#አረንጓዴዐሻራ ‼️
"የኢትዮጵያ መንግስት ለነገ ትውልድ የሚሰራውን ሥራ አጠናክሮ ይቀጥላል"- አቶ አደም ፋራህ
*************
(ኢ.ፕ.ድ)
የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ በባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ዘንዘልማ ቀበሌ ገላድ ተፋሰስ ችግኝ በመትከል አርንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል።
ምክትል ፕሬዝዳንቱ በወቅቱ እንደተናገሩት፤ "የኢትዮጵያ መንግስት ባለፋት ጊዜያት ለነገ ትውልድ የሚጠቅሙ በርካታ ሥራዎችን ሲሰራ ቆይቷል። ከነዚህም ውጥ አንዱ የአርንጓዴ ዐሻራ ነው። ይህም ለሀገር ብቻ ሳይሆን ለምድር ገፀ በረከትን የሚያላብስ ነው።
መንግስት ለነገ ትውልድ የሚሰራውን ሥራ አጠናክሮ ይቀጥላል ያሉት ምክትል ፕሬዝዳንቱ፤ የአርንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በሌሎች ሀገራት ላይ በጎ ተፅዕኖ ለመፍጠር ይረዳናል ብለዋል።
መርሃ ግብሩ የኢትዮጵያ በታሪክ ለዓለም ያበረከተቻቸው አስተዋፅዖ እንዲታወሱ የሚያደርግ ሲሆን በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኝ የመትከል መርሃ ግብሩም ኢትዮጵያ ለዓለም የምታበረክተው አስተዋፅኦን አጠናክራ እንደምታስቀጥል የሚያሳይ ነው ሲሉም ገልፀዋል።
ከዚህም ባለፈ የአየር ንብረት ለውጥ በሰው ልጆች ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ነው። ይህም የንፁህ መጠጥ ውሃ መጠን እንዲቀንስ እና የአፈር መሸርሸርን አስከትሏል። ስለዚህ መርሃ ግብሩ ይህንን ጉዳት ለመቀነስ ያስችላል ብለዋል።
በሳሙኤል ወንድወሰን (ባህርዳር)
ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓ.ም
"የኢትዮጵያ መንግስት ለነገ ትውልድ የሚሰራውን ሥራ አጠናክሮ ይቀጥላል"- አቶ አደም ፋራህ
*************
(ኢ.ፕ.ድ)
የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ በባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ዘንዘልማ ቀበሌ ገላድ ተፋሰስ ችግኝ በመትከል አርንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል።
ምክትል ፕሬዝዳንቱ በወቅቱ እንደተናገሩት፤ "የኢትዮጵያ መንግስት ባለፋት ጊዜያት ለነገ ትውልድ የሚጠቅሙ በርካታ ሥራዎችን ሲሰራ ቆይቷል። ከነዚህም ውጥ አንዱ የአርንጓዴ ዐሻራ ነው። ይህም ለሀገር ብቻ ሳይሆን ለምድር ገፀ በረከትን የሚያላብስ ነው።
መንግስት ለነገ ትውልድ የሚሰራውን ሥራ አጠናክሮ ይቀጥላል ያሉት ምክትል ፕሬዝዳንቱ፤ የአርንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በሌሎች ሀገራት ላይ በጎ ተፅዕኖ ለመፍጠር ይረዳናል ብለዋል።
መርሃ ግብሩ የኢትዮጵያ በታሪክ ለዓለም ያበረከተቻቸው አስተዋፅዖ እንዲታወሱ የሚያደርግ ሲሆን በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኝ የመትከል መርሃ ግብሩም ኢትዮጵያ ለዓለም የምታበረክተው አስተዋፅኦን አጠናክራ እንደምታስቀጥል የሚያሳይ ነው ሲሉም ገልፀዋል።
ከዚህም ባለፈ የአየር ንብረት ለውጥ በሰው ልጆች ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ነው። ይህም የንፁህ መጠጥ ውሃ መጠን እንዲቀንስ እና የአፈር መሸርሸርን አስከትሏል። ስለዚህ መርሃ ግብሩ ይህንን ጉዳት ለመቀነስ ያስችላል ብለዋል።
በሳሙኤል ወንድወሰን (ባህርዳር)
ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓ.ም
#አረንጓዴዐሻራ‼
የአረንጓዴ አሻራ ተሳታፊ ለመሆን ከኬንያ የመጡት የዜድቲኢ- ኢትዮጵያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ
ኢትዮ ቴሌኮም ከአመራርና ሠራተኞች በተጨማሪ የሥራ አጋሮቹንም የችግኝ ተከላው አካል አድርጓል።
የዜድቲኢ- ኢትዮጵያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ክሪስ ይ ለኢፕድ፤ የዛሬው ችግኝ ተከላ እንዳያመልጣቸው ከኬንያ ተነስተው ንጋት 10:00 አዲስ አበባ መግባታቸውን ገልጸዋል።
የመርሃግብሩ ተሳታፊ በመሆኔም በጣም ተደስቻለሁ ብለዋል።
ኢትዮጵያ ላይ በቴክኖሎጂው ዘርፉ ከምናደርገው አስተዋጽኦ ባለፈ አረንጓዴ አሻራን ጨምሮ በሌሎችም ዘርፎች የበኩላችንን ሚና ለመወጣት ዝግጁ ነን ያሉት ዋና ሥራ አስፈጻሚው፤ በዛሬው ዕለት እንደ ተቋም 300 የሚጠጋ ችግኝ ተክለናል ብለዋል።
ኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ ላይ እየሠራች ያለችው ሥራ ለሌሎችም አገራት ተምሳሌት የሚሆን በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተናግረዋል።
በፋንታነሽ ክንዴ
ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓም
የአረንጓዴ አሻራ ተሳታፊ ለመሆን ከኬንያ የመጡት የዜድቲኢ- ኢትዮጵያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ
ኢትዮ ቴሌኮም ከአመራርና ሠራተኞች በተጨማሪ የሥራ አጋሮቹንም የችግኝ ተከላው አካል አድርጓል።
የዜድቲኢ- ኢትዮጵያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ክሪስ ይ ለኢፕድ፤ የዛሬው ችግኝ ተከላ እንዳያመልጣቸው ከኬንያ ተነስተው ንጋት 10:00 አዲስ አበባ መግባታቸውን ገልጸዋል።
የመርሃግብሩ ተሳታፊ በመሆኔም በጣም ተደስቻለሁ ብለዋል።
ኢትዮጵያ ላይ በቴክኖሎጂው ዘርፉ ከምናደርገው አስተዋጽኦ ባለፈ አረንጓዴ አሻራን ጨምሮ በሌሎችም ዘርፎች የበኩላችንን ሚና ለመወጣት ዝግጁ ነን ያሉት ዋና ሥራ አስፈጻሚው፤ በዛሬው ዕለት እንደ ተቋም 300 የሚጠጋ ችግኝ ተክለናል ብለዋል።
ኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ ላይ እየሠራች ያለችው ሥራ ለሌሎችም አገራት ተምሳሌት የሚሆን በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተናግረዋል።
በፋንታነሽ ክንዴ
ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓም
#አረንጓዴዐሻራ #በትግራይ‼️
በትግራይ ክልል በአንድ ቀን 500 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሀ ግብር የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ፣ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታቸው ረዳ እና የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ድኤታ ፕሮፌሰር እያሱ ኤሊያስን ጨምሮ ሌሎች በተገኙበት ተጀምሯል።
የችግኝ መትከል መርሀ ግብሩም በክለሉ በጽራህ ወንበርታ ወረዳ በሚካኤል እንባ ቀበሌ እየተካሄደ ነው።
በመርሀ ግብሩ ላይ አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ባደረጉት ንግግር፤ የትግራይ ክልል በተፋሰስ ልማትና ችግኝ ተከላ የታወቀ መሆኑን በመጥቀስ፤ አሁን የተገኘውን ሰለም በማጽናት የበለጠ የልማት ስራ እነደሚሰራ ገልጸዋል።
ሰላሙን ለማጽናት የፌዴራል ምንግስት ጠንክሮ እየሰራ መሆኑን በመጥቀስም፤ ችገሮች ካሉ በውይይት በመፍታት መጓዝ እንደሚገባ ተናግረዋል።
አቶ ጌታቸው ረዳ በበኩላቸው፤ ሰላም ሰፍኖ ወደዚህ አይነት ተግባር መመለሳቸው መልካም ተግባር መሆኑን በመጠቀስ፤ የተገኘውን ሰላም ለማጽናት ጠንክረው እንደሚሰሩ አብራርተዋል።
በመላው አገሪቱ ከጠዋቱ 12 ሰአት ጀምሮ እስከ 5:30 ባለው ሰዓት በመላው ኢትዮጵያ 247 ሚሊዮን ችግኞች መተከላቸውን የመንግስት ኮምንኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ድኤታ ሰላማዊት ካሳ መግለጻቸው ይታወሳል።
ሀምሌ 10 ቀን 2015 ዓም
በማዕረግ ገብረእገዚአብሔር
በትግራይ ክልል በአንድ ቀን 500 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሀ ግብር የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ፣ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታቸው ረዳ እና የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ድኤታ ፕሮፌሰር እያሱ ኤሊያስን ጨምሮ ሌሎች በተገኙበት ተጀምሯል።
የችግኝ መትከል መርሀ ግብሩም በክለሉ በጽራህ ወንበርታ ወረዳ በሚካኤል እንባ ቀበሌ እየተካሄደ ነው።
በመርሀ ግብሩ ላይ አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ባደረጉት ንግግር፤ የትግራይ ክልል በተፋሰስ ልማትና ችግኝ ተከላ የታወቀ መሆኑን በመጥቀስ፤ አሁን የተገኘውን ሰለም በማጽናት የበለጠ የልማት ስራ እነደሚሰራ ገልጸዋል።
ሰላሙን ለማጽናት የፌዴራል ምንግስት ጠንክሮ እየሰራ መሆኑን በመጥቀስም፤ ችገሮች ካሉ በውይይት በመፍታት መጓዝ እንደሚገባ ተናግረዋል።
አቶ ጌታቸው ረዳ በበኩላቸው፤ ሰላም ሰፍኖ ወደዚህ አይነት ተግባር መመለሳቸው መልካም ተግባር መሆኑን በመጠቀስ፤ የተገኘውን ሰላም ለማጽናት ጠንክረው እንደሚሰሩ አብራርተዋል።
በመላው አገሪቱ ከጠዋቱ 12 ሰአት ጀምሮ እስከ 5:30 ባለው ሰዓት በመላው ኢትዮጵያ 247 ሚሊዮን ችግኞች መተከላቸውን የመንግስት ኮምንኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ድኤታ ሰላማዊት ካሳ መግለጻቸው ይታወሳል።
ሀምሌ 10 ቀን 2015 ዓም
በማዕረግ ገብረእገዚአብሔር
#አረንጓዴዐሻራ‼
በሸገር ከተማ የአካኮ መነ አብቹ ወረዳ በእንጦጦ የህዋ ሳይንስ ምርምር ማዕከል አካባቢ የሸገር ከተማ አመራሮች ፣ የመነ አብቹ ክፍለ ከተማውና ወረዳው አመራሮች፣ የመከላከያ ሰራዊት አባላትና ነዋሪዎች አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል።
በዋቅሹም ፈቃዱ
ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓም
በሸገር ከተማ የአካኮ መነ አብቹ ወረዳ በእንጦጦ የህዋ ሳይንስ ምርምር ማዕከል አካባቢ የሸገር ከተማ አመራሮች ፣ የመነ አብቹ ክፍለ ከተማውና ወረዳው አመራሮች፣ የመከላከያ ሰራዊት አባላትና ነዋሪዎች አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል።
በዋቅሹም ፈቃዱ
ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓም