የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽንና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፓኪስታን የኢንቨስትመንትና የንግድ ልኡክ ጋር ውይይት እያደረጉ ነው
****************
(ኢ.ፕ.ድ)
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽንና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፓኪስታን የኢንቨስትመንትና የንግድ ልኡክ ጋር ውይይት እያደረጉ ነው። ውይይቱ ለቀጣይ አምስት ቀናት የሚቆይ ነው ተብሏል።
በውይይቱ ወቅት ንግግር ያደረጉት በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር በኢትዮጵያ በርካታ የኢንቨስትመንት አማራጮች መኖራቸውን ገልጸዋል።
ይህ መድረክ የኢትዮጵያና የፓኪስታንን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማጠናከር አዲስ ምእራፍ ነው ያሉት አምባሳደሩ፣ ኢትዮጵያ ካላት የኢንቨስትመንት አማራጭ በተጨማሪ ያለችበት ስትራቴጂያዊ አቀማመጥ ተመራጭ እንደሚያደርጋት ገልጸዋል።
ኢትዮጵያና ፓኪስታን ከፍተኛ የሆነ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አላቸው። እንዲሁም በአለም አቀፍ መድረክ ያላቸው ግንኙነት ጠንካራ ነው፣ ወደፊትም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።
በሰላምና ደህንነት፣ በአየር ንብረት ለውጥ፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር፣ በኢኮኖሚ ዲፕሎማሲና በህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ሁለቱ ሀገራት ጠንካራ ዲፕሎማሲ ግንኙነት እንዳላቸው አምባሳደር ጀማል ገልጸዋል።
በኢትዮጵያ የፓኪስታን አምባሳደር ሻዛብ አባስ እንደተናገሩ፣ ኢትዮጵያ የአለም አቀፍ የዲፕሎማሲ መናከሪያ ናት። ሁለቱ ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ከጀመሩበት ጊዜ ጀምሮ ከፍተኛ የሆነ የኢኮኖሚ ግንኙነት ተፈጥሯል። ኢትዮጵያ የሁሉም የስልጣኔ ምልክት ናት ብለዋል።
በኢትዮጵያ ያሉ ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጮችም ለፓኪስታን ልኡካን ቀርበዋል።
በሞገስ ጸጋዬ
****************
(ኢ.ፕ.ድ)
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽንና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፓኪስታን የኢንቨስትመንትና የንግድ ልኡክ ጋር ውይይት እያደረጉ ነው። ውይይቱ ለቀጣይ አምስት ቀናት የሚቆይ ነው ተብሏል።
በውይይቱ ወቅት ንግግር ያደረጉት በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር በኢትዮጵያ በርካታ የኢንቨስትመንት አማራጮች መኖራቸውን ገልጸዋል።
ይህ መድረክ የኢትዮጵያና የፓኪስታንን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማጠናከር አዲስ ምእራፍ ነው ያሉት አምባሳደሩ፣ ኢትዮጵያ ካላት የኢንቨስትመንት አማራጭ በተጨማሪ ያለችበት ስትራቴጂያዊ አቀማመጥ ተመራጭ እንደሚያደርጋት ገልጸዋል።
ኢትዮጵያና ፓኪስታን ከፍተኛ የሆነ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አላቸው። እንዲሁም በአለም አቀፍ መድረክ ያላቸው ግንኙነት ጠንካራ ነው፣ ወደፊትም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።
በሰላምና ደህንነት፣ በአየር ንብረት ለውጥ፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር፣ በኢኮኖሚ ዲፕሎማሲና በህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ሁለቱ ሀገራት ጠንካራ ዲፕሎማሲ ግንኙነት እንዳላቸው አምባሳደር ጀማል ገልጸዋል።
በኢትዮጵያ የፓኪስታን አምባሳደር ሻዛብ አባስ እንደተናገሩ፣ ኢትዮጵያ የአለም አቀፍ የዲፕሎማሲ መናከሪያ ናት። ሁለቱ ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ከጀመሩበት ጊዜ ጀምሮ ከፍተኛ የሆነ የኢኮኖሚ ግንኙነት ተፈጥሯል። ኢትዮጵያ የሁሉም የስልጣኔ ምልክት ናት ብለዋል።
በኢትዮጵያ ያሉ ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጮችም ለፓኪስታን ልኡካን ቀርበዋል።
በሞገስ ጸጋዬ
«በአህጉሪቱ ዘላቂ ሰላምና ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለመፍጠር ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት ያስፈልጋል» አቶ ትዕግስቱ አወሉ
***************
(ኢ ፕ ድ)
በአህጉሪቱ ዘላቂ ሰላምና ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለመፍጠር ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት ያስፈልጋል ሲሉ አቶ ትዕግስቱ አወሉ ተናገሩ።
የምሥራቅ አፍሪካ የጂኦፖለቲካል ተንታኝ የሆኑት አቶ ትዕግስቱ አወሉ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ በአህጉሪቱ ዘላቂ ሰላምና ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለመፍጠር ፖለቲካዊ መሪዎቹም የፖለቲካ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ ትስስር በመፍጠር ሕዝባቸውን ከድህነት ለማላቀቅ በቁርጠኝነት ሊቆሙ ይገባል፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93799
***************
(ኢ ፕ ድ)
በአህጉሪቱ ዘላቂ ሰላምና ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለመፍጠር ፖለቲካዊ ቁርጠኝነት ያስፈልጋል ሲሉ አቶ ትዕግስቱ አወሉ ተናገሩ።
የምሥራቅ አፍሪካ የጂኦፖለቲካል ተንታኝ የሆኑት አቶ ትዕግስቱ አወሉ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ በአህጉሪቱ ዘላቂ ሰላምና ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለመፍጠር ፖለቲካዊ መሪዎቹም የፖለቲካ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ ትስስር በመፍጠር ሕዝባቸውን ከድህነት ለማላቀቅ በቁርጠኝነት ሊቆሙ ይገባል፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93799
ቻይና ለኢትዮጵያ ከቀረጥ ነፃ ንግድ መፍቀዷ የውጭ ምንዛሬ እንዲያድግ ይረዳል
**************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ በቻይና ገበያ ምርቶቿን ከቀረጥ ነፃ ለማቅረብ ፈቃድ ማግኘቷ ያለባትን የውጭ ምንዛሬ ክምችት ክፍተት ለመሙላት ያስችላታል ሲሉ የምጣኔ ሀብት መምህር ዶክተር ይንገስ አለሙ ተናገሩ::
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93788
**************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ በቻይና ገበያ ምርቶቿን ከቀረጥ ነፃ ለማቅረብ ፈቃድ ማግኘቷ ያለባትን የውጭ ምንዛሬ ክምችት ክፍተት ለመሙላት ያስችላታል ሲሉ የምጣኔ ሀብት መምህር ዶክተር ይንገስ አለሙ ተናገሩ::
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93788
ተቋሙ ታራሚዎችን በመልካም ባህሪ ለማነጽ በትኩረት እየሠራ ነው
***********
(ኢ ፕ ድ)
የሕግ ታራሚዎችን በመልካም ባህሪ ለማነጽ ቤተ መጽሐፍት ላይ በትኩረት እየሠራ መሆኑን የወላይታ ሶዶ ማረሚያ ተቋም አስታወቀ፡፡
የወላይታ ሶዶ ማረሚያ ተቋም ኃላፊ ኮማንደር ደጀኔ ዳርጮ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት አንደገለጹት፤ ማረሚያ ተቋሞች በተለያዩ ወንጀሎች በሕግ ተከሰው የእስር ቅጣት የሚፈረድባቸውን የሕግ ታራሚዎች ተረክበው የማነፅ፣ የማስተማርና አመለካከታቸውን በመልካም የመቀየር ኃላፊነት አለባቸው፡፡ ይህን ከባድ ኃላፊነት ለመወጣት ታራሚዎች ላይ ትኩረት ተደርጎ መሥራት ይገባዋል፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93802
***********
(ኢ ፕ ድ)
የሕግ ታራሚዎችን በመልካም ባህሪ ለማነጽ ቤተ መጽሐፍት ላይ በትኩረት እየሠራ መሆኑን የወላይታ ሶዶ ማረሚያ ተቋም አስታወቀ፡፡
የወላይታ ሶዶ ማረሚያ ተቋም ኃላፊ ኮማንደር ደጀኔ ዳርጮ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት አንደገለጹት፤ ማረሚያ ተቋሞች በተለያዩ ወንጀሎች በሕግ ተከሰው የእስር ቅጣት የሚፈረድባቸውን የሕግ ታራሚዎች ተረክበው የማነፅ፣ የማስተማርና አመለካከታቸውን በመልካም የመቀየር ኃላፊነት አለባቸው፡፡ ይህን ከባድ ኃላፊነት ለመወጣት ታራሚዎች ላይ ትኩረት ተደርጎ መሥራት ይገባዋል፡፡
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93802
“የኢትዮጵያንና ፓኪስታንን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማጠናከር እየተሰራ ነው”
አቶ ደመቀ መኮንን
********************
(ኢ ፕ ድ)
የኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የስራ ሃላፊዎች ጋር በመሆን ከፓኪስታን የኢንቨስትመንትና የንግድ ልኡክ ጋር ውይይት እያደረጉ ነው።
በውይይቱ ላይ ንግግር ያደረጉት አቶ ደመቀ መኮንን፤ የሁለቱ ሃገራት ግንኙነት በጣም እየተጠናከረ የመጣ መሆኑን ተናግረዋል።
አቶ ደመቀ የኢትዮጵያ መንግሥት ምቹ የሆነ የኢንቨስትመንት ሁኔታን ለመፍጠር እየሰራ መሆኑን አብራርተዋል።
ፓኪስታን እና ኢትዮጵያ የቆየ የሁለትዮሽ ግንኙነት ያላቸው መሆኑን የገለጹት አቶ ደመቀ፤ ይሄንን ግንኙነት የበለጠ በኢኮኖሚ እና በተለያዩ ዘርፎች ለማጠናከር ጠንካራ ሥራ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል ።
በቅርቡም የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራውን ወደ ፓኪስታን ያደርጋል ብለዋል።
የፓኪስታን ባለሀብቶች በግብርና፣ ቱሪዝም፣ ኬሚካል፣ ጨርቃጨርቅ ፣ ማዕድን ፣ እና በተለያዩ ዘርፎች መሰማራት የሚያስችል ገለፃ ተደርጐላቸዋል ።
በሞገስ ፀጋዬ
አቶ ደመቀ መኮንን
********************
(ኢ ፕ ድ)
የኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የስራ ሃላፊዎች ጋር በመሆን ከፓኪስታን የኢንቨስትመንትና የንግድ ልኡክ ጋር ውይይት እያደረጉ ነው።
በውይይቱ ላይ ንግግር ያደረጉት አቶ ደመቀ መኮንን፤ የሁለቱ ሃገራት ግንኙነት በጣም እየተጠናከረ የመጣ መሆኑን ተናግረዋል።
አቶ ደመቀ የኢትዮጵያ መንግሥት ምቹ የሆነ የኢንቨስትመንት ሁኔታን ለመፍጠር እየሰራ መሆኑን አብራርተዋል።
ፓኪስታን እና ኢትዮጵያ የቆየ የሁለትዮሽ ግንኙነት ያላቸው መሆኑን የገለጹት አቶ ደመቀ፤ ይሄንን ግንኙነት የበለጠ በኢኮኖሚ እና በተለያዩ ዘርፎች ለማጠናከር ጠንካራ ሥራ እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል ።
በቅርቡም የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራውን ወደ ፓኪስታን ያደርጋል ብለዋል።
የፓኪስታን ባለሀብቶች በግብርና፣ ቱሪዝም፣ ኬሚካል፣ ጨርቃጨርቅ ፣ ማዕድን ፣ እና በተለያዩ ዘርፎች መሰማራት የሚያስችል ገለፃ ተደርጐላቸዋል ።
በሞገስ ፀጋዬ
በአዲስ አበባ 17 ሺህ አሽከርካሪዎች ላይ የአልኮል መጠን ምርመራ ተደርጓል
***************
(ኢ ፕ ድ)
👉294 አሽከርካሪዎች ከተፈቀደው በላይ የአልኮል መጠን በትንፋሻቸው ተገኝቷል
በአዲስ አበባ ከተማ በጠጥቶ ማሽከርከር የሚደርሰውን የትራፊክ አደጋ ለመግታት ባለፉት ሁለት ወራት ከ17 ሺህ በላይ በሚሆኑ አሽከርካሪዎች ላይ የአልኮል ምርምራ ተደርጎ በ294 አሽከርካሪዎች ላይ ከተፈቀደው በላይ የአልኮል መጠን ተገኝቷል ሲል የትራፊክ አስተዳደር ኤጀንሲ ገለጸ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ የትራፊክ አስተዳደር ኤጀንሲ የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ብርሀኑ ኩማ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93785
***************
(ኢ ፕ ድ)
👉294 አሽከርካሪዎች ከተፈቀደው በላይ የአልኮል መጠን በትንፋሻቸው ተገኝቷል
በአዲስ አበባ ከተማ በጠጥቶ ማሽከርከር የሚደርሰውን የትራፊክ አደጋ ለመግታት ባለፉት ሁለት ወራት ከ17 ሺህ በላይ በሚሆኑ አሽከርካሪዎች ላይ የአልኮል ምርምራ ተደርጎ በ294 አሽከርካሪዎች ላይ ከተፈቀደው በላይ የአልኮል መጠን ተገኝቷል ሲል የትራፊክ አስተዳደር ኤጀንሲ ገለጸ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ የትራፊክ አስተዳደር ኤጀንሲ የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ብርሀኑ ኩማ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93785
ለዓባይ ግድብ ባለፉት 7 ወራት ከ949 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰብስቧል
**************
(ኢ ፕ ድ)
ለዓባይ ግድብ ግንባታ ባለፉት ሰባት ወራት ከ949 ሚሊዮን ብር በላይ መሰብሰብ መቻሉን የግድቡ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።
የጽሕፈት ቤቱ የሕዝብ ግንኙትና የሚዲያ ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ኃይሉ አብርሐም ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በሰባት ወር ውስጥ 949 ሚሊየን ብር መሰብሰቡ የዘንድሮ የህዳሴ ግድብ ገቢ አሰባሰብ ሂደቱ ከፍተኛ መነቃቃት የታየበት መሆኑን ያሳያል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93840
**************
(ኢ ፕ ድ)
ለዓባይ ግድብ ግንባታ ባለፉት ሰባት ወራት ከ949 ሚሊዮን ብር በላይ መሰብሰብ መቻሉን የግድቡ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት አስታወቀ።
የጽሕፈት ቤቱ የሕዝብ ግንኙትና የሚዲያ ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ኃይሉ አብርሐም ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በሰባት ወር ውስጥ 949 ሚሊየን ብር መሰብሰቡ የዘንድሮ የህዳሴ ግድብ ገቢ አሰባሰብ ሂደቱ ከፍተኛ መነቃቃት የታየበት መሆኑን ያሳያል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93840
ለ21 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዜጎች ድጋፍ እየቀረበ ነው
**************
(ኢ ፕ ድ)
ድርቅን ጨምሮ በተፈጥሯዊ እና በሰው ሰራሽ ችግሮች ለተጎዱ 21 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዜጎች ድጋፍ እየቀረበ መሆኑን የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።
የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ መንግሥት በተለያዩ ችግሮች ለተጎዱ ዜጎች የበኩሉን በማድረግ ላይ ነው።
ድርቅን ጨምሮ በሰው ሠራሽ ችግሮች የተጎዱ ዜጎችን ለመርዳት ኅብረተሰቡ ድጋፍ በማሰባሰብ ሊረባረብ ይገባል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93848
**************
(ኢ ፕ ድ)
ድርቅን ጨምሮ በተፈጥሯዊ እና በሰው ሰራሽ ችግሮች ለተጎዱ 21 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዜጎች ድጋፍ እየቀረበ መሆኑን የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።
የብሔራዊ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ መንግሥት በተለያዩ ችግሮች ለተጎዱ ዜጎች የበኩሉን በማድረግ ላይ ነው።
ድርቅን ጨምሮ በሰው ሠራሽ ችግሮች የተጎዱ ዜጎችን ለመርዳት ኅብረተሰቡ ድጋፍ በማሰባሰብ ሊረባረብ ይገባል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93848
የኤሌክትሪክ አገልግሎት ደንበኞችን ቁጥር ሰባት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ለማድረስ እየተሠራ ነው
***************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2022 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ የኤሌክትሪክ አቅርቦት እንደሚዘረጋና የኤሌክትሪክ አገልግሎት ደንበኞችን ቁጥር ሰባት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ለማድረስ እየሠራ መሆኑን አስታወቀ።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከቁልፍና ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ባደረገው ውይይት የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ሽፈራው ተሊላ እንደገለፁት፤ ተቋሙ በከፍተኛ ደረጃ እያደገ እንደሚገኝና የደንበኞችን ፍላጎት በማርካት ተወዳዳሪ የሆነ አገልግሎት ለመስጠት ሰፋፊ የለውጥ ሥራዎችን ተግባራዊ እያደረገ ነው።
የስርጭት መሠረተ ልማቶችን በማስፋፋትና በማዘመን ደንበኛ ተኮር አገልግሎት በመስጠት አስተማማኝ የፋይናንስ አቅም በመገንባት ወደ ትግበራ ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93847
***************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2022 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ የኤሌክትሪክ አቅርቦት እንደሚዘረጋና የኤሌክትሪክ አገልግሎት ደንበኞችን ቁጥር ሰባት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ለማድረስ እየሠራ መሆኑን አስታወቀ።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከቁልፍና ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ባደረገው ውይይት የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ሽፈራው ተሊላ እንደገለፁት፤ ተቋሙ በከፍተኛ ደረጃ እያደገ እንደሚገኝና የደንበኞችን ፍላጎት በማርካት ተወዳዳሪ የሆነ አገልግሎት ለመስጠት ሰፋፊ የለውጥ ሥራዎችን ተግባራዊ እያደረገ ነው።
የስርጭት መሠረተ ልማቶችን በማስፋፋትና በማዘመን ደንበኛ ተኮር አገልግሎት በመስጠት አስተማማኝ የፋይናንስ አቅም በመገንባት ወደ ትግበራ ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93847
የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት በሽረ
***********
(ኢ ፕ ድ )
ተሳፋሪው ወደ አውቶብስ መናኸሪያ እየተጣደፈ ይገባል፤ ተሽከርካሪዎች ተሳፋሪዎችን ይዘው፤ ይወጣሉ፣ ይገባሉ። ተራ አስከባሪዎች የሕዝብ ትራንስፖርት ሰጪ ተሽከርካሪዎችን ሥርዓት ሲያሲዙ ይታያል። ሕይወት በመናኸሪያ ሩጫ ናት። የሰው ግርግር፣ተሽከርካሪዎች ተሳፋሪን ጭኖ ለመውጣት የሚያደርጉት ጥድፊያ የትራንስፖርት እንቅስቃሴው ወደ መደበኛ ተግባሩ እየተመለሰ መሄዱን ያረጋግጣል።
መቐለ፣አክሱም፣ዓድዋ፣ሽራሮ፣አዲግራት፣ውቅሮ…..እያሉ የሚጠሩ ረዳቶች ተሳፋሪን ጭኖ ከመናኸሪያ ለመውጣት ይቻኮላሉ።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93836
***********
(ኢ ፕ ድ )
ተሳፋሪው ወደ አውቶብስ መናኸሪያ እየተጣደፈ ይገባል፤ ተሽከርካሪዎች ተሳፋሪዎችን ይዘው፤ ይወጣሉ፣ ይገባሉ። ተራ አስከባሪዎች የሕዝብ ትራንስፖርት ሰጪ ተሽከርካሪዎችን ሥርዓት ሲያሲዙ ይታያል። ሕይወት በመናኸሪያ ሩጫ ናት። የሰው ግርግር፣ተሽከርካሪዎች ተሳፋሪን ጭኖ ለመውጣት የሚያደርጉት ጥድፊያ የትራንስፖርት እንቅስቃሴው ወደ መደበኛ ተግባሩ እየተመለሰ መሄዱን ያረጋግጣል።
መቐለ፣አክሱም፣ዓድዋ፣ሽራሮ፣አዲግራት፣ውቅሮ…..እያሉ የሚጠሩ ረዳቶች ተሳፋሪን ጭኖ ከመናኸሪያ ለመውጣት ይቻኮላሉ።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93836
ከ1.2 ሚሊዮን በላይ ሜትሪክ ቶን የአፈር ማዳበሪያን የማጓጓዝ ሥራ ተጀምሯል
*************
(ኢ ፕ ድ)
ለ2015/16 የምርት ዘመን 1,287,500 ሜትሪክ ቶን የአፈር ማዳበሪያ ለማጓጓዝ ከግብርና ሚኒስቴር ጋር ውል ገብቶ ሥራ መጀመሩን የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት አስታወቀ። እስካሁን ጅቡቲ ወደብ ከደረሰው የአፈር ማዳበሪያ 388ሺ 206 ሜትሪክ ቶን መጓጓዙም ተገልጿል።
የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት (ኢባትሎአድ) ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚና የጭነት አስተላላፊ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሲራጅ አብዱላሂ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93857
*************
(ኢ ፕ ድ)
ለ2015/16 የምርት ዘመን 1,287,500 ሜትሪክ ቶን የአፈር ማዳበሪያ ለማጓጓዝ ከግብርና ሚኒስቴር ጋር ውል ገብቶ ሥራ መጀመሩን የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት አስታወቀ። እስካሁን ጅቡቲ ወደብ ከደረሰው የአፈር ማዳበሪያ 388ሺ 206 ሜትሪክ ቶን መጓጓዙም ተገልጿል።
የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት (ኢባትሎአድ) ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚና የጭነት አስተላላፊ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሲራጅ አብዱላሂ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93857
የሀሮማያ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ ለመሆን የሚያስችል ዝግጅት እያደረገ ነው
**************
(ኢ ፕ ድ)
ራስ ገዝ ለመሆን የሚያስችል ዝግጅት በማድረግ ላይ መሆኑን የሀሮማያ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ። የዩኒቨርሲቲው ራስ ገዝ መሆኑ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነቱን እንደሚያሳድገው ተገልጿል።
የሀሮማያ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ጀማል ዩሱፍ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የከፍተኛ ትምህርት ተቋሟት ራስ ገዝ እንዲሆኑ የተጀመረውን ጥረት ታሳቢ በማድረግ ዩኒቨርሲቲው የራሱን ዝግጅት እያከናወነ ይገኛል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93862
**************
(ኢ ፕ ድ)
ራስ ገዝ ለመሆን የሚያስችል ዝግጅት በማድረግ ላይ መሆኑን የሀሮማያ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ። የዩኒቨርሲቲው ራስ ገዝ መሆኑ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነቱን እንደሚያሳድገው ተገልጿል።
የሀሮማያ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ጀማል ዩሱፍ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የከፍተኛ ትምህርት ተቋሟት ራስ ገዝ እንዲሆኑ የተጀመረውን ጥረት ታሳቢ በማድረግ ዩኒቨርሲቲው የራሱን ዝግጅት እያከናወነ ይገኛል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93862