#አረንጓዴዐሻራ_በባህርዳር‼️
በአንድ ጀምበር 500 ሚሊዮን ችግኞች የሚተከሉበት የአረንጓዴ ዐሻራ በባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ዘንዘልማ ቀበሌ ገላድ ተፋሰስ አካባቢ ተጀምሯል።
በመርሃ ግብሩ የከተማዋ ህፃናት፣ እናቶች፣ ወጣቶች፣ ሽማግሌዎች የሃይማኖት አባቶች ችግኝ እየተከሉ ነው።
በሳሙኤል ወንድወሰን (ባህርዳር)
ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓ.ም
በአንድ ጀምበር 500 ሚሊዮን ችግኞች የሚተከሉበት የአረንጓዴ ዐሻራ በባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ዘንዘልማ ቀበሌ ገላድ ተፋሰስ አካባቢ ተጀምሯል።
በመርሃ ግብሩ የከተማዋ ህፃናት፣ እናቶች፣ ወጣቶች፣ ሽማግሌዎች የሃይማኖት አባቶች ችግኝ እየተከሉ ነው።
በሳሙኤል ወንድወሰን (ባህርዳር)
ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓ.ም