ዲጂታል የእንግሊዝኛ ቋንቋ መማሪያ መተግበሪያ ደረጃና ተደራሽነት ሊሻሻል ነው
***************
(ኢ ፕ ድ)
ዲጂታል የእንግሊዝኛ ቋንቋ መማሪያ መተግበሪያ ተገልጋዮችን በዕውቀት ደረጃ በመለየት ግልጋሎት መስጠት እንደሚጀምር እና ተደራሽነቱን ለማስፋት እንደሚሠራ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።
በትምህርት ሚኒስቴር የሶፍትዌር ቀማሪ አቶ አለምሁሉ አወቀልኝ ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደተናገሩት፤ ዲጂታል የእንግሊዝኛ ቋንቋን ያለምንም የበይነ መረብ ክፍያ ለማስተማር የሚያስችል መተግበሪያ ከወራት በፊት ይፋ ሆኗል። ይህ መተግበሪያ ሁሉንም የማኅበረሰብ ክፍል የሚያሳትፍ ሲሆን ብዙዎች ቋንቋው ላይ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94120
***************
(ኢ ፕ ድ)
ዲጂታል የእንግሊዝኛ ቋንቋ መማሪያ መተግበሪያ ተገልጋዮችን በዕውቀት ደረጃ በመለየት ግልጋሎት መስጠት እንደሚጀምር እና ተደራሽነቱን ለማስፋት እንደሚሠራ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።
በትምህርት ሚኒስቴር የሶፍትዌር ቀማሪ አቶ አለምሁሉ አወቀልኝ ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደተናገሩት፤ ዲጂታል የእንግሊዝኛ ቋንቋን ያለምንም የበይነ መረብ ክፍያ ለማስተማር የሚያስችል መተግበሪያ ከወራት በፊት ይፋ ሆኗል። ይህ መተግበሪያ ሁሉንም የማኅበረሰብ ክፍል የሚያሳትፍ ሲሆን ብዙዎች ቋንቋው ላይ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94120
ከድርጅቱ ሰርቨር ላይ አራት ሚሊዮን የሚጠጉ ሰነዶች እንዲጠፉ ተደርጓል
**************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ከሰርቨሩ ላይ እስከ አራት ሚሊዮን የሚደርሱ ሰነዶች ሆንተብሎ እንዲጠፉ ተደርጎ እንደነበርና ይህም ለሂሳብ ሥራ አስቸጋሪ ሁኔታ መፍጠሩ ተገለፀ።
የመንግሥት የልማት ድርጅቶች የሂሳብ አያያዝም ልዩ ትኩረት እንደተሰጠው ተጠቁሟል።
የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር አቶ ሐብታሙ ኃይለሚካኤል በተለይም ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94099
**************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ከሰርቨሩ ላይ እስከ አራት ሚሊዮን የሚደርሱ ሰነዶች ሆንተብሎ እንዲጠፉ ተደርጎ እንደነበርና ይህም ለሂሳብ ሥራ አስቸጋሪ ሁኔታ መፍጠሩ ተገለፀ።
የመንግሥት የልማት ድርጅቶች የሂሳብ አያያዝም ልዩ ትኩረት እንደተሰጠው ተጠቁሟል።
የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር አቶ ሐብታሙ ኃይለሚካኤል በተለይም ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94099
20 ኢንቨስተሮች በስኳር ኢንዱስትሪ ለመሰማራት ፍላጎት አሳይተዋል
*****************
(ኢ ፕ ድ)
20 የአገር ውስጥ ባለሀብቶችና የውጭ አገር ኢንቨስተሮች ወደ ግል ሴክተር የሚዞሩ ስምንት የስኳር ፋብሪካዎችን በመግዛት በዘርፉ ላይ ለመሰማራት ፍላጎት ማሳየታቸውን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ።
በሚኒስቴሩ የለውጥ ሥራዎች አማካሪ ወ/ት ሂንጃት ሻሚል ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በስኳር ኢንዱስትሪው ዘርፉ ለመሳተፍ ፍላጎት ያላቸው የግል ኢንቨስተሮች መሳተፍ እንደሚችሉ በተደረገው ጥሪ መሠረት ከ20 በላይ የሚሆኑ የግል ተቋማት መሳተፍ እንደሚፈልጉ ከወዲሁ አሳውቀዋል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94091
*****************
(ኢ ፕ ድ)
20 የአገር ውስጥ ባለሀብቶችና የውጭ አገር ኢንቨስተሮች ወደ ግል ሴክተር የሚዞሩ ስምንት የስኳር ፋብሪካዎችን በመግዛት በዘርፉ ላይ ለመሰማራት ፍላጎት ማሳየታቸውን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ።
በሚኒስቴሩ የለውጥ ሥራዎች አማካሪ ወ/ት ሂንጃት ሻሚል ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በስኳር ኢንዱስትሪው ዘርፉ ለመሳተፍ ፍላጎት ያላቸው የግል ኢንቨስተሮች መሳተፍ እንደሚችሉ በተደረገው ጥሪ መሠረት ከ20 በላይ የሚሆኑ የግል ተቋማት መሳተፍ እንደሚፈልጉ ከወዲሁ አሳውቀዋል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94091
ፎረሙ ዘላቂ ሰላም በማረጋገጥና በመልሶ ግንባታ ላይ በትኩረት ይሠራል
**************
(ኢ ፕ ድ)
ተጋሩ ኢትዮጵያውያን ለዘላቂ ሰላም ፎረም ሰላምን ለማረጋገጥና በጦርነት የወደሙ አካባቢዎችን መልሶ ማልማት ላይ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሠራ ገለጸ።
ፎረሙ በትናንትናው ዕለት ሲመሰረት ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት የማህበሩ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ከበደ አሰፋ እንዳስታወቁት፤ ሕዝብና አገርን ዓላማ የሚያደርግ ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ፣ ሲቪክ ማኅበር፣ የንግድ ማኅበረሰብ፣ ዳያስፖራ ማህበር እና ግለሰቦችም ጭምር በአንድነት በመሆን እና ልዩነታቸውን ወደ ጎን በመተው በአገርና ሕዝብ ላይ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94098
**************
(ኢ ፕ ድ)
ተጋሩ ኢትዮጵያውያን ለዘላቂ ሰላም ፎረም ሰላምን ለማረጋገጥና በጦርነት የወደሙ አካባቢዎችን መልሶ ማልማት ላይ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሠራ ገለጸ።
ፎረሙ በትናንትናው ዕለት ሲመሰረት ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት የማህበሩ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ከበደ አሰፋ እንዳስታወቁት፤ ሕዝብና አገርን ዓላማ የሚያደርግ ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ፣ ሲቪክ ማኅበር፣ የንግድ ማኅበረሰብ፣ ዳያስፖራ ማህበር እና ግለሰቦችም ጭምር በአንድነት በመሆን እና ልዩነታቸውን ወደ ጎን በመተው በአገርና ሕዝብ ላይ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94098
በወረዳው በበጋ መስኖ ስንዴ 52 ሺህ ኩንታል ምርት ይጠበቃል
***************
(ኢ ፕ ድ)
ከበጋ መስኖ ልማት ሥራዎች 52 ሺህ ኩንታል የስንዴ ምርት እንደሚጠበቅ በሰሜን ወሎ ዞን የግዳን ወረዳ ግብርና ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።
የግዳን ወረዳ ግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ካሳሁን ሞላ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በአጠቃላይ በወረዳው በበጋ መስኖ ልማት ከተሸፈነው 1ሺህ 936 ሄክታር መሬት 52 ሺህ ኩንታል ስንዴ ምርት ይጠበቃል።
በወረዳው በሚገኙ 12 ቀበሌዎች ላይ በ52 ክላስተር የለማውን ስንዴ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94111
***************
(ኢ ፕ ድ)
ከበጋ መስኖ ልማት ሥራዎች 52 ሺህ ኩንታል የስንዴ ምርት እንደሚጠበቅ በሰሜን ወሎ ዞን የግዳን ወረዳ ግብርና ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።
የግዳን ወረዳ ግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ካሳሁን ሞላ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በአጠቃላይ በወረዳው በበጋ መስኖ ልማት ከተሸፈነው 1ሺህ 936 ሄክታር መሬት 52 ሺህ ኩንታል ስንዴ ምርት ይጠበቃል።
በወረዳው በሚገኙ 12 ቀበሌዎች ላይ በ52 ክላስተር የለማውን ስንዴ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94111
እየጣለ ያለው ዝናብ ለበልግ ግብርና ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል
**************
(ኢ ፕ ድ)
ከሰሞኑ እየጣለ የሚገኘው ዝናብ ለበልግ ግብርና ስራዎችና ለማሳ ዝግጅት ምቹ ሁኔታን እንደሚፈጥር የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡
የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኢንስቲትዩት የሜትሮሎጂ ትንበያና ማስጠንቀቂያ መሪ ሥራ አስፈፃሚ ዶክተር አሳምነው ተሾመ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ከየካቲት ወር ወጨረሻ አንስቶ በተለያዩ አካባቢዎች የሚጥለው ዝናብ ለበልግ ግብርና ስራ ጠቃሚ ነው።
በበልግ ወቅት የሚፈጠር ዝናብ አዘል እርጥበት ለማሳ ዝግጅት ስራዎች ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94191
**************
(ኢ ፕ ድ)
ከሰሞኑ እየጣለ የሚገኘው ዝናብ ለበልግ ግብርና ስራዎችና ለማሳ ዝግጅት ምቹ ሁኔታን እንደሚፈጥር የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡
የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኢንስቲትዩት የሜትሮሎጂ ትንበያና ማስጠንቀቂያ መሪ ሥራ አስፈፃሚ ዶክተር አሳምነው ተሾመ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ከየካቲት ወር ወጨረሻ አንስቶ በተለያዩ አካባቢዎች የሚጥለው ዝናብ ለበልግ ግብርና ስራ ጠቃሚ ነው።
በበልግ ወቅት የሚፈጠር ዝናብ አዘል እርጥበት ለማሳ ዝግጅት ስራዎች ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94191
በስልጤ ዞን ሁለት ሺህ 814 ሄክታር መሬት የመስኖ ስንዴ እየለማ ነው
👉 ከ100 ሺህ ኩንታል በላይ የስንዴ ምርት ይጠበቃል
**************
(ኢ ፕ ድ)
በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል የስልጤ ዞን ሁለት ሺህ 814 ሄክታር መሬት ላይ የበጋ መስኖ ስንዴን እያለማ እንደሚገኝ የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ፡፡ ከለማው ስንዴ ከ100 ሺህ ኩንታል በላይ የስንዴ ምርት ይጠበቃል፡፡
የስልጤ ዞን ግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ ሙርሰል አማን ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የመስኖ ስንዴ ልማት በዞኑ የተጀመረው ባለፈው ዓመት ሲሆን በዚህም ከ100 ሄክታር በላይ ለምቷል፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94178
👉 ከ100 ሺህ ኩንታል በላይ የስንዴ ምርት ይጠበቃል
**************
(ኢ ፕ ድ)
በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል የስልጤ ዞን ሁለት ሺህ 814 ሄክታር መሬት ላይ የበጋ መስኖ ስንዴን እያለማ እንደሚገኝ የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ፡፡ ከለማው ስንዴ ከ100 ሺህ ኩንታል በላይ የስንዴ ምርት ይጠበቃል፡፡
የስልጤ ዞን ግብርና መምሪያ ኃላፊ አቶ ሙርሰል አማን ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የመስኖ ስንዴ ልማት በዞኑ የተጀመረው ባለፈው ዓመት ሲሆን በዚህም ከ100 ሄክታር በላይ ለምቷል፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94178
በሰባት ወራት ከሁለት ቢሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት መሳብ ተችሏል
***************
(ኢ ፕ ድ)
ባለፉት ሰባት ወራት የ2 ነጥብ 02 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት መሳብ መቻሉን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የኢንቨስ ትመንት ፕሮሞሽን ቡድን መሪ አቶ ታሪኩ ጌታቸው ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ እንደ አገር የተጀመረው አገር በቀል ኢኮኖሚን ለማሳደግ በትኩረት ከሚሰራባቸው ዘርፎች መካከል ግብርና፣ ማቀነባበር፣ አምራች ኢንዱስትሪ፣ ቱሪዝም፣ በማዕድንና በአይሲቲ ተጠቃሽ ናቸው።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94172
***************
(ኢ ፕ ድ)
ባለፉት ሰባት ወራት የ2 ነጥብ 02 ቢሊዮን ዶላር የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት መሳብ መቻሉን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የኢንቨስ ትመንት ፕሮሞሽን ቡድን መሪ አቶ ታሪኩ ጌታቸው ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ እንደ አገር የተጀመረው አገር በቀል ኢኮኖሚን ለማሳደግ በትኩረት ከሚሰራባቸው ዘርፎች መካከል ግብርና፣ ማቀነባበር፣ አምራች ኢንዱስትሪ፣ ቱሪዝም፣ በማዕድንና በአይሲቲ ተጠቃሽ ናቸው።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94172
ከአቮካዶ ምርት ከአንድ ነጥብ 6 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ
*************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ ባለፉት ሰባት ወራት የአቮካዶ ምርትን ወደ ውጭ በመላክ ከ 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቷን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በግብርና ሚኒስቴር የፍራፍሬ ልማት ዴስክ ኃላፊ አቶ አጥላው አንበሉ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ 161 ሺ 471 ሄክታር የሚጠጋ መሬት በፍራፍሬ የተሸፈነ ሲሆን ከዚህ ውስጥ ከ30ሺ 587 ነጥብ 74 ሄክታር በላይ የሚሆነው በአቮካዶ የተሸፈነ ነው።
ኃላፊው እንዳሉት፤ በኢትዮጵያ የሚመረቱ የአቮካዶ ዝርያዎች ‹‹ሃስ፣ ኢቲንግር፣ ፍራፍሬ፣ ባኮን፣ ፒንከርተንና ናባል›› የሚባሉ ናቸው። በአገሪቱ ያለው ተስማሚ የአየር ንብረት አቮካዶን ለማልማት ምቹ አጋጣሚ ፈጥሯል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94165
*************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ ባለፉት ሰባት ወራት የአቮካዶ ምርትን ወደ ውጭ በመላክ ከ 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቷን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በግብርና ሚኒስቴር የፍራፍሬ ልማት ዴስክ ኃላፊ አቶ አጥላው አንበሉ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ 161 ሺ 471 ሄክታር የሚጠጋ መሬት በፍራፍሬ የተሸፈነ ሲሆን ከዚህ ውስጥ ከ30ሺ 587 ነጥብ 74 ሄክታር በላይ የሚሆነው በአቮካዶ የተሸፈነ ነው።
ኃላፊው እንዳሉት፤ በኢትዮጵያ የሚመረቱ የአቮካዶ ዝርያዎች ‹‹ሃስ፣ ኢቲንግር፣ ፍራፍሬ፣ ባኮን፣ ፒንከርተንና ናባል›› የሚባሉ ናቸው። በአገሪቱ ያለው ተስማሚ የአየር ንብረት አቮካዶን ለማልማት ምቹ አጋጣሚ ፈጥሯል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94165
የባጃጅ አሽከርካሪዎች በቅርቡ ወደ ስራቸው እንደሚመለሱ ተገለጸ
*******************
(ኢ.ፕ.ድ)
የባጃጅ አሽከርካሪዎች በቅርቡ ወደ ስራቸው እንደሚመለሱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ።
በቅርቡ እየተነሳ ካለው የባጃጅ አገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ መግለጫ ሰጥቷል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ምትኩ አስማረ እንደተናገሩት፤ የከተማ አስተዳደሩ የባጃጅ አገልግሎትን የተሻለ ለማድረግ የአሰራር ማስተካከያ እያደረገ ሲሆን ይህ ተግባራዊ እስከሚሆን ድረስ የባጃጅ አሽከርካሪዎችና ተጠቃሚዎች በትግስት እንዲጠብቁ አሳስበዋል።
የባጃጅ ትራንስፓርት መንግሥት የትራንስፖርት አገልግሎትን ማድረስ በማይችልበት የከተማ ዳርቻዎች፣ የጋራ መኖሪያ ቤቶች አካባቢ አገልግሎት መሰጠት እንደተጀመረ አስታውሰው፤ አሁን ላይ አገልግሎቱ እየተስፋፋ ሄዶ በከተማይቱ ውስጥ ከሚገኙ 11ክፍለ ከተሞች መካከል በስምንቱ አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኙ ጠቁመዋል።
ከተማ አስተዳደሩ አገልግሎቱን ወደ አሰራር ለማስገባት ባደረገው ጥረት 9ሺህ 950 የባጃጅ አገልግሎት ሰጪዎች በ123 ማህበራት ተደራጅተው በስምንቱ ክፍለ ከተሞች ላይ እንደሚሰሩ ተናግረው ብዛት ያላቸው ግን እንዳልተመዘገቡ ጠቁመዋል። የከተማ አስተዳደሩም መሰራት ያለባቸውን ስራዎች እንዳጠናቀቀ በቅርቡ ወደ ስራ እንደሚመለሱ ተናግረዋል።
የከተማ አስተዳደሩ ትራንስፖርት ቢሮ የባጃጅ ትራንስፖርት የአገልግሎት አስፈላጊነት በዝርዝር ተጠንቶ ውሳኔ እስኪያገኝ ድረስ ከየካቲት 30/2015 ጀምሮ በከተማዋ በየትኛውም አከባቢ ላልተወሰነ ጊዜ የባጃጅ ትራንስፖርት አገልግሎት የታገደ መሆኑን ቢሮው መግለፁ የሚታወስ ነው።
በቃልኪዳን አሳዬ
*******************
(ኢ.ፕ.ድ)
የባጃጅ አሽከርካሪዎች በቅርቡ ወደ ስራቸው እንደሚመለሱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ።
በቅርቡ እየተነሳ ካለው የባጃጅ አገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ መግለጫ ሰጥቷል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ምትኩ አስማረ እንደተናገሩት፤ የከተማ አስተዳደሩ የባጃጅ አገልግሎትን የተሻለ ለማድረግ የአሰራር ማስተካከያ እያደረገ ሲሆን ይህ ተግባራዊ እስከሚሆን ድረስ የባጃጅ አሽከርካሪዎችና ተጠቃሚዎች በትግስት እንዲጠብቁ አሳስበዋል።
የባጃጅ ትራንስፓርት መንግሥት የትራንስፖርት አገልግሎትን ማድረስ በማይችልበት የከተማ ዳርቻዎች፣ የጋራ መኖሪያ ቤቶች አካባቢ አገልግሎት መሰጠት እንደተጀመረ አስታውሰው፤ አሁን ላይ አገልግሎቱ እየተስፋፋ ሄዶ በከተማይቱ ውስጥ ከሚገኙ 11ክፍለ ከተሞች መካከል በስምንቱ አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኙ ጠቁመዋል።
ከተማ አስተዳደሩ አገልግሎቱን ወደ አሰራር ለማስገባት ባደረገው ጥረት 9ሺህ 950 የባጃጅ አገልግሎት ሰጪዎች በ123 ማህበራት ተደራጅተው በስምንቱ ክፍለ ከተሞች ላይ እንደሚሰሩ ተናግረው ብዛት ያላቸው ግን እንዳልተመዘገቡ ጠቁመዋል። የከተማ አስተዳደሩም መሰራት ያለባቸውን ስራዎች እንዳጠናቀቀ በቅርቡ ወደ ስራ እንደሚመለሱ ተናግረዋል።
የከተማ አስተዳደሩ ትራንስፖርት ቢሮ የባጃጅ ትራንስፖርት የአገልግሎት አስፈላጊነት በዝርዝር ተጠንቶ ውሳኔ እስኪያገኝ ድረስ ከየካቲት 30/2015 ጀምሮ በከተማዋ በየትኛውም አከባቢ ላልተወሰነ ጊዜ የባጃጅ ትራንስፖርት አገልግሎት የታገደ መሆኑን ቢሮው መግለፁ የሚታወስ ነው።
በቃልኪዳን አሳዬ
ምርትን በመያዝ ለፖለቲካ መጠቀሚያ በሚያደርጉ ላይ ቁጥጥር ይደረጋል
👉 የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት ግብረ-ኃይል ተቋቁሞ ወደ ሥራ ገብቷል፣
👉 የጤፍ ዋጋ ዝቅ እንዲል እንሠራለን፣
*****************
(ኢ ፕ ድ)
ምርትን በመያዝ ለሌላ የፖለቲካ ቀውስ መጠቀሚያ ለማድረግ የሚደረጉ ሙከራዎች ላይ መንግሥት ጠንካራ ቁጥጥር እንደሚያደርግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ።
የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት ግብረ-ኃይል ተቋቁሞ ወደ ሥራ መግባቱንና የጤፍ ዋጋ ከተጋነነው ጭማሪ ዝቅ እንዲል እንደሚሠራ ተገልጿል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የስራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር ዓባይ ከወቅታዊው የኑሮ ውድነት ጋር ተያይዞ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94255
👉 የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት ግብረ-ኃይል ተቋቁሞ ወደ ሥራ ገብቷል፣
👉 የጤፍ ዋጋ ዝቅ እንዲል እንሠራለን፣
*****************
(ኢ ፕ ድ)
ምርትን በመያዝ ለሌላ የፖለቲካ ቀውስ መጠቀሚያ ለማድረግ የሚደረጉ ሙከራዎች ላይ መንግሥት ጠንካራ ቁጥጥር እንደሚያደርግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ።
የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት ግብረ-ኃይል ተቋቁሞ ወደ ሥራ መግባቱንና የጤፍ ዋጋ ከተጋነነው ጭማሪ ዝቅ እንዲል እንደሚሠራ ተገልጿል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የስራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር ዓባይ ከወቅታዊው የኑሮ ውድነት ጋር ተያይዞ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94255
በሶማሌ ክልል ለድርቅ ተጎጂዎች ሰብዓዊ ድጋፍ እየቀረበ ነው
👉 4 ነጥብ 3 ሚሊዮን ተረጂዎች ተለይተዋል
******************
(ኢ ፕ ድ)
በሶማሌ ክልል ለሚገኙ የድርቅ ተጎጂዎች የዓለም ምግብ ፕሮግራም ድጋፍ እያቀረበ መሆኑን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ።
የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ በተለይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፤ በክልሉ ከሚገኙ 11 ዞኖች መካከል ዘጠኙ ዞኖች በድርቅ የተጠቁ ናቸው ያሉት አቶ ደበበ፤ ለደረሰው የድርቅ አደጋ ጉዳት የዓለም ምግብ ፕሮግራም ድጋፍ እያቀረበ ይገኛል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94258
👉 4 ነጥብ 3 ሚሊዮን ተረጂዎች ተለይተዋል
******************
(ኢ ፕ ድ)
በሶማሌ ክልል ለሚገኙ የድርቅ ተጎጂዎች የዓለም ምግብ ፕሮግራም ድጋፍ እያቀረበ መሆኑን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ።
የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ በተለይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፤ በክልሉ ከሚገኙ 11 ዞኖች መካከል ዘጠኙ ዞኖች በድርቅ የተጠቁ ናቸው ያሉት አቶ ደበበ፤ ለደረሰው የድርቅ አደጋ ጉዳት የዓለም ምግብ ፕሮግራም ድጋፍ እያቀረበ ይገኛል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94258
በደቡብ ኦሞ ዞን 2 ነጥብ 3 ሚሊዮን እንስሳት ለመኖና ውሃ እጥረት ተጋልጠዋል
******************
(ኢ ፕ ድ)
በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን በተከሰተው ድርቅ ከሁለት ነጥብ ሦስት ሚሊዮን በላይ እንስሳት ለመኖና ውሃ እጥረት መጋለጣቸውን የደቡብ ኦሞ ዞን አስታወቀ።
በተከሰተው ድርቅ ተጎጂ ለሆኑ 337 ሺህ 923 በላይ ሕዝብ አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ እየተደገ መሆኑ ተገልጿል።
የደቡብ ኦሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ንጋቱ ዳንሳ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በዞኑ በተለይ ቆላማ በሆኑ አካባቢዎች ባለፉት ሦስት ዓመታት የዝናብ እጥረት በመኖሩ ድርቅ ተከስቷል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94279
******************
(ኢ ፕ ድ)
በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን በተከሰተው ድርቅ ከሁለት ነጥብ ሦስት ሚሊዮን በላይ እንስሳት ለመኖና ውሃ እጥረት መጋለጣቸውን የደቡብ ኦሞ ዞን አስታወቀ።
በተከሰተው ድርቅ ተጎጂ ለሆኑ 337 ሺህ 923 በላይ ሕዝብ አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ እየተደገ መሆኑ ተገልጿል።
የደቡብ ኦሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ንጋቱ ዳንሳ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በዞኑ በተለይ ቆላማ በሆኑ አካባቢዎች ባለፉት ሦስት ዓመታት የዝናብ እጥረት በመኖሩ ድርቅ ተከስቷል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=94279