Ethiopian pilots (ambitious)👩‍✈️✈️
3.03K subscribers
541 photos
56 videos
7 files
90 links
We aimed to inspire young students and to provide latest information about aviation
Download Telegram
Forwarded from TIKVAH-MAGAZINE
#HappeningNow

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሰው ኃይል ሀብቱን ለማሳደግ፤ በራሱ ፍልስፍና እና ጠንካራ የስልጠና ሂደት ያሰለጠናቸውን 627 የአሺዬሽን ባለሙያዎችን እያስመረቀ ይገኛል።

ይህ በዚህ ዓመት በቅርቡ ካስመረቃቸው ከ1,500 የአሺዬሽን ባለሙያዎች ጋር ሲደመር፣ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ነው ተብሏል።

ዛሬ ተማሪዎቹን ያስመረቀውና በቅርቡ ከአካደሚ ወደ ዩኒቨርሲቲ ያደገው የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ አየር መንገዱ በ2035 ለወጠነው ዕቅድ ብቁ የሰው ኃይል ከማፍራት አንጻር ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ተብሎ ይታመናል።

Credit : ኤሮቶፒያ የአቪዬሽን ሚዲያ፤ ዮናታን መንክር

👋  @TikvahethMagazine
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM