በፌዴራል መንግሥት ለክልሎች የሚሰጠው በጀትና ድጎማ በፌዴራል ዋና ኦዲተር ስር ኦዲት ሊደረግ ነው
************
(ኢ.ፕ.ድ)
ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ ሁሉንም ክልሎች ከፌደራል መንግሥት የተሰጣቸውን በጀትና ድጎማ መሠረት በማድረግ በዋና ኦዲተር ስር ኦዲት ለማድረግ እንደሚሠራ ተገለጸ።
ዋና ኦዲተር ወይዘሮ መሠረት ዳምጤ ሰኔ 20 ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበውን ዓመታዊ የኦዲት ሪፖርት አስመልክቶ ትናንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተናገሩት፤ እስካሁን የክልል ዋና ኦዲተሮች በየክልላቸው ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኪን ይጫኑ
https://press.et/?p=103842
************
(ኢ.ፕ.ድ)
ከቀጣይ ዓመት ጀምሮ ሁሉንም ክልሎች ከፌደራል መንግሥት የተሰጣቸውን በጀትና ድጎማ መሠረት በማድረግ በዋና ኦዲተር ስር ኦዲት ለማድረግ እንደሚሠራ ተገለጸ።
ዋና ኦዲተር ወይዘሮ መሠረት ዳምጤ ሰኔ 20 ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበውን ዓመታዊ የኦዲት ሪፖርት አስመልክቶ ትናንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተናገሩት፤ እስካሁን የክልል ዋና ኦዲተሮች በየክልላቸው ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኪን ይጫኑ
https://press.et/?p=103842
በሦስት ክልሎች ከ8 ሚሊዮን በላይ ለሆኑ ተፈናቃዮች 4 ሚሊዮን ኩንታል የምግብ ድጋፍ ተደርጓል
************
(ኢ.ፕ.ድ)
ባለፉት ሰባት ወራት በአማራ፣ በትግራይና በአፋር ክልሎች በሰው ሠራሽና በተፈጥሮ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ከ8 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ተፈናቃዮች 4 ሚሊዮን ኩንታል የምግብ ድጋፍ መደረጉን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።
የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ከፍተኛ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ አታለል አቡሃይ በተለይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ባለፉት ሰባት ወራት ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=103847
************
(ኢ.ፕ.ድ)
ባለፉት ሰባት ወራት በአማራ፣ በትግራይና በአፋር ክልሎች በሰው ሠራሽና በተፈጥሮ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ከ8 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ተፈናቃዮች 4 ሚሊዮን ኩንታል የምግብ ድጋፍ መደረጉን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።
የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ከፍተኛ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ አታለል አቡሃይ በተለይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ባለፉት ሰባት ወራት ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=103847
በመላው ሃገሪቱ በተገነቡት ኢንዱስትሪ ፓርኮች በተፈጠረ የገበያ ትስስር ከ300ሺ በላይ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉ ተገለጸ
*****
(ኢ ፕ ድ)
በመላው ሃገሪቱ በተገነቡት የአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ፓርኮች አካባቢ ያሉ አርሶ አደሮች የግብርና ምርቶቻቸውን በኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ ላሉ አምራቾች እንዲያቀርቡ በማድረግ ሰፊና ዘላቂ የገበያ ትስስር በመፍጠር ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉ ተገለጸ።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የማርኬቲንግና ኮሙኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ዘመን ጁነዲን እንደገለጹት፤ በገበያ ትስስሩ ከ 15 ሺህ በላይ አርሶ አደሮች በጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የአቮካዶ ዘይት ምርት በማምረት ለተሰማራ ኩባንያ የአቮካዶ ፍራፍሬ በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።
እንደ ኃላፊው ገለጻ፤ በደብረ ብርሃን እና ቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ደግሞ ለቢራ አምራች ካምፓኒዎች ብቅል የማቅረብ ስራ ለሚሰሩ አምራቾች የቢራ ገብስ በማቅረብ በኩል ከ280 ሺህ በላይ አርሶ አደሮች የገበያ ትስስር ተፈጥሮላቸዋል፡፡
በኢንዱስትሪ ፓርኮቹ የአካባቢውን ነባራዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ ያስገባ ስራዎችን በመሰራት ላይ እንደሚገኙ የገለጹት አቶ ዘመን በቅርቡም በአፋር አካባቢ ያለውን የግመል ወተት በግብዓትነት የሚጠቀም ካምፓኒ በሰመራ ኢንዱስትሪ ፓርክ እንዲሁም አማራ ክልል አካባቢ ያለውን የበቆሎ ምርት በግብዓትነት የሚጠቀም አምራችም እንዲሁ በባህር ዳር ኢንዱስትሪ ፓርክ ገብተው ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ፈጽመው ግንባታ በማካሄድ ላይ ይገኛሉ ብለዋል፡፡
በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የተልባ እግርን በግብዓትነት የሚጠቀም ካምፓኒ ጋር የገበያ ትስስር ስራዎች ለመስራት የዘር ብዜትና የምርምር ስራዎች በመሰራት ላይ እንደሚገኙ የገለጹት ኃላፊው በቀጣይም የዘር ብዜቱን ለአርሶ አደሩ በማሰራጨት በስፋት ወደ ምርት እንዲገቡ የማድረግ ስራዎች እንደሚሰሩ አብራርተዋል፡፡
በኢንዱስትሪ ፓርኮች በአልባሳትና ጨርቃ ጨርቅ፤በአግሮ ፕሮሰሲንግ፤በፋርማሲዩቲካል ዘርፎች ተሰማርተው እንደሚገኙ የገለጹት አቶ ዘመን በተለይም ከፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት በኋላ ያለው የኢንቨስትመንት ፍሰት በከፍተኛ ሁኔታ መነቃቃቱንና የባለሃብቶች ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎትም በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር መቻሉን ተናግረዋል፡፡
በኮርፖሬሽኑ አሁን ላይ 11 ኢንዱስትሪ ፓርኮች ሙሉ በሙሉ በስራ ላይ የሚገኙ ሲሆን የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክን ወደ ስራ ለመመለስም የተለያዩ ተግባራት ሲከናወኑ መቆየታቸውን የተናገሩት አቶ ዘመን በተለይም ፓርኩን ወደ ነበረበት ለመመለስ የነበሩ ባለሃብቶችን የማወያየት እና በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መግባባት ላይ መድረስ መቻሉን አቶ ዘመን ከኢዜአ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል፡፡
*****
(ኢ ፕ ድ)
በመላው ሃገሪቱ በተገነቡት የአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ፓርኮች አካባቢ ያሉ አርሶ አደሮች የግብርና ምርቶቻቸውን በኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ ላሉ አምራቾች እንዲያቀርቡ በማድረግ ሰፊና ዘላቂ የገበያ ትስስር በመፍጠር ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉ ተገለጸ።
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የማርኬቲንግና ኮሙኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ዘመን ጁነዲን እንደገለጹት፤ በገበያ ትስስሩ ከ 15 ሺህ በላይ አርሶ አደሮች በጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የአቮካዶ ዘይት ምርት በማምረት ለተሰማራ ኩባንያ የአቮካዶ ፍራፍሬ በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።
እንደ ኃላፊው ገለጻ፤ በደብረ ብርሃን እና ቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ደግሞ ለቢራ አምራች ካምፓኒዎች ብቅል የማቅረብ ስራ ለሚሰሩ አምራቾች የቢራ ገብስ በማቅረብ በኩል ከ280 ሺህ በላይ አርሶ አደሮች የገበያ ትስስር ተፈጥሮላቸዋል፡፡
በኢንዱስትሪ ፓርኮቹ የአካባቢውን ነባራዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ ያስገባ ስራዎችን በመሰራት ላይ እንደሚገኙ የገለጹት አቶ ዘመን በቅርቡም በአፋር አካባቢ ያለውን የግመል ወተት በግብዓትነት የሚጠቀም ካምፓኒ በሰመራ ኢንዱስትሪ ፓርክ እንዲሁም አማራ ክልል አካባቢ ያለውን የበቆሎ ምርት በግብዓትነት የሚጠቀም አምራችም እንዲሁ በባህር ዳር ኢንዱስትሪ ፓርክ ገብተው ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ፈጽመው ግንባታ በማካሄድ ላይ ይገኛሉ ብለዋል፡፡
በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የተልባ እግርን በግብዓትነት የሚጠቀም ካምፓኒ ጋር የገበያ ትስስር ስራዎች ለመስራት የዘር ብዜትና የምርምር ስራዎች በመሰራት ላይ እንደሚገኙ የገለጹት ኃላፊው በቀጣይም የዘር ብዜቱን ለአርሶ አደሩ በማሰራጨት በስፋት ወደ ምርት እንዲገቡ የማድረግ ስራዎች እንደሚሰሩ አብራርተዋል፡፡
በኢንዱስትሪ ፓርኮች በአልባሳትና ጨርቃ ጨርቅ፤በአግሮ ፕሮሰሲንግ፤በፋርማሲዩቲካል ዘርፎች ተሰማርተው እንደሚገኙ የገለጹት አቶ ዘመን በተለይም ከፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት በኋላ ያለው የኢንቨስትመንት ፍሰት በከፍተኛ ሁኔታ መነቃቃቱንና የባለሃብቶች ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎትም በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር መቻሉን ተናግረዋል፡፡
በኮርፖሬሽኑ አሁን ላይ 11 ኢንዱስትሪ ፓርኮች ሙሉ በሙሉ በስራ ላይ የሚገኙ ሲሆን የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክን ወደ ስራ ለመመለስም የተለያዩ ተግባራት ሲከናወኑ መቆየታቸውን የተናገሩት አቶ ዘመን በተለይም ፓርኩን ወደ ነበረበት ለመመለስ የነበሩ ባለሃብቶችን የማወያየት እና በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መግባባት ላይ መድረስ መቻሉን አቶ ዘመን ከኢዜአ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል፡፡