እየጣለ ያለው ዝናብ ለበልግ ግብርና ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል
**************
(ኢ ፕ ድ)
ከሰሞኑ እየጣለ የሚገኘው ዝናብ ለበልግ ግብርና ስራዎችና ለማሳ ዝግጅት ምቹ ሁኔታን እንደሚፈጥር የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡
የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኢንስቲትዩት የሜትሮሎጂ ትንበያና ማስጠንቀቂያ መሪ ሥራ አስፈፃሚ ዶክተር አሳምነው ተሾመ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ከየካቲት ወር ወጨረሻ አንስቶ በተለያዩ አካባቢዎች የሚጥለው ዝናብ ለበልግ ግብርና ስራ ጠቃሚ ነው።
በበልግ ወቅት የሚፈጠር ዝናብ አዘል እርጥበት ለማሳ ዝግጅት ስራዎች ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94191
**************
(ኢ ፕ ድ)
ከሰሞኑ እየጣለ የሚገኘው ዝናብ ለበልግ ግብርና ስራዎችና ለማሳ ዝግጅት ምቹ ሁኔታን እንደሚፈጥር የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡
የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኢንስቲትዩት የሜትሮሎጂ ትንበያና ማስጠንቀቂያ መሪ ሥራ አስፈፃሚ ዶክተር አሳምነው ተሾመ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ከየካቲት ወር ወጨረሻ አንስቶ በተለያዩ አካባቢዎች የሚጥለው ዝናብ ለበልግ ግብርና ስራ ጠቃሚ ነው።
በበልግ ወቅት የሚፈጠር ዝናብ አዘል እርጥበት ለማሳ ዝግጅት ስራዎች ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94191
በስልጤ ዞን ሁለት ሺህ 814 ሄክታር መሬት የመስኖ ስንዴ እየለማ ነው
👉 ከ100 ሺህ ኩንታል በላይ የስንዴ ምርት ይጠበቃል
**************
(ኢ ፕ ድ)
በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል የስልጤ ዞን ሁለት ሺህ 814 ሄክታር መሬት ላይ የበጋ መስኖ ስንዴን እያለማ እንደሚገኝ የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ፡፡ ከለማው ስንዴ ከ100 ሺህ ኩንታል በላይ የስንዴ ምርት ይጠበቃል፡፡
የስልጤ ዞን ግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ ሙርሰል አማን ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የመስኖ ስንዴ ልማት በዞኑ የተጀመረው ባለፈው ዓመት ሲሆን በዚህም ከ100 ሄክታር በላይ ለምቷል፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94178
👉 ከ100 ሺህ ኩንታል በላይ የስንዴ ምርት ይጠበቃል
**************
(ኢ ፕ ድ)
በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል የስልጤ ዞን ሁለት ሺህ 814 ሄክታር መሬት ላይ የበጋ መስኖ ስንዴን እያለማ እንደሚገኝ የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ፡፡ ከለማው ስንዴ ከ100 ሺህ ኩንታል በላይ የስንዴ ምርት ይጠበቃል፡፡
የስልጤ ዞን ግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ ሙርሰል አማን ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የመስኖ ስንዴ ልማት በዞኑ የተጀመረው ባለፈው ዓመት ሲሆን በዚህም ከ100 ሄክታር በላይ ለምቷል፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94178
በሰባት ወራት ከሁለት ቢሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት መሳብ ተችሏል
***************
(ኢ ፕ ድ)
ባለፉት ሰባት ወራት የ2 ነጥብ 02 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት መሳብ መቻሉን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የኢንቨስ ትመንት ፕሮሞሽን ቡድን መሪ አቶ ታሪኩ ጌታቸው ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ እንደ አገር የተጀመረው አገር በቀል ኢኮኖሚን ለማሳደግ በትኩረት ከሚሰራባቸው ዘርፎች መካከል ግብርና፣ ማቀነባበር፣ አምራች ኢንዱስትሪ፣ ቱሪዝም፣ በማዕድንና በአይሲቲ ተጠቃሽ ናቸው።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94172
***************
(ኢ ፕ ድ)
ባለፉት ሰባት ወራት የ2 ነጥብ 02 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት መሳብ መቻሉን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የኢንቨስ ትመንት ፕሮሞሽን ቡድን መሪ አቶ ታሪኩ ጌታቸው ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ እንደ አገር የተጀመረው አገር በቀል ኢኮኖሚን ለማሳደግ በትኩረት ከሚሰራባቸው ዘርፎች መካከል ግብርና፣ ማቀነባበር፣ አምራች ኢንዱስትሪ፣ ቱሪዝም፣ በማዕድንና በአይሲቲ ተጠቃሽ ናቸው።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94172
ከአቮካዶ ምርት ከአንድ ነጥብ 6 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ
*************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ ባለፉት ሰባት ወራት የአቮካዶ ምርትን ወደ ውጭ በመላክ ከ 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቷን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በግብርና ሚኒስቴር የፍራፍሬ ልማት ዴስክ ኃላፊ አቶ አጥላው አንበሉ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ 161 ሺ 471 ሄክታር የሚጠጋ መሬት በፍራፍሬ የተሸፈነ ሲሆን ከዚህ ውስጥ ከ30ሺ 587 ነጥብ 74 ሄክታር በላይ የሚሆነው በአቮካዶ የተሸፈነ ነው።
ኃላፊው እንዳሉት፤ በኢትዮጵያ የሚመረቱ የአቮካዶ ዝርያዎች ‹‹ሃስ፣ ኢቲንግር፣ ፍራፍሬ፣ ባኮን፣ ፒንከርተንና ናባል›› የሚባሉ ናቸው። በአገሪቱ ያለው ተስማሚ የአየር ንብረት አቮካዶን ለማልማት ምቹ አጋጣሚ ፈጥሯል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94165
*************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ ባለፉት ሰባት ወራት የአቮካዶ ምርትን ወደ ውጭ በመላክ ከ 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቷን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በግብርና ሚኒስቴር የፍራፍሬ ልማት ዴስክ ኃላፊ አቶ አጥላው አንበሉ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ 161 ሺ 471 ሄክታር የሚጠጋ መሬት በፍራፍሬ የተሸፈነ ሲሆን ከዚህ ውስጥ ከ30ሺ 587 ነጥብ 74 ሄክታር በላይ የሚሆነው በአቮካዶ የተሸፈነ ነው።
ኃላፊው እንዳሉት፤ በኢትዮጵያ የሚመረቱ የአቮካዶ ዝርያዎች ‹‹ሃስ፣ ኢቲንግር፣ ፍራፍሬ፣ ባኮን፣ ፒንከርተንና ናባል›› የሚባሉ ናቸው። በአገሪቱ ያለው ተስማሚ የአየር ንብረት አቮካዶን ለማልማት ምቹ አጋጣሚ ፈጥሯል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94165
የባጃጅ አሽከርካሪዎች በቅርቡ ወደ ስራቸው እንደሚመለሱ ተገለጸ
*******************
(ኢ.ፕ.ድ)
የባጃጅ አሽከርካሪዎች በቅርቡ ወደ ስራቸው እንደሚመለሱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ።
በቅርቡ እየተነሳ ካለው የባጃጅ አገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ መግለጫ ሰጥቷል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ምትኩ አስማረ እንደተናገሩት፤ የከተማ አስተዳደሩ የባጃጅ አገልግሎትን የተሻለ ለማድረግ የአሰራር ማስተካከያ እያደረገ ሲሆን ይህ ተግባራዊ እስከሚሆን ድረስ የባጃጅ አሽከርካሪዎችና ተጠቃሚዎች በትግስት እንዲጠብቁ አሳስበዋል።
የባጃጅ ትራንስፓርት መንግሥት የትራንስፖርት አገልግሎትን ማድረስ በማይችልበት የከተማ ዳርቻዎች፣ የጋራ መኖሪያ ቤቶች አካባቢ አገልግሎት መሰጠት እንደተጀመረ አስታውሰው፤ አሁን ላይ አገልግሎቱ እየተስፋፋ ሄዶ በከተማይቱ ውስጥ ከሚገኙ 11ክፍለ ከተሞች መካከል በስምንቱ አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኙ ጠቁመዋል።
ከተማ አስተዳደሩ አገልግሎቱን ወደ አሰራር ለማስገባት ባደረገው ጥረት 9ሺህ 950 የባጃጅ አገልግሎት ሰጪዎች በ123 ማህበራት ተደራጅተው በስምንቱ ክፍለ ከተሞች ላይ እንደሚሰሩ ተናግረው ብዛት ያላቸው ግን እንዳልተመዘገቡ ጠቁመዋል። የከተማ አስተዳደሩም መሰራት ያለባቸውን ስራዎች እንዳጠናቀቀ በቅርቡ ወደ ስራ እንደሚመለሱ ተናግረዋል።
የከተማ አስተዳደሩ ትራንስፖርት ቢሮ የባጃጅ ትራንስፖርት የአገልግሎት አስፈላጊነት በዝርዝር ተጠንቶ ውሳኔ እስኪያገኝ ድረስ ከየካቲት 30/2015 ጀምሮ በከተማዋ በየትኛውም አከባቢ ላልተወሰነ ጊዜ የባጃጅ ትራንስፖርት አገልግሎት የታገደ መሆኑን ቢሮው መግለፁ የሚታወስ ነው።
በቃልኪዳን አሳዬ
*******************
(ኢ.ፕ.ድ)
የባጃጅ አሽከርካሪዎች በቅርቡ ወደ ስራቸው እንደሚመለሱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ።
በቅርቡ እየተነሳ ካለው የባጃጅ አገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ መግለጫ ሰጥቷል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ምትኩ አስማረ እንደተናገሩት፤ የከተማ አስተዳደሩ የባጃጅ አገልግሎትን የተሻለ ለማድረግ የአሰራር ማስተካከያ እያደረገ ሲሆን ይህ ተግባራዊ እስከሚሆን ድረስ የባጃጅ አሽከርካሪዎችና ተጠቃሚዎች በትግስት እንዲጠብቁ አሳስበዋል።
የባጃጅ ትራንስፓርት መንግሥት የትራንስፖርት አገልግሎትን ማድረስ በማይችልበት የከተማ ዳርቻዎች፣ የጋራ መኖሪያ ቤቶች አካባቢ አገልግሎት መሰጠት እንደተጀመረ አስታውሰው፤ አሁን ላይ አገልግሎቱ እየተስፋፋ ሄዶ በከተማይቱ ውስጥ ከሚገኙ 11ክፍለ ከተሞች መካከል በስምንቱ አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኙ ጠቁመዋል።
ከተማ አስተዳደሩ አገልግሎቱን ወደ አሰራር ለማስገባት ባደረገው ጥረት 9ሺህ 950 የባጃጅ አገልግሎት ሰጪዎች በ123 ማህበራት ተደራጅተው በስምንቱ ክፍለ ከተሞች ላይ እንደሚሰሩ ተናግረው ብዛት ያላቸው ግን እንዳልተመዘገቡ ጠቁመዋል። የከተማ አስተዳደሩም መሰራት ያለባቸውን ስራዎች እንዳጠናቀቀ በቅርቡ ወደ ስራ እንደሚመለሱ ተናግረዋል።
የከተማ አስተዳደሩ ትራንስፖርት ቢሮ የባጃጅ ትራንስፖርት የአገልግሎት አስፈላጊነት በዝርዝር ተጠንቶ ውሳኔ እስኪያገኝ ድረስ ከየካቲት 30/2015 ጀምሮ በከተማዋ በየትኛውም አከባቢ ላልተወሰነ ጊዜ የባጃጅ ትራንስፖርት አገልግሎት የታገደ መሆኑን ቢሮው መግለፁ የሚታወስ ነው።
በቃልኪዳን አሳዬ
ምርትን በመያዝ ለፖለቲካ መጠቀሚያ በሚያደርጉ ላይ ቁጥጥር ይደረጋል
👉 የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት ግብረ-ኃይል ተቋቁሞ ወደ ሥራ ገብቷል፣
👉 የጤፍ ዋጋ ዝቅ እንዲል እንሠራለን፣
*****************
(ኢ ፕ ድ)
ምርትን በመያዝ ለሌላ የፖለቲካ ቀውስ መጠቀሚያ ለማድረግ የሚደረጉ ሙከራዎች ላይ መንግሥት ጠንካራ ቁጥጥር እንደሚያደርግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ።
የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት ግብረ-ኃይል ተቋቁሞ ወደ ሥራ መግባቱንና የጤፍ ዋጋ ከተጋነነው ጭማሪ ዝቅ እንዲል እንደሚሠራ ተገልጿል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የስራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር ዓባይ ከወቅታዊው የኑሮ ውድነት ጋር ተያይዞ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94255
👉 የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት ግብረ-ኃይል ተቋቁሞ ወደ ሥራ ገብቷል፣
👉 የጤፍ ዋጋ ዝቅ እንዲል እንሠራለን፣
*****************
(ኢ ፕ ድ)
ምርትን በመያዝ ለሌላ የፖለቲካ ቀውስ መጠቀሚያ ለማድረግ የሚደረጉ ሙከራዎች ላይ መንግሥት ጠንካራ ቁጥጥር እንደሚያደርግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ።
የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት ግብረ-ኃይል ተቋቁሞ ወደ ሥራ መግባቱንና የጤፍ ዋጋ ከተጋነነው ጭማሪ ዝቅ እንዲል እንደሚሠራ ተገልጿል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የስራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር ዓባይ ከወቅታዊው የኑሮ ውድነት ጋር ተያይዞ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94255
በሶማሌ ክልል ለድርቅ ተጎጂዎች ሰብዓዊ ድጋፍ እየቀረበ ነው
👉 4 ነጥብ 3 ሚሊዮን ተረጂዎች ተለይተዋል
******************
(ኢ ፕ ድ)
በሶማሌ ክልል ለሚገኙ የድርቅ ተጎጂዎች የዓለም ምግብ ፕሮግራም ድጋፍ እያቀረበ መሆኑን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ።
የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ በተለይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፤ በክልሉ ከሚገኙ 11 ዞኖች መካከል ዘጠኙ ዞኖች በድርቅ የተጠቁ ናቸው ያሉት አቶ ደበበ፤ ለደረሰው የድርቅ አደጋ ጉዳት የዓለም ምግብ ፕሮግራም ድጋፍ እያቀረበ ይገኛል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94258
👉 4 ነጥብ 3 ሚሊዮን ተረጂዎች ተለይተዋል
******************
(ኢ ፕ ድ)
በሶማሌ ክልል ለሚገኙ የድርቅ ተጎጂዎች የዓለም ምግብ ፕሮግራም ድጋፍ እያቀረበ መሆኑን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ።
የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ በተለይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፤ በክልሉ ከሚገኙ 11 ዞኖች መካከል ዘጠኙ ዞኖች በድርቅ የተጠቁ ናቸው ያሉት አቶ ደበበ፤ ለደረሰው የድርቅ አደጋ ጉዳት የዓለም ምግብ ፕሮግራም ድጋፍ እያቀረበ ይገኛል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94258
በደቡብ ኦሞ ዞን 2 ነጥብ 3 ሚሊዮን እንስሳት ለመኖና ውሃ እጥረት ተጋልጠዋል
******************
(ኢ ፕ ድ)
በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን በተከሰተው ድርቅ ከሁለት ነጥብ ሦስት ሚሊዮን በላይ እንስሳት ለመኖና ውሃ እጥረት መጋለጣቸውን የደቡብ ኦሞ ዞን አስታወቀ።
በተከሰተው ድርቅ ተጎጂ ለሆኑ 337 ሺህ 923 በላይ ሕዝብ አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ እየተደገ መሆኑ ተገልጿል።
የደቡብ ኦሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ንጋቱ ዳንሳ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በዞኑ በተለይ ቆላማ በሆኑ አካባቢዎች ባለፉት ሦስት ዓመታት የዝናብ እጥረት በመኖሩ ድርቅ ተከስቷል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94279
******************
(ኢ ፕ ድ)
በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን በተከሰተው ድርቅ ከሁለት ነጥብ ሦስት ሚሊዮን በላይ እንስሳት ለመኖና ውሃ እጥረት መጋለጣቸውን የደቡብ ኦሞ ዞን አስታወቀ።
በተከሰተው ድርቅ ተጎጂ ለሆኑ 337 ሺህ 923 በላይ ሕዝብ አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ እየተደገ መሆኑ ተገልጿል።
የደቡብ ኦሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ንጋቱ ዳንሳ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በዞኑ በተለይ ቆላማ በሆኑ አካባቢዎች ባለፉት ሦስት ዓመታት የዝናብ እጥረት በመኖሩ ድርቅ ተከስቷል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94279
“የትምህርትሥርዓቱን ለማሻሻል የትምህርት ሕጎችን ማክበርና የመምህራን ብቃት ላይ መሰራት አለበት”
-የሥርዓተ ትምህርት ባለሙያዎች
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
በኢትዮጵያ ያለውን የትምህርት ሥርዓት ለማሻሻል በሕገ-መንግሥቱ የተቀመጡ የትምህርት ሕጎችን ማክበርና የመምህራንን ብቃት ማሻሻል አስፈላጊ መሆኑን የሥርዓተ ትምህርት ባለሙያው ገለጹ።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ጥናትና ምርምር ተባባሪ ፕሮፌሰር ዶክተር ፍርዲሳ ጀቤሳ ለኢትዮጵያ ፕሬስ እንደገለጹት፤ ሀገራዊ የሆነ ሕገመንግሥታዊ የትምህርት ግቦች እና ዓላማዎችን ወደ ተቋማት በማውረድ እና በመተግበር የትምህርት ሥርዓቱን ለማሻሻል መሰራት አለበት።
ትምህርት ለአንድ ሀገር መሰረት ነው ያሉት ባለሙያው፤ ነጻና ገለልተኛ የትምህርት መመሪያ በመስጠት ከቅድመ መደበኛ ጀምሮ እስከ ከፍተኛ ትምህርት ያለው መዋቅር ከሕገመንግሥቱ እንዲሁም ከተቋማዊ ግቦችና ዓላማዎች አንፃር የሚመራ እና የሚደግፍ አመራር መፈጠር ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94365
-የሥርዓተ ትምህርት ባለሙያዎች
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
በኢትዮጵያ ያለውን የትምህርት ሥርዓት ለማሻሻል በሕገ-መንግሥቱ የተቀመጡ የትምህርት ሕጎችን ማክበርና የመምህራንን ብቃት ማሻሻል አስፈላጊ መሆኑን የሥርዓተ ትምህርት ባለሙያው ገለጹ።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ጥናትና ምርምር ተባባሪ ፕሮፌሰር ዶክተር ፍርዲሳ ጀቤሳ ለኢትዮጵያ ፕሬስ እንደገለጹት፤ ሀገራዊ የሆነ ሕገመንግሥታዊ የትምህርት ግቦች እና ዓላማዎችን ወደ ተቋማት በማውረድ እና በመተግበር የትምህርት ሥርዓቱን ለማሻሻል መሰራት አለበት።
ትምህርት ለአንድ ሀገር መሰረት ነው ያሉት ባለሙያው፤ ነጻና ገለልተኛ የትምህርት መመሪያ በመስጠት ከቅድመ መደበኛ ጀምሮ እስከ ከፍተኛ ትምህርት ያለው መዋቅር ከሕገመንግሥቱ እንዲሁም ከተቋማዊ ግቦችና ዓላማዎች አንፃር የሚመራ እና የሚደግፍ አመራር መፈጠር ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94365
በአዲስ አበባ ደረቅ ቆሻሻን ጥቅም ላይ በማዋል ሥራ ከ16 ሺህ በላይ ዜጎች እየተሳተፉ ነው
*************
(ኢ.ፕ.ድ)
በአዲስ አበባ ከ16 ሺህ በላይ ዜጎች በደረቅ ቆሻሻ ሽያጭና ተያያዥ ስራዎች እንደሚተዳደሩ የአዲስ አበባ ከተማ ፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ የመልሶ መጠቀምና ኡደት ዳይሬክተር አቶ ካሳሁን ፀጋዬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፤ በአዲስ አበባ ከተማ ከ16 ሺህ በላይ ዜጎች በማህበር ተደራጅተው ቆሻሻን ከተለያዩ ስፍራዎች ሰብስበው በመሸጥ ላይ ናቸው።
እንደ አቶ ካሳሁን ገለፃ፤ በየመንደሩ ተጠራቅሞ የሚገኘውን ደረቅ ቆሻሻ በመሰብሰብ መልሶ ለአገልግሎት እንዲውል የሚረዳ ስራ የሚያከናውኑ ዜጎች የአካባቢ ብክለትን....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94359
*************
(ኢ.ፕ.ድ)
በአዲስ አበባ ከ16 ሺህ በላይ ዜጎች በደረቅ ቆሻሻ ሽያጭና ተያያዥ ስራዎች እንደሚተዳደሩ የአዲስ አበባ ከተማ ፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ የመልሶ መጠቀምና ኡደት ዳይሬክተር አቶ ካሳሁን ፀጋዬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፤ በአዲስ አበባ ከተማ ከ16 ሺህ በላይ ዜጎች በማህበር ተደራጅተው ቆሻሻን ከተለያዩ ስፍራዎች ሰብስበው በመሸጥ ላይ ናቸው።
እንደ አቶ ካሳሁን ገለፃ፤ በየመንደሩ ተጠራቅሞ የሚገኘውን ደረቅ ቆሻሻ በመሰብሰብ መልሶ ለአገልግሎት እንዲውል የሚረዳ ስራ የሚያከናውኑ ዜጎች የአካባቢ ብክለትን....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94359
በዞኑ ባለፉት ስምንት ወራት ከቱሪዝም ዘርፉ ከ94 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ተገኝቷል
************
(ኢ.ፕ.ድ)
ባለፉት ስምንት ወራት ከሀገር ውስጥና ከውጭ ጎብኚዎች ከ94 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የጉራጌ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ አስታወቀ፡፡
በዞኑ ባህልና ቱሪዝም መምሪያ የቱሪዝም መስኮች ጥናትና ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ከተማ አለሙ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፣ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ምክንያት የውጭ ገብኚዎች ቁጥር የቀነሰ ቢሆንም የሀገር ውስጥ ጎብኚዎች ቁጥር ጥሩ መሻሻል ያሳየ ነው፡፡
በዞኑ ባለፉት ስድስት ወራት ከአንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን በላይ የሀገር ውስጥ ጎብኚዎች እንዲሁም ከሁለት ሺ በላይ የውጭ ሀገር ገብኚዎች ወደ ዞኑ ሄደው የጎበኙ ሲሆን በዘርፉ ከ94 ሚሊዮን ብር በላይ ማግኘት እንደተቻለ ገልጸዋል፡፡ ጉራጌ ዞን ብዙ ለሀገር ውስጥና...
https://www.press.et/?p=94333
************
(ኢ.ፕ.ድ)
ባለፉት ስምንት ወራት ከሀገር ውስጥና ከውጭ ጎብኚዎች ከ94 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የጉራጌ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ አስታወቀ፡፡
በዞኑ ባህልና ቱሪዝም መምሪያ የቱሪዝም መስኮች ጥናትና ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ከተማ አለሙ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፣ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ምክንያት የውጭ ገብኚዎች ቁጥር የቀነሰ ቢሆንም የሀገር ውስጥ ጎብኚዎች ቁጥር ጥሩ መሻሻል ያሳየ ነው፡፡
በዞኑ ባለፉት ስድስት ወራት ከአንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን በላይ የሀገር ውስጥ ጎብኚዎች እንዲሁም ከሁለት ሺ በላይ የውጭ ሀገር ገብኚዎች ወደ ዞኑ ሄደው የጎበኙ ሲሆን በዘርፉ ከ94 ሚሊዮን ብር በላይ ማግኘት እንደተቻለ ገልጸዋል፡፡ ጉራጌ ዞን ብዙ ለሀገር ውስጥና...
https://www.press.et/?p=94333
ጉዳት የደረሰበት የደሴ ሙዚየም የመልሶ ግንባታ ስራ ተጀመረ
************
(ኢ.ፕ.ድ)
በሰሜኑ ጦርነት ወቅት ጉዳት የደረሰበት የደሴ ሙዚየም የመልሶ ግንባታ ስራ መጀመሩን የደሴ ከተማ ባህልና ቱሪዝም መምሪያ አስታወቀ።
የደሴ ከተማ ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ ትዕግስት አበበ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በእንግሊዝ መንግሥት የገንዘብ ድጋፍ የደሴ ሙዚየምን የማደስና የመልሶ ግንባታ ፕሮጀክት ተጀምሯል።
የደሴ ሙዚየም መልሶ ግንባታ ስራ በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ እንደሚጠናቀቅ የመምሪያ ኃላፊዋ ጠቁመዋል። በቱሪዝም ዘርፍ የወደሙ መሰረተ ልማቶችንና ቅርሶችን መልሶ የመገንባት ስራ በተደራጀ ሁኔታ እየተከናወነ ይገኛል።
ስራው በቀጣይ የቱሪዝም ዘርፍ ገቢን ለማሳደግ ይረዳል ሲሉም ወ/ሮ ትዕግስት ተናግረዋል። ለመልሶ ግንባታና....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94330
************
(ኢ.ፕ.ድ)
በሰሜኑ ጦርነት ወቅት ጉዳት የደረሰበት የደሴ ሙዚየም የመልሶ ግንባታ ስራ መጀመሩን የደሴ ከተማ ባህልና ቱሪዝም መምሪያ አስታወቀ።
የደሴ ከተማ ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ ትዕግስት አበበ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በእንግሊዝ መንግሥት የገንዘብ ድጋፍ የደሴ ሙዚየምን የማደስና የመልሶ ግንባታ ፕሮጀክት ተጀምሯል።
የደሴ ሙዚየም መልሶ ግንባታ ስራ በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ እንደሚጠናቀቅ የመምሪያ ኃላፊዋ ጠቁመዋል። በቱሪዝም ዘርፍ የወደሙ መሰረተ ልማቶችንና ቅርሶችን መልሶ የመገንባት ስራ በተደራጀ ሁኔታ እየተከናወነ ይገኛል።
ስራው በቀጣይ የቱሪዝም ዘርፍ ገቢን ለማሳደግ ይረዳል ሲሉም ወ/ሮ ትዕግስት ተናግረዋል። ለመልሶ ግንባታና....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94330