#አረንጓዴዐሻራ በጋምቤላ‼️
የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በጋምቤላ ተጀምሯል።
በአገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኞችን ተከላ መርሐግብር በጋምቤላ ከተማ በይፋ ተጀምሯል።
የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በጋምቤላ ተጀምሯል።
በአገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኞችን ተከላ መርሐግብር በጋምቤላ ከተማ በይፋ ተጀምሯል።
#አረንጓዴዐሻራ በሀረሪ ‼️
በሀረሪ ክልል በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተጀምሯል። በመርሃ ግብሩ ላይ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ ሚኒስትሮች የፌደራልና የክልሉ የመንግስት ስራ ኃላፊዎችና የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል፡፡
በሀረሪ ክልል በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተጀምሯል። በመርሃ ግብሩ ላይ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ ሚኒስትሮች የፌደራልና የክልሉ የመንግስት ስራ ኃላፊዎችና የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል፡፡
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላ በካፋ ዞን ጊምቦ ወረዳ ሀማኒ ቀበሌ‼️