ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአንድ ጀምበር 500 ሚሊዮን ችግኝ የመትከል መርሐ-ግብር አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ
****
(ኢ ፕ ድ)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአንድ ጀምበር የ500 ሚሊዮን ችግኝ የመትከል መርሐ-ግብር ላይ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል። ችግኝ የመትከል መርሐ-ግብሩ ዛሬ ማለዳ መካሄድ ጀምሯል።
በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የሚኖሩ ዜጎች በመርሐ-ግብሩ ላይ በመሳተፍ አረጓንዴ አሻራቸውን በማኖር ላይ ናቸው።
****
(ኢ ፕ ድ)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአንድ ጀምበር የ500 ሚሊዮን ችግኝ የመትከል መርሐ-ግብር ላይ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል። ችግኝ የመትከል መርሐ-ግብሩ ዛሬ ማለዳ መካሄድ ጀምሯል።
በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የሚኖሩ ዜጎች በመርሐ-ግብሩ ላይ በመሳተፍ አረጓንዴ አሻራቸውን በማኖር ላይ ናቸው።
#አረንጓዴዐሻራ በጋምቤላ‼️
የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በጋምቤላ ተጀምሯል።
በአገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኞችን ተከላ መርሐግብር በጋምቤላ ከተማ በይፋ ተጀምሯል።
የአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በጋምቤላ ተጀምሯል።
በአገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኞችን ተከላ መርሐግብር በጋምቤላ ከተማ በይፋ ተጀምሯል።
#አረንጓዴዐሻራ በሀረሪ ‼️
በሀረሪ ክልል በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተጀምሯል። በመርሃ ግብሩ ላይ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ ሚኒስትሮች የፌደራልና የክልሉ የመንግስት ስራ ኃላፊዎችና የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል፡፡
በሀረሪ ክልል በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተጀምሯል። በመርሃ ግብሩ ላይ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ ሚኒስትሮች የፌደራልና የክልሉ የመንግስት ስራ ኃላፊዎችና የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል፡፡