#አረንጓዴዐሻራ‼
የመስኖና ቆላማ ሚኒስትር የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር በማከናወን ላይ ይገኛል
****************
(ኢ ፕ ድ)
የመስኖና ቆላማ ሚኒስትር መስሪያ ቤት አመራሮችና ሠራተኞች ከቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሶስት ጋር በጋራ በመሆን በጎተራ ማሳለጫ አቅራቢያ የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር በማከናወን ላይ ይገኛሉ።
ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓም
በቃልኪዳን አሳዬ
የመስኖና ቆላማ ሚኒስትር የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር በማከናወን ላይ ይገኛል
****************
(ኢ ፕ ድ)
የመስኖና ቆላማ ሚኒስትር መስሪያ ቤት አመራሮችና ሠራተኞች ከቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሶስት ጋር በጋራ በመሆን በጎተራ ማሳለጫ አቅራቢያ የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር በማከናወን ላይ ይገኛሉ።
ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓም
በቃልኪዳን አሳዬ