ብሔራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ የሀገሪቱን አጠቃላይ የኢኮኖሚ ሁኔታና እንቅስቃሴ ግምገማ እያካሄደ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አሰታወቀ‼️
ኢትዮጵያ ከሌሎች አገራት ጋር የሚኖራትን የሁለትዮሽ ትብብር ለማጠናከር በሚያስችል ውይይት ተካሄደ
*****
(ኢ ፕ ድ)
አዘርባጃን ባኩ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የገለልተኛ አገራት ንቅናቄ ጉባኤ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ካዛኪስታንና ከሰርቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር የሁለትዮሽ ትብብር ለማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል።
በውይይቱ የካዛኪስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካኔት ቱመሽ በኢትዮጵያ መንግሥት በኩል የተካሄዱ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ለውጦችን አድንቀዋል።
ከሁለቱ አገሮች በቱሪዝምና በኢንሸስትመንት አቅሞች ላይ ለመስራት ፍላጎት እንደላቸው ገልፀዋል። በኢትዮጵያ በቢዝነስ ስራዎች የተሰማሩ ባለሃብቶች በካዛኪስታን ጉብኝት እዲያደርጉም ጠይቀዋል። ካዛኪስታን ለተማሪዎች ነፃ የስኮላርሺፕ እድሎች እንደምታመቻችም ተናግረዋል።
አቶ ደመቀ በኢትዮጵያ የነበረውን ውስጣዊ ችግር ለመፍታት በሰላም ስምነቱ አፈፃፀም ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በውስጥ አቅም ችግሮችን ለመፍታት የተደረጉ ጥረቶችና ወደ ተግባር የተገባበትን ሂደት አብራርተዋል።
የሁለቱን አገሮች የንግድና የቢዝነስ ትብብር በሚፈለገው ደረጃ ማሳደግ እንደሚገባ ተናግረዋል። ካዛኪስታን እ.ኤ.አ. 2017/2018 በተባበሩት መንግሥት የፀጥታው ምክርቤት የተለዋጭ ቆሚ ኮሚቴ አባል በነበረችበት ወቅት ኢትዮጵያ በቅርበት ስትሰራ እንደነበር አስታውሰዋል።
በተመሳሳይ አቶ ደመቀ ከሰርቢያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አይቨክ ዳሴክ ጋር ውይይት አድርገዋል።
የሁለቱ አገሮች መካከል ያለውን ጠንካራ ታሪካዊ ግንኘነት ማሳደግ እንደሚገባም ገልፀዋል።
ካዛኪስታን እና ሰርቢያ የገለልተኛ አገራት ንቅናቄ አባል ሲሆኑ ከኢትዮጵያ ጋር በአለምአቀፍ መድረኮች፣ በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ በትብብር ይሰራሉ ።
*****
(ኢ ፕ ድ)
አዘርባጃን ባኩ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የገለልተኛ አገራት ንቅናቄ ጉባኤ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ካዛኪስታንና ከሰርቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር የሁለትዮሽ ትብብር ለማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል።
በውይይቱ የካዛኪስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካኔት ቱመሽ በኢትዮጵያ መንግሥት በኩል የተካሄዱ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ለውጦችን አድንቀዋል።
ከሁለቱ አገሮች በቱሪዝምና በኢንሸስትመንት አቅሞች ላይ ለመስራት ፍላጎት እንደላቸው ገልፀዋል። በኢትዮጵያ በቢዝነስ ስራዎች የተሰማሩ ባለሃብቶች በካዛኪስታን ጉብኝት እዲያደርጉም ጠይቀዋል። ካዛኪስታን ለተማሪዎች ነፃ የስኮላርሺፕ እድሎች እንደምታመቻችም ተናግረዋል።
አቶ ደመቀ በኢትዮጵያ የነበረውን ውስጣዊ ችግር ለመፍታት በሰላም ስምነቱ አፈፃፀም ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በውስጥ አቅም ችግሮችን ለመፍታት የተደረጉ ጥረቶችና ወደ ተግባር የተገባበትን ሂደት አብራርተዋል።
የሁለቱን አገሮች የንግድና የቢዝነስ ትብብር በሚፈለገው ደረጃ ማሳደግ እንደሚገባ ተናግረዋል። ካዛኪስታን እ.ኤ.አ. 2017/2018 በተባበሩት መንግሥት የፀጥታው ምክርቤት የተለዋጭ ቆሚ ኮሚቴ አባል በነበረችበት ወቅት ኢትዮጵያ በቅርበት ስትሰራ እንደነበር አስታውሰዋል።
በተመሳሳይ አቶ ደመቀ ከሰርቢያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አይቨክ ዳሴክ ጋር ውይይት አድርገዋል።
የሁለቱ አገሮች መካከል ያለውን ጠንካራ ታሪካዊ ግንኘነት ማሳደግ እንደሚገባም ገልፀዋል።
ካዛኪስታን እና ሰርቢያ የገለልተኛ አገራት ንቅናቄ አባል ሲሆኑ ከኢትዮጵያ ጋር በአለምአቀፍ መድረኮች፣ በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ በትብብር ይሰራሉ ።
ወጪ ንግድንና ምርታማነትን ማሳደግ የዕዳ ጫናን ለማቃለል ያስችላል የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች
***************
(ኢ ፕ ድ)
ወጪ ንግድን ማሳደግና ምርትና ምርታማነትን መጨመር ሀገራዊ የዕዳ ጫናን ለማቃለልና ኢኮኖሚውን ለማሳደግ የሚደረገውን ጥረት የሚያሳካ መሆኑን የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች ገለጹ።
የምጣኔ ሀብት ባለሙያው ዶክተር ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ሀገራዊ የዕዳ ጫናው ካልተቃለለ ድሃ ተኮር የልማት ሥራዎችን ያስተጓጉላል። በመሆኑም ወጪ ንግድን ማሳደግና ምርትና ምርታማነትን መጨመርን ጨምሮ ሌሎችንም አስፈላጊ እርምጃዎችን በመውሰድ ሀገራዊ የዕዳ ጫናን ለማቃለል የሚደረገውን ጥረት ማጠናከር ይገባል ።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93623
***************
(ኢ ፕ ድ)
ወጪ ንግድን ማሳደግና ምርትና ምርታማነትን መጨመር ሀገራዊ የዕዳ ጫናን ለማቃለልና ኢኮኖሚውን ለማሳደግ የሚደረገውን ጥረት የሚያሳካ መሆኑን የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች ገለጹ።
የምጣኔ ሀብት ባለሙያው ዶክተር ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ሀገራዊ የዕዳ ጫናው ካልተቃለለ ድሃ ተኮር የልማት ሥራዎችን ያስተጓጉላል። በመሆኑም ወጪ ንግድን ማሳደግና ምርትና ምርታማነትን መጨመርን ጨምሮ ሌሎችንም አስፈላጊ እርምጃዎችን በመውሰድ ሀገራዊ የዕዳ ጫናን ለማቃለል የሚደረገውን ጥረት ማጠናከር ይገባል ።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93623
መቄዶንያ አንድ ሚሊዮን ዶላር ገቢ ለማሰባሰብ ጥሪ አቀረበ
*************
(ኢ ፕ ድ)
መቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር የፊታችን እሁድ በዶንኪ ቲዩብ አማካኝነት በሚደረገው አንድ ሚሊዮን ዶላር ገቢ የማሰባሰብ መርሐግብር ዜጎች እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረበ።
መቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር መሥራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ ብንያም በለጠ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ የፊታችን እሁድ በኮሚዲያን እሸቱ አማካኝነት በዶንኪ ቲዩብ ለሚደረገው የአንድ ሚሊዮን ዶላር ገቢ የማሰባሰብ ፕሮግራም በመላ ዓለም የሚገኙ ዜጎች እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።
ማኅበሩ አዲስ አበባ አያት ፀበል መድኃኒዓለም አጠገብ በሚገኘው ግቢ ውስጥ ሦስት ሺህ 600 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈ ከሁለት ነጥብ አምስት ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ዘመናዊ ሕንፃ እየገነባ መሆኑን....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93619
*************
(ኢ ፕ ድ)
መቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር የፊታችን እሁድ በዶንኪ ቲዩብ አማካኝነት በሚደረገው አንድ ሚሊዮን ዶላር ገቢ የማሰባሰብ መርሐግብር ዜጎች እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረበ።
መቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር መሥራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ ብንያም በለጠ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ የፊታችን እሁድ በኮሚዲያን እሸቱ አማካኝነት በዶንኪ ቲዩብ ለሚደረገው የአንድ ሚሊዮን ዶላር ገቢ የማሰባሰብ ፕሮግራም በመላ ዓለም የሚገኙ ዜጎች እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።
ማኅበሩ አዲስ አበባ አያት ፀበል መድኃኒዓለም አጠገብ በሚገኘው ግቢ ውስጥ ሦስት ሺህ 600 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈ ከሁለት ነጥብ አምስት ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ዘመናዊ ሕንፃ እየገነባ መሆኑን....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93619
ክልሉ ባለፉት ስድስት ወራት 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ቱሪስቶችን አስተናግዷል
***************
(ኢ ፕ ድ)
የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ባለፉት ስድስት ወራት 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን የሚጠጉ የሀገር ውስጥ ቱሪስቶችን ማስተናገዱ ተገለጸ።
የክልሉ ባሕል እና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይለማርያም ተስፋዬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ባለፉት ስድስት ወራት 1 ሚሊዮን 490 ሺ የአገር ውስጥ ጎብኚዎች ክልሉን ጎብኝተዋል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93615
***************
(ኢ ፕ ድ)
የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ባለፉት ስድስት ወራት 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን የሚጠጉ የሀገር ውስጥ ቱሪስቶችን ማስተናገዱ ተገለጸ።
የክልሉ ባሕል እና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይለማርያም ተስፋዬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ባለፉት ስድስት ወራት 1 ሚሊዮን 490 ሺ የአገር ውስጥ ጎብኚዎች ክልሉን ጎብኝተዋል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93615
የዓለም ጤና ድርጅት በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የጤና ተቋማት የሚውል 70 ሜትሪክ ቶን የመድኃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
*******************
(ኢ.ፕ.ድ)
የዓለም ጤና ድርጅት በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የጤና ተቋማት የሚውል 70 ሜትሪክ ቶን የመድኃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።
የድርጅቱ ድጋፍም በጦርነት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው የአፋር፣ የትግራይ እና የአማራ ክልል ጤና ተቋማት የሚውል መሆኑን በሽረ ቅርንጫፍ የዓለም የጤና ድርጅት አስተባባሪ ዶክተር ቦኒፈስ አምባኒ ገልጸዋል።
መንግስት እነዚህ አስቸኳይ መድኃኒትና የህክምና መሳሪያዎች ለህብረተሰቡ ተደራሽ እንዲሆኑ ያደርጋልም ብለዋል።
ድጋፋም ከአንድ ሚሊዮን በላይ ዜጎች ተደራሽ እንደሚሆን ተመልክቷል።
በጌትነት ምህረቴ
*******************
(ኢ.ፕ.ድ)
የዓለም ጤና ድርጅት በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የጤና ተቋማት የሚውል 70 ሜትሪክ ቶን የመድኃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።
የድርጅቱ ድጋፍም በጦርነት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው የአፋር፣ የትግራይ እና የአማራ ክልል ጤና ተቋማት የሚውል መሆኑን በሽረ ቅርንጫፍ የዓለም የጤና ድርጅት አስተባባሪ ዶክተር ቦኒፈስ አምባኒ ገልጸዋል።
መንግስት እነዚህ አስቸኳይ መድኃኒትና የህክምና መሳሪያዎች ለህብረተሰቡ ተደራሽ እንዲሆኑ ያደርጋልም ብለዋል።
ድጋፋም ከአንድ ሚሊዮን በላይ ዜጎች ተደራሽ እንደሚሆን ተመልክቷል።
በጌትነት ምህረቴ
እስራኤል በጤናው ዘርፍ ለኢትዮጵያ ሙያዊ ድጋፍ እንደምታደርግ ተገለጸ
***********
(ኢ ፕ ድ)
የእስራኤል የጤና ባለሙያዎች በኢትዮጵያ ልምድ በማካፈል፣ የእውቀት ሽግግር በማድረግና የኢትዮጵያ ባለሙያዎች በእስራኤል እንዲማሩ በማድረግ የጤና ዘርፍ እንዲዘምን እየሠራች መሆኑን በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱ አስታወቁ።
በቅርቡ ከእስራኤል የመጡ ሁለት የጤና ምሑራን የአመራር ችሎታንና ልሕቀትን ለማሳደግ ‹‹የጤና እንክብካቤ አመራር›› በሚል ርዕስ በኢትዮጵያ ለሚገኙ 50 የሕክምና ዶክተሮች ልምዳቸውን ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93610
***********
(ኢ ፕ ድ)
የእስራኤል የጤና ባለሙያዎች በኢትዮጵያ ልምድ በማካፈል፣ የእውቀት ሽግግር በማድረግና የኢትዮጵያ ባለሙያዎች በእስራኤል እንዲማሩ በማድረግ የጤና ዘርፍ እንዲዘምን እየሠራች መሆኑን በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አለልኝ አድማሱ አስታወቁ።
በቅርቡ ከእስራኤል የመጡ ሁለት የጤና ምሑራን የአመራር ችሎታንና ልሕቀትን ለማሳደግ ‹‹የጤና እንክብካቤ አመራር›› በሚል ርዕስ በኢትዮጵያ ለሚገኙ 50 የሕክምና ዶክተሮች ልምዳቸውን ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93610
“ አፍሪካውያንን ከፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ ጎን ለማሰለፍ ኢትዮጵያኒዝምን ማጠናከር ያስፈልጋል”- ፕሮፌሰር ሹመት ሲሻኝ የታሪክ ተመራማሪ
*******************
(ኢ ፕ ድ)
አፍሪካውያንን ኢትዮጵያ ከያዘችው የፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ ጎን ለማሰለፍ ቅድሚያ ኢትዮጵያኒዝምን ማጠናከር እንደሚያስፈልግ በባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ የታሪክ ተመራማሪና መምህሩ ፕሮፌሰር ሹመት ሲሻኝ ገለጹ።
ፕሮፌሰር ሹመት ሲሻኝ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ በዓድዋ ድል ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93608
*******************
(ኢ ፕ ድ)
አፍሪካውያንን ኢትዮጵያ ከያዘችው የፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ ጎን ለማሰለፍ ቅድሚያ ኢትዮጵያኒዝምን ማጠናከር እንደሚያስፈልግ በባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ የታሪክ ተመራማሪና መምህሩ ፕሮፌሰር ሹመት ሲሻኝ ገለጹ።
ፕሮፌሰር ሹመት ሲሻኝ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ በዓድዋ ድል ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93608
ለ20 ወራት የኤሌክትሪክ አገልግሎት በመቋረጡ መቸገራቸውን የሐራ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ
👉 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በበኩሉ በቅርቡ አገልግሎቱን አስጀምራለሁ ብሏል
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ለአንድ ዓመት ከስምንት ወራት የተቋረጠው የኤሌክትሪክ አገልግሎት ለበርካታ ችግር እንደዳረጋቸው በሰሜን ወሎ ዞን የሐራ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በበኩሉ ለህዝብ መገልገያ ተቋማት ቅድሚያ በመስጠት አገልግሎቱን ለማስጀመር እየሰራ መሆኑን አስታውቋል።
የሐራ ከተማ ነዋሪ አቶ መላኩ ምስጋናው ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ ለአንድ ዓመት ከስምንት ወራት የተቋረጠው የኤሌክትሪክ አገልግሎት ለበርካታ ችግር ዳርጓቸዋል።
ኤሌክትሪክ በመቋረጡ ምክንያት ከፍተኛ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93605
👉 የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በበኩሉ በቅርቡ አገልግሎቱን አስጀምራለሁ ብሏል
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ለአንድ ዓመት ከስምንት ወራት የተቋረጠው የኤሌክትሪክ አገልግሎት ለበርካታ ችግር እንደዳረጋቸው በሰሜን ወሎ ዞን የሐራ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በበኩሉ ለህዝብ መገልገያ ተቋማት ቅድሚያ በመስጠት አገልግሎቱን ለማስጀመር እየሰራ መሆኑን አስታውቋል።
የሐራ ከተማ ነዋሪ አቶ መላኩ ምስጋናው ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ ለአንድ ዓመት ከስምንት ወራት የተቋረጠው የኤሌክትሪክ አገልግሎት ለበርካታ ችግር ዳርጓቸዋል።
ኤሌክትሪክ በመቋረጡ ምክንያት ከፍተኛ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93605
በአርቲስት ዓሊ ቢራ ስም በቢሾፍቱ ከተማ አዲስ የባንክ ቅርንጫፍ ተከፈተ
*****************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በቢሾፍቱ ከተማ ድሬ ጂቱ ቀበሌ በክቡር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ ስም ‘’ዓሊ ቢራ ቅርንጫፍ’’ በይፋ አስመርቆ ስራ አሰጀመረ።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞች አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ወጋየሁ ገብረማርያም፣ የባንኩ ማዕከላዊ ሪጅን የዲስትርክቶች ኦፕሬሽን ዳይሬክተር አቶ አንዷለም ግዛቸውና አባ ገዳ በየነ ሰንበቶ በጋራ ቅርንጫፉን መርቀው ስራ አሰጀምረዋል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማዕከላዊ ሪጅን የዲስትርክት ኦፕሬሽን ዳይሬክተር አቶ አንዷለም ግዛቸው እንደተናገሩት፤ አርቲስት አሊ ቢራ ከዚህ በላይ ይገበዋል፤ ተሰጦውን ሳይሰስት ለኢትዮጵያውያን ያበረከተና ለጥበብ የተሰጠ ሰው እንደሆነ ተናግረዋል።
በአሁኑ ትውልድ ይበልጥ እንዲታወቅና በመጪው ትውልድ እንዳይዘነጋ ታስቦ ቅርንጫፉ እንደተከፈተ ጠቁመዋል።
ለክቡር ዶ/ር አርቲስት አሊ ቢራ የህይወት ዘመን ትሩፋቶች የተዘጋጀ መታሰቢያ እንደሆነም ተገልጿል።
በምረቃ ሥነሥርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተለያዩ ቅርንጫፍ ማናጀሮች፣ የቢሾፍቱ ከተማ ከንቲባ ተወካይ፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ አባገዳዎችና በርካታ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
*****************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በቢሾፍቱ ከተማ ድሬ ጂቱ ቀበሌ በክቡር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ ስም ‘’ዓሊ ቢራ ቅርንጫፍ’’ በይፋ አስመርቆ ስራ አሰጀመረ።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞች አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ወጋየሁ ገብረማርያም፣ የባንኩ ማዕከላዊ ሪጅን የዲስትርክቶች ኦፕሬሽን ዳይሬክተር አቶ አንዷለም ግዛቸውና አባ ገዳ በየነ ሰንበቶ በጋራ ቅርንጫፉን መርቀው ስራ አሰጀምረዋል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማዕከላዊ ሪጅን የዲስትርክት ኦፕሬሽን ዳይሬክተር አቶ አንዷለም ግዛቸው እንደተናገሩት፤ አርቲስት አሊ ቢራ ከዚህ በላይ ይገበዋል፤ ተሰጦውን ሳይሰስት ለኢትዮጵያውያን ያበረከተና ለጥበብ የተሰጠ ሰው እንደሆነ ተናግረዋል።
በአሁኑ ትውልድ ይበልጥ እንዲታወቅና በመጪው ትውልድ እንዳይዘነጋ ታስቦ ቅርንጫፉ እንደተከፈተ ጠቁመዋል።
ለክቡር ዶ/ር አርቲስት አሊ ቢራ የህይወት ዘመን ትሩፋቶች የተዘጋጀ መታሰቢያ እንደሆነም ተገልጿል።
በምረቃ ሥነሥርዓቱ ላይ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተለያዩ ቅርንጫፍ ማናጀሮች፣ የቢሾፍቱ ከተማ ከንቲባ ተወካይ፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ አባገዳዎችና በርካታ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።