Gazette Plus / ጋዜጣ ፕላስ/
24.8K subscribers
41.2K photos
343 videos
7 files
5.81K links
Ethiopian Press Agency, established in 1940 , is a public printing media enterprise operating in Ethiopia.
Download Telegram
#አረንጓዴዐሻራ_በባህርዳር‼️

በአንድ ጀምበር 500 ሚሊዮን ችግኞች የሚተከሉበት የአረንጓዴ ዐሻራ በባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ዘንዘልማ ቀበሌ ገላድ ተፋሰስ አካባቢ ተጀምሯል።

በመርሃ ግብሩ የከተማዋ ህፃናት፣ እናቶች፣ ወጣቶች፣ ሽማግሌዎች የሃይማኖት አባቶች ችግኝ እየተከሉ ነው።

በሳሙኤል ወንድወሰን (ባህርዳር)
ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓ.ም
#አረንጓዴዐሻራ‼️
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብር ሁነት መከታተያ ክፍል አሁን በኢፕድ ዓይን‼️