"በትብብርና አለም አቀፍ ተሳትፎ የሀገራችንን የአካዳሚክ ጉዳዮች ማስተዋወቅ ይገባል" ዶ/ር ሀብታሙ አበበ የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት
.............................................
ህዳር 28/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የከፍተኛ ትምህርት የኮሙዩኒኬሽንና አለም አቀፍ ግንኙነት አመራሮች በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የኮሙኒኬተሮች ፎረም እያካሄዱ ነው።
በፎረሙ ላይ የተገኙት የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሀብታሙ አበበ ይህ መድረክ በትምህርት ዘርፉ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ላይ ልምድ ለመለዋወጥ ያግዛል ብለዋል።
በተለይም በአለም አቀፍ የአካዳሚክ ምህዳር ላይ የትብብር ድልድይ ለመገንባት የህዝብ ግንኙነትና አለም አቀፍ ክፍሎች ሚና የጎላ መሆኑን አንስተዋል።
በዚህም ሀገራችንን በአካዳሚክ ጉዳዮች በአለም አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ የተጠናከረ ህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ሥራ መሥራት እንደሚጠበቅም ተናግረዋል።
በተጨማሪም ይህ መድረክ ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸውን ተሞክሮና አዳዲስ ስልቶች ላይ እርስ በርስ ልምድ ለመለዋወጥ እንዲሁም የትምህርት ሚኒስቴርን የሪፎርም አጀንዳዎች በሚገባ በመረዳት ለማህበረሰቡ የምናስተዋውቅበትን እድል ይፈጥራልም ብለዋል።
ሙሉ ዜናው👇
።https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0gQpNhitnjifce9LQgK76YR4wocLdrzV5XQTAguMzUG7WCCZeJs9RrJ3QwDFHLVZKl&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO
.............................................
ህዳር 28/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የከፍተኛ ትምህርት የኮሙዩኒኬሽንና አለም አቀፍ ግንኙነት አመራሮች በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የኮሙኒኬተሮች ፎረም እያካሄዱ ነው።
በፎረሙ ላይ የተገኙት የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሀብታሙ አበበ ይህ መድረክ በትምህርት ዘርፉ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ላይ ልምድ ለመለዋወጥ ያግዛል ብለዋል።
በተለይም በአለም አቀፍ የአካዳሚክ ምህዳር ላይ የትብብር ድልድይ ለመገንባት የህዝብ ግንኙነትና አለም አቀፍ ክፍሎች ሚና የጎላ መሆኑን አንስተዋል።
በዚህም ሀገራችንን በአካዳሚክ ጉዳዮች በአለም አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ የተጠናከረ ህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ሥራ መሥራት እንደሚጠበቅም ተናግረዋል።
በተጨማሪም ይህ መድረክ ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸውን ተሞክሮና አዳዲስ ስልቶች ላይ እርስ በርስ ልምድ ለመለዋወጥ እንዲሁም የትምህርት ሚኒስቴርን የሪፎርም አጀንዳዎች በሚገባ በመረዳት ለማህበረሰቡ የምናስተዋውቅበትን እድል ይፈጥራልም ብለዋል።
ሙሉ ዜናው👇
።https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0gQpNhitnjifce9LQgK76YR4wocLdrzV5XQTAguMzUG7WCCZeJs9RrJ3QwDFHLVZKl&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO
የኢፊዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር ከጣሊያን አቻው ጋር የትብብር መግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ፡፡
::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::
ታህሳስ 2/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር እና የጣሊያን የትምህርት ሚኒስቴር በትምህርትና ስልጠና መስክ አብሮ ለመስራት የሚያስችላቸውን የትብብር መግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡
በሁለቱ ወገኖች የተፈረመው የትብብር ስምምነት ሰነድ በሀገራቱ መካከል የሚደረገውን የትምህርትና ስልጠና ትብብር ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ስምምነቱን የኢፌዲሪ ትምህርት ሚንስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የጣሊያኑ አቻቸው ክቡር ጉሴፔ ቫልዳይታራ የፈረሙ ሲሆን በሁለቱ ሀገራት መካከል ስትራቴጂክ የሆነ የትምህርትና ሥልጠና ትብብር እንዲኖር ያስችላል ተብሏል፡፡
የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በፊርማ ስነ ስረዓቱ ላይ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እየተከናወኑ ያሉ የሪፎርም ስራዎችን ያብራሩ ሲሆን በተለይም ለሁሉም ዜጋ ያለምንም የኢኮኖሚ ደረጃ ልዩነት ፍትሃዊና ጥራቱን የጠበቀ ትምህርት ለማቅረብ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን አብራርተዋል፡፡
የጣሊያኑ የትምህርት ሚኒስትር ክቡር ጉሴፔ ቫልዳይታራ በበኩላቸው ሀገራቸው በቴክኒክ እና ሙያ ስልጠና፣በቋንቋና ባህል እንዲሁም በተማሪዎችና መምህራን ልውውጥ ላይ ከኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በትብብር ለመስራት ፍላጎት ያላት መሆኑን ገልፀገልፀል።
ሙሉ ዜናው👇ttps://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02ShLCdD4eRN8pEP3zqh8ryQ5bSJpHzWE3q3uv5Mk4tGtysWn3gCJfDKmSoewf3GCal&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO
::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::
ታህሳስ 2/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር እና የጣሊያን የትምህርት ሚኒስቴር በትምህርትና ስልጠና መስክ አብሮ ለመስራት የሚያስችላቸውን የትብብር መግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡
በሁለቱ ወገኖች የተፈረመው የትብብር ስምምነት ሰነድ በሀገራቱ መካከል የሚደረገውን የትምህርትና ስልጠና ትብብር ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ስምምነቱን የኢፌዲሪ ትምህርት ሚንስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የጣሊያኑ አቻቸው ክቡር ጉሴፔ ቫልዳይታራ የፈረሙ ሲሆን በሁለቱ ሀገራት መካከል ስትራቴጂክ የሆነ የትምህርትና ሥልጠና ትብብር እንዲኖር ያስችላል ተብሏል፡፡
የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በፊርማ ስነ ስረዓቱ ላይ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እየተከናወኑ ያሉ የሪፎርም ስራዎችን ያብራሩ ሲሆን በተለይም ለሁሉም ዜጋ ያለምንም የኢኮኖሚ ደረጃ ልዩነት ፍትሃዊና ጥራቱን የጠበቀ ትምህርት ለማቅረብ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን አብራርተዋል፡፡
የጣሊያኑ የትምህርት ሚኒስትር ክቡር ጉሴፔ ቫልዳይታራ በበኩላቸው ሀገራቸው በቴክኒክ እና ሙያ ስልጠና፣በቋንቋና ባህል እንዲሁም በተማሪዎችና መምህራን ልውውጥ ላይ ከኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በትብብር ለመስራት ፍላጎት ያላት መሆኑን ገልፀገልፀል።
ሙሉ ዜናው👇ttps://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02ShLCdD4eRN8pEP3zqh8ryQ5bSJpHzWE3q3uv5Mk4tGtysWn3gCJfDKmSoewf3GCal&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO
የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (UNESCO) እና ’HUWAWEI’ ለትምህርት ሚኒስቴር የ ICT መሳሪያዎች ድጋፍ አደረጉ
----------------------------//-------------------------
ታህሳስ 4/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) ዩኔስኮ-ሁዋዌ ቴክኖሎጂ ለአይሲቲ መሠረተ ልማት ማጎልበቻ የሚሆን ከ16 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ለትምህርት ሚኒስቴር አስረክቧል፡፡
በርክክብ ስነ-ስርዓቱ ላይ የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ የአይሲቲ መሳሪያ ልገሳው ተማሪዎች ለትምህርታቸው ግብዓት ለማግኘት፣ እውቀታቸውን ከመማሪያ መጽሀፍት በላይ ለማስፋት እና ሰፊ ከሆነው አለም አቀፍ የመረጃ እና የመማር ልምድ ጋር እንዲገናኙ ያስችላቸዋል ብለዋል።
ሚኒስትር ዴኤታዋ አክለውም ተማሪዎች መሳሪያዎቹን በሃላፊነት በመጠቀም በቴክኖሎጂ ታግዘው ችግር ፈቺዎች እና የነገ መሪዎች እንዲሆኑ የሚያስችላቸው ትምህርት ላይ ማተኮር እንደሚገባቸውም ተናግረዋል፡፡
ሚኒስትር ዴኤታዋ እንደ ሀገር ካለው የተማሪ ቁጥርና የትምህርት ቤቶች ብዛት አንጻር ድጋፉ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ያላቸውን እምነት ገልጸዋል፡፡
ሙሉ ዜናው👇
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0278e5bCHaBR87kqfBmpvRtmX6ekBXyPBD94XHepZMmS2mPzU3SbkjdUwWTub8mvByl&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO
----------------------------//-------------------------
ታህሳስ 4/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) ዩኔስኮ-ሁዋዌ ቴክኖሎጂ ለአይሲቲ መሠረተ ልማት ማጎልበቻ የሚሆን ከ16 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ለትምህርት ሚኒስቴር አስረክቧል፡፡
በርክክብ ስነ-ስርዓቱ ላይ የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ አየለች እሸቴ የአይሲቲ መሳሪያ ልገሳው ተማሪዎች ለትምህርታቸው ግብዓት ለማግኘት፣ እውቀታቸውን ከመማሪያ መጽሀፍት በላይ ለማስፋት እና ሰፊ ከሆነው አለም አቀፍ የመረጃ እና የመማር ልምድ ጋር እንዲገናኙ ያስችላቸዋል ብለዋል።
ሚኒስትር ዴኤታዋ አክለውም ተማሪዎች መሳሪያዎቹን በሃላፊነት በመጠቀም በቴክኖሎጂ ታግዘው ችግር ፈቺዎች እና የነገ መሪዎች እንዲሆኑ የሚያስችላቸው ትምህርት ላይ ማተኮር እንደሚገባቸውም ተናግረዋል፡፡
ሚኒስትር ዴኤታዋ እንደ ሀገር ካለው የተማሪ ቁጥርና የትምህርት ቤቶች ብዛት አንጻር ድጋፉ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ያላቸውን እምነት ገልጸዋል፡፡
ሙሉ ዜናው👇
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0278e5bCHaBR87kqfBmpvRtmX6ekBXyPBD94XHepZMmS2mPzU3SbkjdUwWTub8mvByl&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO
የትምህርት ሚኒስትሩ አዲስ ከተሾሙት የኒካራጓ አምባሳደር ጋር ተወያዩ
....................................................
ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ከአዲሱ የኒካራጓ አምባሳደር ማውሪሲዮ ላውታሮ ሳንዲኖ ሞንቴስ ጋር ተወያዩ።
በቆይታቸውም በትምህርት ዘርፍ በሁለቱ አገሮች መካከል በሚኖሩ የትብብር ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።
በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የትምህርት ትብብር ለማሳደግ ሁለቱም ወገኖች የጋራ ፍላጎት እንዳላቸው አረጋግጠዋል።
Nicaragua’s Ambassador to Ethiopia paid a courtesy visit to H.E Berhanu Nega (Prof), Minister of the FDRE Ministry of Education
:::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::
H.E Mauricio Lautaro Sandino Montes, Nicaragua Ambassador to Ethiopia, paid a courtesy visit to H.E Berhanu Nega (Prof), Minister of the FDRE Ministry of Education.
During the courtesy visit, they discussed about the south-south cooperation in the field of education between the two countries.
They also conferred mutual interest in further promotion of cooperation in Education.
....................................................
ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ከአዲሱ የኒካራጓ አምባሳደር ማውሪሲዮ ላውታሮ ሳንዲኖ ሞንቴስ ጋር ተወያዩ።
በቆይታቸውም በትምህርት ዘርፍ በሁለቱ አገሮች መካከል በሚኖሩ የትብብር ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።
በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የትምህርት ትብብር ለማሳደግ ሁለቱም ወገኖች የጋራ ፍላጎት እንዳላቸው አረጋግጠዋል።
Nicaragua’s Ambassador to Ethiopia paid a courtesy visit to H.E Berhanu Nega (Prof), Minister of the FDRE Ministry of Education
:::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::
H.E Mauricio Lautaro Sandino Montes, Nicaragua Ambassador to Ethiopia, paid a courtesy visit to H.E Berhanu Nega (Prof), Minister of the FDRE Ministry of Education.
During the courtesy visit, they discussed about the south-south cooperation in the field of education between the two countries.
They also conferred mutual interest in further promotion of cooperation in Education.
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የዲጂታል ትምህርትን ለማስጀመር የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሲከታተሉ የነበሩ መምህራን ተመረቁ
.............................................................................................................................................................................................................
ታህሳስ 06/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የዲጂታል ትምህርትን ለማስጀመር የአቅም ግንባታ ሥልጠና በአሪዞና ስቴት ዩኒቨርሲቲ ሲከታተሉ የነበሩ መምህራን አጋሮችና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ማክሰኞ ታህሳስ 2 ቀን 2016 ዓ/ም በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተመርቀዋል።
ከተለያዩ የኢትዮጵያ የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተውጣጡ 32 መምህራን ለ8 ወራት በአሪዞና ስቴት ዩኒቨርሲቲ ሜሪ ሉ ፉልተን መምህራን ኮሌጅ በInstructional Design and Performance Improvement ስልጠናቸውን ሲከታተሉ የነበሩ ሲሆን በዕለቱ በግራጁዌት ሰርተፊኬት ተመርቀዋል፡፡
በተጨማሪም በዕለቱ የዲጂታል ትምህርት አዘገጃጀት የአሰልጣኞች ስልጠናን በኮሌጁ ሲከታተሉ የቆዩ 19 መምህራንም ተመርቀዋል፡፡
ሙሉ ዜናው 👇
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0MS6LL9gEFvmdEyZBoaAKhZaKQ4qpSz849cWYrDXhnsRy5sBhjJXqUVEErbkWezvyl&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO
.............................................................................................................................................................................................................
ታህሳስ 06/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የዲጂታል ትምህርትን ለማስጀመር የአቅም ግንባታ ሥልጠና በአሪዞና ስቴት ዩኒቨርሲቲ ሲከታተሉ የነበሩ መምህራን አጋሮችና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ማክሰኞ ታህሳስ 2 ቀን 2016 ዓ/ም በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተመርቀዋል።
ከተለያዩ የኢትዮጵያ የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተውጣጡ 32 መምህራን ለ8 ወራት በአሪዞና ስቴት ዩኒቨርሲቲ ሜሪ ሉ ፉልተን መምህራን ኮሌጅ በInstructional Design and Performance Improvement ስልጠናቸውን ሲከታተሉ የነበሩ ሲሆን በዕለቱ በግራጁዌት ሰርተፊኬት ተመርቀዋል፡፡
በተጨማሪም በዕለቱ የዲጂታል ትምህርት አዘገጃጀት የአሰልጣኞች ስልጠናን በኮሌጁ ሲከታተሉ የቆዩ 19 መምህራንም ተመርቀዋል፡፡
ሙሉ ዜናው 👇
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0MS6LL9gEFvmdEyZBoaAKhZaKQ4qpSz849cWYrDXhnsRy5sBhjJXqUVEErbkWezvyl&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO
የሩሲያ መንግስት በትምህርት መስክ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ታህሳስ 10/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የኢፊዲሪ ትምህር ሚኒስትር ክቡር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ከሩሲያ ፌዴሬሽን ትምህርት ሚኒስትር እና ከሌሎች የሩሲያ የትምህርትና ምርምር ተቋማት የተውጣጡ ልኡካንን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡
ሚንስትሩ ከልኡካኑ ጋር በነበራቸው ቆይታ በኢትዮጵያ እና በሩሲያ ፌዴሬሽን መካከል ያለውን የቆየ የትምህርትና ሥልጠና ትብብር እንዲሁም አሁን ላይ በሀገራችን ተግባራዊ እየሆነ ያለውን የትምህርት ስርአት ፣መዋቅር እና ሰትራቴጂካዊ የትኩረት አቅጣጫዎች አስመልከቶ ገለጻ አድርገዋል።
ክቡር ሚኒስትሩ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ያለውን ርብርብ የገለጹ ሲሆን በማያያዝም በመጪዎቹ አመታት የትምህርት ዘርፉን ወደተሻለ ደረጃ ለማድረስ እየተከናወኑ ያሉ ሰፋፊ የሪፎርም ስራዎችን አብራርተዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሸኔ በበኩላቸው የሩሲያ መንግስት በትምህርቱ ዘርፍ ለኢትዮጵያ እያደረገ ስላለው ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ሚኒስትር ዴኤታው በማያያዝም የሩሲያ መንግስት የሚያደርገው ድጋፍ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ እና የሰው ሀብት ልማትን ለማሳደግ ሚናው የጎላ በመሆኑ ትብብሩን በቀጣይ ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ በትምህርት ሚኒስቴር በኩል ከፍተኛ ፍላጎት ያለ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ሙሉ ዜናው👇
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02acg4VDWqNxxqz47thaDxGhKgrT2KxK3iyJN3Kh2k49XPUNhQvcfHabBew9M59mc2l&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ታህሳስ 10/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የኢፊዲሪ ትምህር ሚኒስትር ክቡር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ከሩሲያ ፌዴሬሽን ትምህርት ሚኒስትር እና ከሌሎች የሩሲያ የትምህርትና ምርምር ተቋማት የተውጣጡ ልኡካንን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡
ሚንስትሩ ከልኡካኑ ጋር በነበራቸው ቆይታ በኢትዮጵያ እና በሩሲያ ፌዴሬሽን መካከል ያለውን የቆየ የትምህርትና ሥልጠና ትብብር እንዲሁም አሁን ላይ በሀገራችን ተግባራዊ እየሆነ ያለውን የትምህርት ስርአት ፣መዋቅር እና ሰትራቴጂካዊ የትኩረት አቅጣጫዎች አስመልከቶ ገለጻ አድርገዋል።
ክቡር ሚኒስትሩ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ያለውን ርብርብ የገለጹ ሲሆን በማያያዝም በመጪዎቹ አመታት የትምህርት ዘርፉን ወደተሻለ ደረጃ ለማድረስ እየተከናወኑ ያሉ ሰፋፊ የሪፎርም ስራዎችን አብራርተዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሸኔ በበኩላቸው የሩሲያ መንግስት በትምህርቱ ዘርፍ ለኢትዮጵያ እያደረገ ስላለው ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ሚኒስትር ዴኤታው በማያያዝም የሩሲያ መንግስት የሚያደርገው ድጋፍ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ እና የሰው ሀብት ልማትን ለማሳደግ ሚናው የጎላ በመሆኑ ትብብሩን በቀጣይ ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ በትምህርት ሚኒስቴር በኩል ከፍተኛ ፍላጎት ያለ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ሙሉ ዜናው👇
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02acg4VDWqNxxqz47thaDxGhKgrT2KxK3iyJN3Kh2k49XPUNhQvcfHabBew9M59mc2l&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO
የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኚት ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንቶች ፎረም በቦንጋ ከተማ ተጀመረ
.............................................
ታህሳስ 12/2016 ዓ/ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኚት ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንቶች ፎረም በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ተጀመሯል።
በፎረሙ ማስጀመሪያ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሹኔ እንደሀገር የሚሰሩ ምርምሮች ችግር ፈቺ ፣የምርምር ስነምግባር የተከተሉና የምርምር መስፈርቶች ያሟሉ ሊሆኑ እንደሚገባ ገልጸዋል ።
በምርምርና ማህበረሰብ ጉድኚት ዘርፍ ዩኒቨርስቲዎች የተሻለ ውጤታማ ለመሆን እርስ በርስና ከአለም አቀፍ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር ትብብር መመስረትና ማጠናከር እንደሚገባም ተናግረዋል ።
የቦንጋ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ጰጥሮስ ወ/ጊዮርጊስ በእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ቦንጋ ዩኒቨርስቲ በምርምርና ማህበረሰብ ጉድኚት ዘርፍ ዉጤታማ ተግባራት እያከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኚት ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሰለሞን ቢኖር ፎረሙ በሁለት ቀን ውሎው በከፍተኛ ትምህርት ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ምርምር ተቋማት እና ኢንዱስትሪ ትስስር አዋጅ ቁጥር 1298/2015 ፣ በከፍተኛ ትምህርት ምርምርና ማህበረሰብ ጉድኚት ማስፈጸሚያ መምሪያዎች፣ እንዲሁም የተመረጡ ዩኒቨርስቲዎች የምርምር ተግባራት አፈጻጸም ላይ ይመክራል ብለዋል።
ሙሉ ዜናው 👇
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0WEsXBugxxedNmFW7rV4vwqkqV4nEpysY8vH3B9MKVgzywKNxhKfArKp1eS1xX9dPl&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO
.............................................
ታህሳስ 12/2016 ዓ/ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኚት ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንቶች ፎረም በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ተጀመሯል።
በፎረሙ ማስጀመሪያ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሹኔ እንደሀገር የሚሰሩ ምርምሮች ችግር ፈቺ ፣የምርምር ስነምግባር የተከተሉና የምርምር መስፈርቶች ያሟሉ ሊሆኑ እንደሚገባ ገልጸዋል ።
በምርምርና ማህበረሰብ ጉድኚት ዘርፍ ዩኒቨርስቲዎች የተሻለ ውጤታማ ለመሆን እርስ በርስና ከአለም አቀፍ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር ትብብር መመስረትና ማጠናከር እንደሚገባም ተናግረዋል ።
የቦንጋ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ጰጥሮስ ወ/ጊዮርጊስ በእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ቦንጋ ዩኒቨርስቲ በምርምርና ማህበረሰብ ጉድኚት ዘርፍ ዉጤታማ ተግባራት እያከናወነ መሆኑን ገልጸዋል።
በትምህርት ሚኒስቴር የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኚት ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሰለሞን ቢኖር ፎረሙ በሁለት ቀን ውሎው በከፍተኛ ትምህርት ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ምርምር ተቋማት እና ኢንዱስትሪ ትስስር አዋጅ ቁጥር 1298/2015 ፣ በከፍተኛ ትምህርት ምርምርና ማህበረሰብ ጉድኚት ማስፈጸሚያ መምሪያዎች፣ እንዲሁም የተመረጡ ዩኒቨርስቲዎች የምርምር ተግባራት አፈጻጸም ላይ ይመክራል ብለዋል።
ሙሉ ዜናው 👇
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0WEsXBugxxedNmFW7rV4vwqkqV4nEpysY8vH3B9MKVgzywKNxhKfArKp1eS1xX9dPl&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO