#አረንጓዴዐሻራ‼
በሸገር ከተማ የአካኮ መነ አብቹ ወረዳ በእንጦጦ የህዋ ሳይንስ ምርምር ማዕከል አካባቢ የሸገር ከተማ አመራሮች ፣ የመነ አብቹ ክፍለ ከተማውና ወረዳው አመራሮች፣ የመከላከያ ሰራዊት አባላትና ነዋሪዎች አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል።
በዋቅሹም ፈቃዱ
ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓም
በሸገር ከተማ የአካኮ መነ አብቹ ወረዳ በእንጦጦ የህዋ ሳይንስ ምርምር ማዕከል አካባቢ የሸገር ከተማ አመራሮች ፣ የመነ አብቹ ክፍለ ከተማውና ወረዳው አመራሮች፣ የመከላከያ ሰራዊት አባላትና ነዋሪዎች አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል።
በዋቅሹም ፈቃዱ
ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓም
#አረንጓዴዐሻራ
ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ
*************
(ኢ ፕ ድ)
ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በየካ ተራራ ላይ አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ።
ቀዳማዊት እመቤቷ ከተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ማዕከላት ከመጡ ሕፃናት ጋር በርካታ ችግኞችን በመትከል ተሳትፈዋል።
የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ሠራተኞች ከላቭ ኤንድ ኬር የበጎፈቃድ ቡድን ጋር በስፍራው የፍራፍሬ ችግኞችን ተክለዋል።
ሀምሌ 10 ቀን 2015 ዓም
በጌትነት ተስፋማርም
ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ
*************
(ኢ ፕ ድ)
ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በየካ ተራራ ላይ አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ።
ቀዳማዊት እመቤቷ ከተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ማዕከላት ከመጡ ሕፃናት ጋር በርካታ ችግኞችን በመትከል ተሳትፈዋል።
የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ሠራተኞች ከላቭ ኤንድ ኬር የበጎፈቃድ ቡድን ጋር በስፍራው የፍራፍሬ ችግኞችን ተክለዋል።
ሀምሌ 10 ቀን 2015 ዓም
በጌትነት ተስፋማርም
#አረንጓዴዐሻራ
የኢንዱስትሪ ሚንስትር አቶ መላኩ አለበል፣ የኢንዱስትሪ ሚንስትር ድኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ እና የተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች በተገኙበት በቢሾፍቱ ደካካ ተራራ ላይ አረንጓዴ አሻራቸዉን አሳርፈዋል።
የኢንዱስትሪ ሚንስትር አቶ መላኩ አለበል፣ የኢንዱስትሪ ሚንስትር ድኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ እና የተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች በተገኙበት በቢሾፍቱ ደካካ ተራራ ላይ አረንጓዴ አሻራቸዉን አሳርፈዋል።