በዛሬው በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ 34 ሚሊዮን ህዝብ ይሳተፍል ተብሎ ይጠበቃል
*************
(ኢ ፕ ድ)
በዛሬው በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ከ34 ሚሊዮን በላይ ህዝብ እንደሚሳተፍ የአረጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የቴክኒክ ኮሚቴ አስተባባሪ ዶክተር አደፍርስ ወርቁ ገለጹ።
ዶክተር አደፍርስ እንዳሉት ለኢትዮጵያ ልዩ ቀን ነው።አረጓዴ የምትለብስበትና በዓለም አቀፍ ደረጃ ለአጓንዴ ልማት የሰጠችውን ትኩረት በድጋሚ የምታሳይበት ነው።
ለዚህ መርሀ ግብር በመላ አገሪቱ 34 ሚሊዮን ህዝብ የሚሳተፍበት ይሆናል ብለዋል።
በዚህ መርሃ ግብር አርሶ አደሩና አርብቶ አደሩ በነቄስ በመውጣት የሚሳተፍ መሆኑን ገልፀዋል።
በጌትነት ምህረቴ
ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓም
*************
(ኢ ፕ ድ)
በዛሬው በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ከ34 ሚሊዮን በላይ ህዝብ እንደሚሳተፍ የአረጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የቴክኒክ ኮሚቴ አስተባባሪ ዶክተር አደፍርስ ወርቁ ገለጹ።
ዶክተር አደፍርስ እንዳሉት ለኢትዮጵያ ልዩ ቀን ነው።አረጓዴ የምትለብስበትና በዓለም አቀፍ ደረጃ ለአጓንዴ ልማት የሰጠችውን ትኩረት በድጋሚ የምታሳይበት ነው።
ለዚህ መርሀ ግብር በመላ አገሪቱ 34 ሚሊዮን ህዝብ የሚሳተፍበት ይሆናል ብለዋል።
በዚህ መርሃ ግብር አርሶ አደሩና አርብቶ አደሩ በነቄስ በመውጣት የሚሳተፍ መሆኑን ገልፀዋል።
በጌትነት ምህረቴ
ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓም
#አረንጓዴዐሻራ_በአዳማ‼️
በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሐግብር በአዳማ ከተማ በኢፕድ ዓይን‼️
በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሐግብር በአዳማ ከተማ በኢፕድ ዓይን‼️