ክብረ በዓሉ አስደናቂ እንደነበር የአንጎላ መከላከያ አዛዥ ተናገሩ
************
(ኢ ፕ ድ)
127ኛው የዓድዋ ድል በዓል ደማቅና መርሃግብሩ የተዘጋጀበት መንገድም አስደናቂ እንደነበር የአንጎላ መከላከያ ሠራዊት አዛዥ ኮሎኔል ጆሴ ፎንሴካ ተናሩ። ኮሎኔል ጆሴ ፎንሴካ በመስቀል አደባባይ የዓድዋ ድል ክብረ በዓል ላይ ታድመዋል።
ኮሎኔል ጆሴ ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፤ ዝግጅቱ በጦርነቱ ወቅት የነበረውን የኢትዮጵያውያን አንድነትና ጀግንነት ያሳያል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93552
************
(ኢ ፕ ድ)
127ኛው የዓድዋ ድል በዓል ደማቅና መርሃግብሩ የተዘጋጀበት መንገድም አስደናቂ እንደነበር የአንጎላ መከላከያ ሠራዊት አዛዥ ኮሎኔል ጆሴ ፎንሴካ ተናሩ። ኮሎኔል ጆሴ ፎንሴካ በመስቀል አደባባይ የዓድዋ ድል ክብረ በዓል ላይ ታድመዋል።
ኮሎኔል ጆሴ ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፤ ዝግጅቱ በጦርነቱ ወቅት የነበረውን የኢትዮጵያውያን አንድነትና ጀግንነት ያሳያል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93552
ከ760 ሺህ በላይ ሠልጣኞች ቴክኒክና ሙያ ተቋማት ይገባሉ
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 760 ሺህ 832ቱ ወደ ቴክኒክና ሙያ ተቋማት ገብተው እንደሚሰለጥኑ የስራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ። በቴክኒክና ሙያ ተቋማት የሚሰጠው ሥልጠና ወደ ደረጃ ስምንት ከፍ እንዲል ተደርጓል።
የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል እንደገለፁት...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93546
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 760 ሺህ 832ቱ ወደ ቴክኒክና ሙያ ተቋማት ገብተው እንደሚሰለጥኑ የስራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ። በቴክኒክና ሙያ ተቋማት የሚሰጠው ሥልጠና ወደ ደረጃ ስምንት ከፍ እንዲል ተደርጓል።
የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል እንደገለፁት...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93546
ብሔራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ የሀገሪቱን አጠቃላይ የኢኮኖሚ ሁኔታና እንቅስቃሴ ግምገማ እያካሄደ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አሰታወቀ‼️
ኢትዮጵያ ከሌሎች አገራት ጋር የሚኖራትን የሁለትዮሽ ትብብር ለማጠናከር በሚያስችል ውይይት ተካሄደ
*****
(ኢ ፕ ድ)
አዘርባጃን ባኩ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የገለልተኛ አገራት ንቅናቄ ጉባኤ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ካዛኪስታንና ከሰርቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር የሁለትዮሽ ትብብር ለማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል።
በውይይቱ የካዛኪስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካኔት ቱመሽ በኢትዮጵያ መንግሥት በኩል የተካሄዱ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ለውጦችን አድንቀዋል።
ከሁለቱ አገሮች በቱሪዝምና በኢንሸስትመንት አቅሞች ላይ ለመስራት ፍላጎት እንደላቸው ገልፀዋል። በኢትዮጵያ በቢዝነስ ስራዎች የተሰማሩ ባለሃብቶች በካዛኪስታን ጉብኝት እዲያደርጉም ጠይቀዋል። ካዛኪስታን ለተማሪዎች ነፃ የስኮላርሺፕ እድሎች እንደምታመቻችም ተናግረዋል።
አቶ ደመቀ በኢትዮጵያ የነበረውን ውስጣዊ ችግር ለመፍታት በሰላም ስምነቱ አፈፃፀም ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በውስጥ አቅም ችግሮችን ለመፍታት የተደረጉ ጥረቶችና ወደ ተግባር የተገባበትን ሂደት አብራርተዋል።
የሁለቱን አገሮች የንግድና የቢዝነስ ትብብር በሚፈለገው ደረጃ ማሳደግ እንደሚገባ ተናግረዋል። ካዛኪስታን እ.ኤ.አ. 2017/2018 በተባበሩት መንግሥት የፀጥታው ምክርቤት የተለዋጭ ቆሚ ኮሚቴ አባል በነበረችበት ወቅት ኢትዮጵያ በቅርበት ስትሰራ እንደነበር አስታውሰዋል።
በተመሳሳይ አቶ ደመቀ ከሰርቢያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አይቨክ ዳሴክ ጋር ውይይት አድርገዋል።
የሁለቱ አገሮች መካከል ያለውን ጠንካራ ታሪካዊ ግንኘነት ማሳደግ እንደሚገባም ገልፀዋል።
ካዛኪስታን እና ሰርቢያ የገለልተኛ አገራት ንቅናቄ አባል ሲሆኑ ከኢትዮጵያ ጋር በአለምአቀፍ መድረኮች፣ በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ በትብብር ይሰራሉ ።
*****
(ኢ ፕ ድ)
አዘርባጃን ባኩ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የገለልተኛ አገራት ንቅናቄ ጉባኤ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ካዛኪስታንና ከሰርቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር የሁለትዮሽ ትብብር ለማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል።
በውይይቱ የካዛኪስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካኔት ቱመሽ በኢትዮጵያ መንግሥት በኩል የተካሄዱ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ለውጦችን አድንቀዋል።
ከሁለቱ አገሮች በቱሪዝምና በኢንሸስትመንት አቅሞች ላይ ለመስራት ፍላጎት እንደላቸው ገልፀዋል። በኢትዮጵያ በቢዝነስ ስራዎች የተሰማሩ ባለሃብቶች በካዛኪስታን ጉብኝት እዲያደርጉም ጠይቀዋል። ካዛኪስታን ለተማሪዎች ነፃ የስኮላርሺፕ እድሎች እንደምታመቻችም ተናግረዋል።
አቶ ደመቀ በኢትዮጵያ የነበረውን ውስጣዊ ችግር ለመፍታት በሰላም ስምነቱ አፈፃፀም ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በውስጥ አቅም ችግሮችን ለመፍታት የተደረጉ ጥረቶችና ወደ ተግባር የተገባበትን ሂደት አብራርተዋል።
የሁለቱን አገሮች የንግድና የቢዝነስ ትብብር በሚፈለገው ደረጃ ማሳደግ እንደሚገባ ተናግረዋል። ካዛኪስታን እ.ኤ.አ. 2017/2018 በተባበሩት መንግሥት የፀጥታው ምክርቤት የተለዋጭ ቆሚ ኮሚቴ አባል በነበረችበት ወቅት ኢትዮጵያ በቅርበት ስትሰራ እንደነበር አስታውሰዋል።
በተመሳሳይ አቶ ደመቀ ከሰርቢያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አይቨክ ዳሴክ ጋር ውይይት አድርገዋል።
የሁለቱ አገሮች መካከል ያለውን ጠንካራ ታሪካዊ ግንኘነት ማሳደግ እንደሚገባም ገልፀዋል።
ካዛኪስታን እና ሰርቢያ የገለልተኛ አገራት ንቅናቄ አባል ሲሆኑ ከኢትዮጵያ ጋር በአለምአቀፍ መድረኮች፣ በባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ በትብብር ይሰራሉ ።
ወጪ ንግድንና ምርታማነትን ማሳደግ የዕዳ ጫናን ለማቃለል ያስችላል የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች
***************
(ኢ ፕ ድ)
ወጪ ንግድን ማሳደግና ምርትና ምርታማነትን መጨመር ሀገራዊ የዕዳ ጫናን ለማቃለልና ኢኮኖሚውን ለማሳደግ የሚደረገውን ጥረት የሚያሳካ መሆኑን የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች ገለጹ።
የምጣኔ ሀብት ባለሙያው ዶክተር ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ሀገራዊ የዕዳ ጫናው ካልተቃለለ ድሃ ተኮር የልማት ሥራዎችን ያስተጓጉላል። በመሆኑም ወጪ ንግድን ማሳደግና ምርትና ምርታማነትን መጨመርን ጨምሮ ሌሎችንም አስፈላጊ እርምጃዎችን በመውሰድ ሀገራዊ የዕዳ ጫናን ለማቃለል የሚደረገውን ጥረት ማጠናከር ይገባል ።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93623
***************
(ኢ ፕ ድ)
ወጪ ንግድን ማሳደግና ምርትና ምርታማነትን መጨመር ሀገራዊ የዕዳ ጫናን ለማቃለልና ኢኮኖሚውን ለማሳደግ የሚደረገውን ጥረት የሚያሳካ መሆኑን የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች ገለጹ።
የምጣኔ ሀብት ባለሙያው ዶክተር ቆስጠንጢኖስ በርኸተስፋ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ሀገራዊ የዕዳ ጫናው ካልተቃለለ ድሃ ተኮር የልማት ሥራዎችን ያስተጓጉላል። በመሆኑም ወጪ ንግድን ማሳደግና ምርትና ምርታማነትን መጨመርን ጨምሮ ሌሎችንም አስፈላጊ እርምጃዎችን በመውሰድ ሀገራዊ የዕዳ ጫናን ለማቃለል የሚደረገውን ጥረት ማጠናከር ይገባል ።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93623
መቄዶንያ አንድ ሚሊዮን ዶላር ገቢ ለማሰባሰብ ጥሪ አቀረበ
*************
(ኢ ፕ ድ)
መቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር የፊታችን እሁድ በዶንኪ ቲዩብ አማካኝነት በሚደረገው አንድ ሚሊዮን ዶላር ገቢ የማሰባሰብ መርሐግብር ዜጎች እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረበ።
መቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር መሥራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ ብንያም በለጠ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ የፊታችን እሁድ በኮሚዲያን እሸቱ አማካኝነት በዶንኪ ቲዩብ ለሚደረገው የአንድ ሚሊዮን ዶላር ገቢ የማሰባሰብ ፕሮግራም በመላ ዓለም የሚገኙ ዜጎች እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።
ማኅበሩ አዲስ አበባ አያት ፀበል መድኃኒዓለም አጠገብ በሚገኘው ግቢ ውስጥ ሦስት ሺህ 600 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈ ከሁለት ነጥብ አምስት ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ዘመናዊ ሕንፃ እየገነባ መሆኑን....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93619
*************
(ኢ ፕ ድ)
መቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር የፊታችን እሁድ በዶንኪ ቲዩብ አማካኝነት በሚደረገው አንድ ሚሊዮን ዶላር ገቢ የማሰባሰብ መርሐግብር ዜጎች እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረበ።
መቄዶንያ የበጎ አድራጎት ማኅበር መሥራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ ብንያም በለጠ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ የፊታችን እሁድ በኮሚዲያን እሸቱ አማካኝነት በዶንኪ ቲዩብ ለሚደረገው የአንድ ሚሊዮን ዶላር ገቢ የማሰባሰብ ፕሮግራም በመላ ዓለም የሚገኙ ዜጎች እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።
ማኅበሩ አዲስ አበባ አያት ፀበል መድኃኒዓለም አጠገብ በሚገኘው ግቢ ውስጥ ሦስት ሺህ 600 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈ ከሁለት ነጥብ አምስት ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ዘመናዊ ሕንፃ እየገነባ መሆኑን....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93619
ክልሉ ባለፉት ስድስት ወራት 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ቱሪስቶችን አስተናግዷል
***************
(ኢ ፕ ድ)
የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ባለፉት ስድስት ወራት 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን የሚጠጉ የሀገር ውስጥ ቱሪስቶችን ማስተናገዱ ተገለጸ።
የክልሉ ባሕል እና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይለማርያም ተስፋዬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ባለፉት ስድስት ወራት 1 ሚሊዮን 490 ሺ የአገር ውስጥ ጎብኚዎች ክልሉን ጎብኝተዋል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93615
***************
(ኢ ፕ ድ)
የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ባለፉት ስድስት ወራት 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን የሚጠጉ የሀገር ውስጥ ቱሪስቶችን ማስተናገዱ ተገለጸ።
የክልሉ ባሕል እና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ኃይለማርያም ተስፋዬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ባለፉት ስድስት ወራት 1 ሚሊዮን 490 ሺ የአገር ውስጥ ጎብኚዎች ክልሉን ጎብኝተዋል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93615
የዓለም ጤና ድርጅት በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የጤና ተቋማት የሚውል 70 ሜትሪክ ቶን የመድኃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
*******************
(ኢ.ፕ.ድ)
የዓለም ጤና ድርጅት በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የጤና ተቋማት የሚውል 70 ሜትሪክ ቶን የመድኃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።
የድርጅቱ ድጋፍም በጦርነት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው የአፋር፣ የትግራይ እና የአማራ ክልል ጤና ተቋማት የሚውል መሆኑን በሽረ ቅርንጫፍ የዓለም የጤና ድርጅት አስተባባሪ ዶክተር ቦኒፈስ አምባኒ ገልጸዋል።
መንግስት እነዚህ አስቸኳይ መድኃኒትና የህክምና መሳሪያዎች ለህብረተሰቡ ተደራሽ እንዲሆኑ ያደርጋልም ብለዋል።
ድጋፋም ከአንድ ሚሊዮን በላይ ዜጎች ተደራሽ እንደሚሆን ተመልክቷል።
በጌትነት ምህረቴ
*******************
(ኢ.ፕ.ድ)
የዓለም ጤና ድርጅት በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው የጤና ተቋማት የሚውል 70 ሜትሪክ ቶን የመድኃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ።
የድርጅቱ ድጋፍም በጦርነት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው የአፋር፣ የትግራይ እና የአማራ ክልል ጤና ተቋማት የሚውል መሆኑን በሽረ ቅርንጫፍ የዓለም የጤና ድርጅት አስተባባሪ ዶክተር ቦኒፈስ አምባኒ ገልጸዋል።
መንግስት እነዚህ አስቸኳይ መድኃኒትና የህክምና መሳሪያዎች ለህብረተሰቡ ተደራሽ እንዲሆኑ ያደርጋልም ብለዋል።
ድጋፋም ከአንድ ሚሊዮን በላይ ዜጎች ተደራሽ እንደሚሆን ተመልክቷል።
በጌትነት ምህረቴ