Forwarded from TIKVAH-MAGAZINE
#HappeningNow
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሰው ኃይል ሀብቱን ለማሳደግ፤ በራሱ ፍልስፍና እና ጠንካራ የስልጠና ሂደት ያሰለጠናቸውን 627 የአሺዬሽን ባለሙያዎችን እያስመረቀ ይገኛል።
ይህ በዚህ ዓመት በቅርቡ ካስመረቃቸው ከ1,500 የአሺዬሽን ባለሙያዎች ጋር ሲደመር፣ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ነው ተብሏል።
ዛሬ ተማሪዎቹን ያስመረቀውና በቅርቡ ከአካደሚ ወደ ዩኒቨርሲቲ ያደገው የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ አየር መንገዱ በ2035 ለወጠነው ዕቅድ ብቁ የሰው ኃይል ከማፍራት አንጻር ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ተብሎ ይታመናል።
Credit : ኤሮቶፒያ የአቪዬሽን ሚዲያ፤ ዮናታን መንክር
👋 @TikvahethMagazine
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሰው ኃይል ሀብቱን ለማሳደግ፤ በራሱ ፍልስፍና እና ጠንካራ የስልጠና ሂደት ያሰለጠናቸውን 627 የአሺዬሽን ባለሙያዎችን እያስመረቀ ይገኛል።
ይህ በዚህ ዓመት በቅርቡ ካስመረቃቸው ከ1,500 የአሺዬሽን ባለሙያዎች ጋር ሲደመር፣ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ነው ተብሏል።
ዛሬ ተማሪዎቹን ያስመረቀውና በቅርቡ ከአካደሚ ወደ ዩኒቨርሲቲ ያደገው የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ አየር መንገዱ በ2035 ለወጠነው ዕቅድ ብቁ የሰው ኃይል ከማፍራት አንጻር ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ተብሎ ይታመናል።
Credit : ኤሮቶፒያ የአቪዬሽን ሚዲያ፤ ዮናታን መንክር
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM