ቀደም ሲሰራበት የነበረው መንገደኞች ወደ ሀገር ውስጥ ሲገቡ የRT-PCR ነጌቲቭ ውጤት ይዘው ሲመጡ ናሙና ተወስዶ ለ14 ቀናት ራሳቸውን በቤታቸው ለይተው እንዲቆዩ ይደረግ የነበረው አሰራር ቀርቶ መንገደኞች ናሙና ከሰጡበት ሰዓት ጀምሮ 120 ሰዓታት ያላለፈው የRT-PCR ነጌቲቭ ውጤት ይዘው ሲመጡ ለ7 ቀናት ራሳቸውን ለይተው መቆየት እንደሚገባቸው በመመሪያው መቀመጡን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡
የጤና ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በአዋጅ የተሰጣቸውን ሥልጣን በመጠቀም በጋራ ያዘጋጁት መመሪያ ሰሞኑን ሥራ ላይ መዋሉ ይታወሳል፡፡
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
ወደ ሀገር ቤት የሚገቡ ማንኛቸውም ተጓዥ መንገደኞች የኮቪድ 19 ምርመራ የ RT- PCR ነጌቲቭ ውጤት ይዞ መምጣት ግዴታ እንደሆነ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በመመሪያው መሰረት የኮቪድ 19 የ RT-PCR ነጌቲቭ ውጤት ያልያዙ እንዲሁም ቀኑ ያለፈበት የRT-PCR ነጌቲቭ ውጤት የያዙ መንገደኞች ወደ ሀገር ውስጥ መግባት አይችሉም።
አንዳንድ መንገደኞች ይህንን ወደ ጎን በመተው የRT-PCR ነጌቲቭ ውጤት ሳይዙ፣ ቀኑ ያለፈበት የRT-PCR ነጌቲቭ ውጤት እንዲሁም የRT-PCR ምርመራ ያልሆነውን እንደ RDT Anti Body test በመያዝ ወደሀገር ውስጥ ለመግባት ሙከራ እንደሚደረግ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
በመሆኑም ማንኛቸውም ተጓዦች ወደ ኢትዮጵያ ከመሳፈራቸው በፊት ናሙና ከሰጡበት ሰዓት ጀምሮ 120 ሰዓታት ወይም አምስት ቀን ያላለፈው የRT- PCR ነጌቲቭ ውጤት ይዘው መምጣት ግዴታ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
በተጨማሪም ከዚህ ቀደም ሲሰራበት የነበረው መንገደኞች ወደ ሀገር ውስጥ ሲገቡ የRT-PCR ነጌቲቭ ውጤት ይዘው ሲመጡ ናሙና ተወስዶ ለ14 ቀናት ራሳቸውን በቤታቸው ለይተው እንዲቆዩ ይደረግ የነበረው አሰራር ቀርቶ መንገደኞች ናሙና ከሰጡበት ሰዓት ጀምሮ 120 ሰዓታት ያላለፈው የRT-PCR ነጌቲቭ ውጤት ይዘው ሲመጡ ለ7 ቀናት ራሳቸውን ለይተው መቆየት እንደሚገባቸው በመመሪያው መቀመጡን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡
የጤና ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በአዋጅ የተሰጣቸውን ሥልጣን በመጠቀም በጋራ ያዘጋጁት መመሪያ ሰሞኑን ሥራ ላይ መዋሉ ይታወሳል፡፡
በህወሓት አምባገነን አመራሮች የትግራይ ሕዝብ መጎዳት የለበትም - የድሬዳዋ ከተማ የትግራይ ተወላጆች
*****************
(ኢ.ፕ.ድ)
የፌዴራል መንግስትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔዎች የትግራይን ህዝብ ለመጉዳት ነው እያሉ ህዝቡን ለማደናገር ጥቂት የህወሓት አመራሮችና ሚዲያዎች የከፈቱትን ዘመቻ የውይይትና ምክክር መድረኮችን በማዘጋጀት ግልጽነት ሊፈጠር ይገባል ሲሉ በድሬዳዋ ከተማ የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች ገለጹ፡፡
የፌዴራሉ መንግስትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት የወሰኑት በህወሓት የተካሄደው ምርጫ እንዳልተካሄደ መቆጠሩ፣ የበጀት ድጎማ ማገዱና የፌዴራል መንግስት ከክልሉ መንግስት ጋር ግንኙነት እንዳያደርግ መወሰኑ ትክከለኛ ውሳኔ ነው ብለዋል፡፡
የህወሓት አመራሮች የትግራይን ህዝብ አይወክሉም ያሉት ተሳታፊዎቹ የትግራይን ሕዝብ ባልተገባ መንገድ ቀስቅሰው ወደ ጦርነት ለማስገባት የሚያደርጉትን ውዥንብር የፌዴራል መንግስት እርምጃ በመውሰድ ህገ ወጦችን ከህዝቡ መነጠል አለበት ብለዋል ሢል የዘገበው ዋልታ ነው።
*****************
(ኢ.ፕ.ድ)
የፌዴራል መንግስትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔዎች የትግራይን ህዝብ ለመጉዳት ነው እያሉ ህዝቡን ለማደናገር ጥቂት የህወሓት አመራሮችና ሚዲያዎች የከፈቱትን ዘመቻ የውይይትና ምክክር መድረኮችን በማዘጋጀት ግልጽነት ሊፈጠር ይገባል ሲሉ በድሬዳዋ ከተማ የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች ገለጹ፡፡
የፌዴራሉ መንግስትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት የወሰኑት በህወሓት የተካሄደው ምርጫ እንዳልተካሄደ መቆጠሩ፣ የበጀት ድጎማ ማገዱና የፌዴራል መንግስት ከክልሉ መንግስት ጋር ግንኙነት እንዳያደርግ መወሰኑ ትክከለኛ ውሳኔ ነው ብለዋል፡፡
የህወሓት አመራሮች የትግራይን ህዝብ አይወክሉም ያሉት ተሳታፊዎቹ የትግራይን ሕዝብ ባልተገባ መንገድ ቀስቅሰው ወደ ጦርነት ለማስገባት የሚያደርጉትን ውዥንብር የፌዴራል መንግስት እርምጃ በመውሰድ ህገ ወጦችን ከህዝቡ መነጠል አለበት ብለዋል ሢል የዘገበው ዋልታ ነው።