የዓድዋ ድልን የሚያጎሉ ጠንካራ የኪነጥበብ ስራዎችን ማብዛት ይገባል
**************
(ኢ ፕ ድ)
የዓድዋ ድልን የአንድነት ስሜት የሚያጎሉ ጠንካራ የኪነጥበብ ስራዎችን ማብዛት ይገባል ሲሉ አርቲስቶች ተናገሩ።
አርቲስትና ደራሲ ማህተመ ኃይሌ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጸው፤ ዓድዋን አስቦ ከመዋል ባለፈ ትውልዱን ለመቅረጽ ልንጠቀምበት ይገባል። በተለይ የኪነጥበብ ስራዎችን በማስፋፋት የሀገር ፍቅር ስሜትና አንድነት እንዲጎለብት ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93454
**************
(ኢ ፕ ድ)
የዓድዋ ድልን የአንድነት ስሜት የሚያጎሉ ጠንካራ የኪነጥበብ ስራዎችን ማብዛት ይገባል ሲሉ አርቲስቶች ተናገሩ።
አርቲስትና ደራሲ ማህተመ ኃይሌ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጸው፤ ዓድዋን አስቦ ከመዋል ባለፈ ትውልዱን ለመቅረጽ ልንጠቀምበት ይገባል። በተለይ የኪነጥበብ ስራዎችን በማስፋፋት የሀገር ፍቅር ስሜትና አንድነት እንዲጎለብት ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93454
“ዓድዋ ኢትዮጵያውያን በጥቁር ሕዝቦች ልብ ውስጥ በደማቅ ቀለም እንድንጻፍ ምክንያት ሆኗል”
- አቶ ወንደሰን ግርማ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር
******************
(ኢ ፕ ድ)
ዓድዋ የቅኝ ገዢዎችን ህልም በማምከን ኢትዮጵያ በጥቁር ሕዝቦች ልብ ውስጥ በደማቅ ቀለም እንድትጻፍ ምክንያት ሆኗል ሲሉ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ወንደሰን ግርማ ተናገሩ።
ዳይሬክተሩ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዳሉት የዓድዋ ድል የፓን አፍሪካኒዝም ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93466
- አቶ ወንደሰን ግርማ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር
******************
(ኢ ፕ ድ)
ዓድዋ የቅኝ ገዢዎችን ህልም በማምከን ኢትዮጵያ በጥቁር ሕዝቦች ልብ ውስጥ በደማቅ ቀለም እንድትጻፍ ምክንያት ሆኗል ሲሉ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ወንደሰን ግርማ ተናገሩ።
ዳይሬክተሩ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንዳሉት የዓድዋ ድል የፓን አፍሪካኒዝም ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93466
የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ መልዕክት‼️
በትጋት፣ በትዕግሥት እና ብሔራዊ ሕጎችን በማክበር የጋራ ጥረታችን ታክሎበት ከድህነት ነጻ የሆነች ሀገር መፍጠር እንችላለን። የታክስ እና የጉምሩክ ሕግ ተገዢነት ሀገራዊ ንቅናቄ ዛሬ ስናስጀምር ሀገራዊ ግዴታቸውን በእውነት ሲወጡ ለነበሩ ግብር ከፋዮች ሁሉ ምስጋና ይገባቸዋል።
በትጋት፣ በትዕግሥት እና ብሔራዊ ሕጎችን በማክበር የጋራ ጥረታችን ታክሎበት ከድህነት ነጻ የሆነች ሀገር መፍጠር እንችላለን። የታክስ እና የጉምሩክ ሕግ ተገዢነት ሀገራዊ ንቅናቄ ዛሬ ስናስጀምር ሀገራዊ ግዴታቸውን በእውነት ሲወጡ ለነበሩ ግብር ከፋዮች ሁሉ ምስጋና ይገባቸዋል።
ክብረ በዓሉ አስደናቂ እንደነበር የአንጎላ መከላከያ አዛዥ ተናገሩ
************
(ኢ ፕ ድ)
127ኛው የዓድዋ ድል በዓል ደማቅና መርሃግብሩ የተዘጋጀበት መንገድም አስደናቂ እንደነበር የአንጎላ መከላከያ ሠራዊት አዛዥ ኮሎኔል ጆሴ ፎንሴካ ተናሩ። ኮሎኔል ጆሴ ፎንሴካ በመስቀል አደባባይ የዓድዋ ድል ክብረ በዓል ላይ ታድመዋል።
ኮሎኔል ጆሴ ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፤ ዝግጅቱ በጦርነቱ ወቅት የነበረውን የኢትዮጵያውያን አንድነትና ጀግንነት ያሳያል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93552
************
(ኢ ፕ ድ)
127ኛው የዓድዋ ድል በዓል ደማቅና መርሃግብሩ የተዘጋጀበት መንገድም አስደናቂ እንደነበር የአንጎላ መከላከያ ሠራዊት አዛዥ ኮሎኔል ጆሴ ፎንሴካ ተናሩ። ኮሎኔል ጆሴ ፎንሴካ በመስቀል አደባባይ የዓድዋ ድል ክብረ በዓል ላይ ታድመዋል።
ኮሎኔል ጆሴ ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፤ ዝግጅቱ በጦርነቱ ወቅት የነበረውን የኢትዮጵያውያን አንድነትና ጀግንነት ያሳያል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93552
ከ760 ሺህ በላይ ሠልጣኞች ቴክኒክና ሙያ ተቋማት ይገባሉ
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 760 ሺህ 832ቱ ወደ ቴክኒክና ሙያ ተቋማት ገብተው እንደሚሰለጥኑ የስራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ። በቴክኒክና ሙያ ተቋማት የሚሰጠው ሥልጠና ወደ ደረጃ ስምንት ከፍ እንዲል ተደርጓል።
የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል እንደገለፁት...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93546
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 760 ሺህ 832ቱ ወደ ቴክኒክና ሙያ ተቋማት ገብተው እንደሚሰለጥኑ የስራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ። በቴክኒክና ሙያ ተቋማት የሚሰጠው ሥልጠና ወደ ደረጃ ስምንት ከፍ እንዲል ተደርጓል።
የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል እንደገለፁት...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=93546
ብሔራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ የሀገሪቱን አጠቃላይ የኢኮኖሚ ሁኔታና እንቅስቃሴ ግምገማ እያካሄደ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አሰታወቀ‼️