Ethio-Chamber
8.49K subscribers
5.73K photos
29 videos
519 files
3.11K links
The Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations (ECCSA) is an apex organization of Chambers & Sectoral Associations in Ethiopia. It has 21 members including 12 Regional Chambers of Commerce and Sectoral Associations, two City Chambers
Download Telegram
ከሰሞኑ ከወጡት መመርያዎች መካከል አንዱ በቀጥታ የውጭ የኢንቨስትመንት ስትራቴጂክ የሚባሉ ፕሮጀክቶች ላይ የሚሳተፉ አልሚዎች ከኢትዮጵያ ውጪ የባንክ ሒሳብ ከፍተው ገንዘባቸውን ማንቀሳቀስ እንዲችሉ የሚፈቅድ ነው። ሁለተኛው ደግሞ መኖሪያቸውን በአገር ውስጥ ያደረጉ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለጉምሩክ አሳውቀው፣ ወደ አገር ይዘው ሊገቡ የሚችሉትን የውጭ ምንዛሪ መጠን ከፍ ያደረገበት ነው።   
https://www.ethiopianreporter.com/122693/


የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
ስልክ፡ +251115514005
ፋክስ፡ + 251115517699
P. O. Box 517,
ኢ.ሜይል: info@ethiopianchamber.com
ድረ ገጽ: www.ethiopianchamber.com
ቴሌግራም   t.me/ethiopiachamber
ትዊተር     https://lnkd.in/eTexXCbk
ፌስ ቡክ፡  https://lnkd.in/et9Hwjir
Youtube: https://lnkd.in/equZ5NuE
Directive to regulate the opening and operations of offshore forex accounts for strategic FDI projects in Ethiopia (Directive No. FXD/86/2023
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ !!

የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት



የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
ስልክ፡ +251115514005
ፋክስ፡ + 251115517699
P. O. Box 517,
ኢ.ሜይል: info@ethiopianchamber.com
ድረ ገጽ: www.ethiopianchamber.com
ቴሌግራም   t.me/ethiopiachamber
ትዊተር     https://lnkd.in/eTexXCbk
ፌስ ቡክ፡  https://lnkd.in/et9Hwjir
Youtube: https://lnkd.in/equZ5NuE
የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ ተደረገ
****
በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ መደረጉን የኢፌዴሪ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

በዚህም መሠረት ከዛሬ መስከረም 18 ቀን 2016 ከሌሊቱ 6 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ተግባራዊ የሚሆነው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

በዚሁ መሠረት

1. ቤንዚን በሊትር 77 ብር ከ65 ሳንቲም

2. ነጭ ናፍጣ በሊትር 79 ብር ከ75 ሳንቲም

3. ኬሮሲን በሊትር 76 ብር ከ75 ሳንቲም

4. የአውሮፕላን ነዳጅ በሊትር 70 ብር ከ83 ሳንቲም

5. ቀላል ጥቁር ናፍጣ በሊትር 62 ብር ከ36 ሳንቲም

6. ከባድ ጥቁር ናፍጣ በሊትር 61 ብር ከ83 ሳንቲም መሆኑ ተገልጿል፡፡ EBC

የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት


የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
ስልክ፡ +251115514005
ፋክስ፡ + 251115517699
P. O. Box 517,
ኢ.ሜይል: info@ethiopianchamber.com
ድረ ገጽ: www.ethiopianchamber.com
ቴሌግራም   t.me/ethiopiachamber
ትዊተር     https://lnkd.in/eTexXCbk
ፌስ ቡክ፡  https://lnkd.in/et9Hwjir
Youtube: https://lnkd.in/equZ5NuE
ባለፉት 3 ወራት ዉስጥ በኦላይን ከአራት መቶ ሺህ በላይ የንግድ ፍቃድ መስጠቱን ሚኒስትሩ አስታወቀ

(ካፒታል : መስከረም 16፤2016 ዓ.ም.)

የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር  ከሐምሌ ወር ጀምሮ በኦላይን ለ401 ሺህ 830  የንግድና ምዝገባ ፍቃድ መስጠት መቻሉን ገልጿል።

በበይነመረብ ( በኦላይን ) አገልግሎትን መስጠት ከጀመረበት ከሐምሌ 1 ቀን 2015 ዓ.ም እስከ መስከረም 8፤2016 ዓ.ም. ድረስ መከናወኑን አስታዉቋል ።

አዲስ የንግድ ፍቃድ ፣ የንግድ ምዝገባ ፣ የንግድ ፍቃድ እድሳት ፣ የንግድ ስሬ ፍቃድ ስረዛ እና የንግድ ስም ማሻሻያ በኦላይን ከተሰጡት አገልግሎት ዉስጥ ይገኙበታል።

በሀገር አቀፍ ደረጃ በኦላይ ከተደረገ ወዲህ ከፌደራል እስከ ክልል ባሉት የንግድ ተቋማትና መዋቅሮች 401,830 የንግድ ምዝገባና ፍቃድ ሰጥቻለሁ ማለቱን ካፒታል ከሚኒስትሩ ያገኘዉ መረጃ ያመላክታል ።


የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
ስልክ፡ +251115514005
ፋክስ፡ + 251115517699
P. O. Box 517,
ኢ.ሜይል: info@ethiopianchamber.com
ድረ ገጽ: www.ethiopianchamber.com
ቴሌግራም   t.me/ethiopiachamber
ትዊተር     https://lnkd.in/eTexXCbk
ፌስ ቡክ፡  https://lnkd.in/et9Hwjir
Youtube: https://lnkd.in/equZ5NuE
በወጪ ንግድ የዋጋ ጥናት ቦርድ የሳምንታዊ የዋጋ ማነፃፀሪያ
ማሳወቂያ ቅፅ
ሳምንቱ፡- ከመስከረም 19  2016 እስከ ጥቅምት 2፣ 2016 ዓ.ም
የሎጂስቲክስ እና የምርቶች ማነፃፀሪያ ዋጋ
(ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር)       
                                                                      🔶🔶🔶🔶🔶🔶
የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
ስልክ፡  +251115514005
ፋክስ፡  + 251115517699
P. O. Box 517,
ኢ.ሜይል: info@ethiopianchamber.com
ድረ ገጽ: www.ethiopianchamber.com
ቴሌግራም      t.me/ethiopiachamber
ትዊተር         https://twitter.com/EthiopiaChamber
ፌስ ቡክ፡   https://www.facebook.com/EthiopianChamber
Youtube:https://www.youtube.com/channel/UCMEZ4TO8dQiIJvk2IQkTxhA
Linkedin(ሊንክዲን):https://www.linkedin.com/company/ethiopianchamber/
ውድ የቻናላችን ተከታዮች ለዛሬ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2008 (በአዋጅ ቁጥር 1150/2011 እንደተሻሻለ) አንቀጽ 52 ንዑስ አንቀጽ 2 እና በኢትዮጵያ የንግድ ሕግ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 የማስፈጸሚያ ድንጋጌ አንቀጽ 5 መሠረት ያወጣውን  ”የንግድ ምዝገባ፣ ፈቃድ እና ድኅረ ፈቃድ ኢንስፔክሽን መመሪያ
ቁጥር 935/2015
እናጋራችሁ
                     🔶🔶🔶🔶🔶
የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
ስልክ፡  +251115514005
ፋክስ፡  + 251115517699
P. O. Box 517,
ኢ.ሜይል: info@ethiopianchamber.com
ድረ ገጽ: www.ethiopianchamber.com
ቴሌግራም      t.me/ethiopiachamber
ትዊተር         https://twitter.com/EthiopiaChamber
ፌስ ቡክ፡   https://www.facebook.com/EthiopianChamber
Youtube:https://www.youtube.com/channel/UCMEZ4TO8dQiIJvk2IQkTxhA
Linkedin(ሊንክዲን):https://www.linkedin.com/company/ethiopianchamber/                


የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
ስልክ፡ +251115514005
ፋክስ፡ + 251115517699
P. O. Box 517,
ኢ.ሜይል: info@ethiopianchamber.com
ድረ ገጽ: www.ethiopianchamber.com
ቴሌግራም   t.me/ethiopiachamber
ትዊተር     https://lnkd.in/eTexXCbk
ፌስ ቡክ፡  https://lnkd.in/et9Hwjir
Youtube: https://lnkd.in/equZ5NuE
Forwarded from Ethio-Chamber
ውድ የቻናላችን ተከታዮች ለዛሬ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 980/2008 (በአዋጅ ቁጥር 1150/2011 እንደተሻሻለ) አንቀጽ 52 ንዑስ አንቀጽ 2 እና በኢትዮጵያ የንግድ ሕግ አዋጅ ቁጥር 1243/2013 የማስፈጸሚያ ድንጋጌ አንቀጽ 5 መሠረት ያወጣውን  ”የንግድ ምዝገባ፣ ፈቃድ እና ድኅረ ፈቃድ ኢንስፔክሽን መመሪያ
ቁጥር 935/2015
እናጋራችሁ
                     🔶🔶🔶🔶🔶
የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት
ስልክ፡  +251115514005
ፋክስ፡  + 251115517699
P. O. Box 517,
ኢ.ሜይል: info@ethiopianchamber.com
ድረ ገጽ: www.ethiopianchamber.com
ቴሌግራም      t.me/ethiopiachamber
ትዊተር         https://twitter.com/EthiopiaChamber
ፌስ ቡክ፡   https://www.facebook.com/EthiopianChamber
Youtube:https://www.youtube.com/channel/UCMEZ4TO8dQiIJvk2IQkTxhA
Linkedin(ሊንክዲን):https://www.linkedin.com/company/ethiopianchamber/