#አረንጓዴዐሻራ
ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ
*************
(ኢ ፕ ድ)
ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በየካ ተራራ ላይ አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ።
ቀዳማዊት እመቤቷ ከተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ማዕከላት ከመጡ ሕፃናት ጋር በርካታ ችግኞችን በመትከል ተሳትፈዋል።
የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ሠራተኞች ከላቭ ኤንድ ኬር የበጎፈቃድ ቡድን ጋር በስፍራው የፍራፍሬ ችግኞችን ተክለዋል።
ሀምሌ 10 ቀን 2015 ዓም
በጌትነት ተስፋማርም
ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ
*************
(ኢ ፕ ድ)
ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በየካ ተራራ ላይ አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ።
ቀዳማዊት እመቤቷ ከተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ማዕከላት ከመጡ ሕፃናት ጋር በርካታ ችግኞችን በመትከል ተሳትፈዋል።
የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ሠራተኞች ከላቭ ኤንድ ኬር የበጎፈቃድ ቡድን ጋር በስፍራው የፍራፍሬ ችግኞችን ተክለዋል።
ሀምሌ 10 ቀን 2015 ዓም
በጌትነት ተስፋማርም
#አረንጓዴዐሻራ
የኢንዱስትሪ ሚንስትር አቶ መላኩ አለበል፣ የኢንዱስትሪ ሚንስትር ድኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ እና የተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች በተገኙበት በቢሾፍቱ ደካካ ተራራ ላይ አረንጓዴ አሻራቸዉን አሳርፈዋል።
የኢንዱስትሪ ሚንስትር አቶ መላኩ አለበል፣ የኢንዱስትሪ ሚንስትር ድኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ እና የተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች በተገኙበት በቢሾፍቱ ደካካ ተራራ ላይ አረንጓዴ አሻራቸዉን አሳርፈዋል።
#አረንጓዴዐሻራ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) ከተማሪዎች ጋር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ አካሂደዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በየካ ተራራ ከሚገኙ የአንደኛ ደረጃ እና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ጋር በመሆን የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ላይ መሳተፋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ።
“በዕለቱ ለሁለተኛ ጊዜ ባደረጉት ችግኝ ተከላ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በየካ ተራራ ከሚገኙ የአንደኛ ደረጃና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ጋር በመሆን የ500 ሚሊዮን ችግኝ በአንድ ቀን አረንጓዴ ዐሻራ ተከላ ላይ ተሳትፈዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) ከተማሪዎች ጋር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ አካሂደዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በየካ ተራራ ከሚገኙ የአንደኛ ደረጃ እና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ጋር በመሆን የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ላይ መሳተፋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ።
“በዕለቱ ለሁለተኛ ጊዜ ባደረጉት ችግኝ ተከላ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በየካ ተራራ ከሚገኙ የአንደኛ ደረጃና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ጋር በመሆን የ500 ሚሊዮን ችግኝ በአንድ ቀን አረንጓዴ ዐሻራ ተከላ ላይ ተሳትፈዋል።