🇧🇹 ቡታን ከ2020 ጀምሮ በድብቅ 12,000 ቢትኮይን ማይን ስታደርግ የነበረ ሲሆን አሁን ላይ የGDPዋን 40 በመቶ ወይም 1.3 ቢሊየን ዶላር በቢትኮይን አላት።
ቡታን በተጨማሪ በሃገር ደረጃ ብዙ ቢትኮይን ያላት ሶስተኛዋ ሃገር ሆናለች።
#BTC #CRYPTO #MINING #BITCOIN
Join ➣ @memicrypto
ቡታን በተጨማሪ በሃገር ደረጃ ብዙ ቢትኮይን ያላት ሶስተኛዋ ሃገር ሆናለች።
#BTC #CRYPTO #MINING #BITCOIN
Join ➣ @memicrypto
❤1
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኤሎን መስክን ወደ ደቡብ አፍሪካ ስለመመለስ ተጠይቀው "አጤነዋለሁ" ሲሉ መልሰዋል።
የቀድሞ ወዳጃቸው ኤለን የትራምፕ አስተዳደርን የመንግስት በጀት ለአሜሪካ እዳ የሚጨምር ነው ካለ በኋላ ትራምፕ ለኤለኑ ቴስላ የሚሰጠውን ድጎማ ለማንሳት ሲዝቱ እንደነበር ይታወሳል።
#BTC #CRYPTO #MINING #BITCOIN
Join ➣ @memicrypto
የቀድሞ ወዳጃቸው ኤለን የትራምፕ አስተዳደርን የመንግስት በጀት ለአሜሪካ እዳ የሚጨምር ነው ካለ በኋላ ትራምፕ ለኤለኑ ቴስላ የሚሰጠውን ድጎማ ለማንሳት ሲዝቱ እንደነበር ይታወሳል።
#BTC #CRYPTO #MINING #BITCOIN
Join ➣ @memicrypto
On 03 July 2025, Ethiopia’s Prime Minister announced the completion of the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) during a parliamentary session.
While some turbines were already running, the dam is now set to operate at full capacity, generating 6,000 megawatts of electricity—making it Africa’s largest hydroelectric power source. This will help meet domestic and regional energy demands.
In the same session, it was revealed that Ethiopia will soon begin extracting and supplying natural gas from the Somali region, marking the country's first commercial gas production in the upcoming fiscal year. session.
Source: linkupbusiness
#BTC #CRYPTO #MINING #BITCOIN
Join ➣ @memicrypto
While some turbines were already running, the dam is now set to operate at full capacity, generating 6,000 megawatts of electricity—making it Africa’s largest hydroelectric power source. This will help meet domestic and regional energy demands.
In the same session, it was revealed that Ethiopia will soon begin extracting and supplying natural gas from the Somali region, marking the country's first commercial gas production in the upcoming fiscal year. session.
Source: linkupbusiness
#BTC #CRYPTO #MINING #BITCOIN
Join ➣ @memicrypto
❤3
#Ethiopia🇪🇹
የሰነደ መዋዕለ ንዋዮች ገበያ በሚቀጥለው ሳምንት ይፋዊ ግብይት ሊጀምር እንደሆነ ካፒታል ጋዜጣ አስነብቧል።
ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረው የኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋዮች ( ስቶክ ገበያ) በሚቀጥለው ሳምንት ሥራ ሊጀምር መሆኑ ተሰምቷል።
ይህ እርምጃ ለአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ ትልቅ ምዕራፍ እንደሆነ ተነግሯል።
ገበያዉ በኖቬምበር 2023 በተደረገ የካፒታል ማሰባሰቢያ ዘመቻ 1.5 ቢሊዮን ብር በማሰባሰብ ከታሰበው ግብ በ631% በልጧል። ይህ ገንዘብ ከ48 የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ተቋማት የተገኘ ነው።
በሕዝብና በግል ሽርክና የሚሰራው አዲሱ የበይነመረብ ንግድ ልዉዉጥ መድረክን መንግሥት 25%፣ የግል ዘርፍ ደግሞ 75% ድርሻ አላቸዉ።
አሁን ላይ ገዳ ባንክ አ.ማ. እና ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ አ.ማ. በገበያው ላይ ከተመዘገቡት ኩባንያዎች መካከል ይጠቀሳሉ።
የሰነደ መዋዕለ ንዋይ በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ውስጥ እስከ 50 ኩባንያዎችን፣ በአሥር ዓመታት ውስጥ ደግሞ ከ90 በላይ ንግዶችን ለማካተት አቅዷል።
ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የካፒታል ጋዜጣ ነው።
#BTC #CRYPTO #MINING #BITCOIN
Join ➣ @memicrypto
የሰነደ መዋዕለ ንዋዮች ገበያ በሚቀጥለው ሳምንት ይፋዊ ግብይት ሊጀምር እንደሆነ ካፒታል ጋዜጣ አስነብቧል።
ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረው የኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋዮች ( ስቶክ ገበያ) በሚቀጥለው ሳምንት ሥራ ሊጀምር መሆኑ ተሰምቷል።
ይህ እርምጃ ለአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ ትልቅ ምዕራፍ እንደሆነ ተነግሯል።
ገበያዉ በኖቬምበር 2023 በተደረገ የካፒታል ማሰባሰቢያ ዘመቻ 1.5 ቢሊዮን ብር በማሰባሰብ ከታሰበው ግብ በ631% በልጧል። ይህ ገንዘብ ከ48 የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ተቋማት የተገኘ ነው።
በሕዝብና በግል ሽርክና የሚሰራው አዲሱ የበይነመረብ ንግድ ልዉዉጥ መድረክን መንግሥት 25%፣ የግል ዘርፍ ደግሞ 75% ድርሻ አላቸዉ።
አሁን ላይ ገዳ ባንክ አ.ማ. እና ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ አ.ማ. በገበያው ላይ ከተመዘገቡት ኩባንያዎች መካከል ይጠቀሳሉ።
የሰነደ መዋዕለ ንዋይ በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ውስጥ እስከ 50 ኩባንያዎችን፣ በአሥር ዓመታት ውስጥ ደግሞ ከ90 በላይ ንግዶችን ለማካተት አቅዷል።
ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የካፒታል ጋዜጣ ነው።
#BTC #CRYPTO #MINING #BITCOIN
Join ➣ @memicrypto
👍3