የስራና ተግባር ትምህርት በቀጣይ ዓመት ወደ ትግበራ ለመግባት ዝግጅት እየተካሄደ መሆኑ ተገለፀ።
.............................................
ህዳር 17/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒሰቴር ) 32ኛው የትምህርት ጠቅላላ ጉባኤ አካል የሆነው የዘርፎች ትይዩ ጉባኤ በሶማሌ ብሄራዊ ክልል ጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ የጉባኤው ዋና አላማ በእቅድ ትግበራ ወቅት የተገኙ መልካም ተሞክሮዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ እና ባጋጠሙ ችግሮች ላይ የመፍትሄ አማራጮችን ለመቀየስ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
አዲሱ የአጠቃላይ ትምህርት ስርዓተ ትምህርት ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ወደ ሙሉ ትግበራ የተገባ መሆኑ እና የስራና ተግባር ትምህርት በቀጣይ ዓመት ወደ ትግበራ ለመግባት ዝግጅት እየተካሄደ መሆኑንም ሚኒስትር ዴኤታዋ ገልጸዋል፡፡
የትምህርት ጥራት ችግሮችን ለመቅረፍ የተለያዩ የለውጥ መርሃ-ግብሮች ተቀይሰው ወደ ተግባር መግባታቸውንም ጠቁመዋል።
የበጀት እጥረት፣ የስምሪትና መልካም አስተዳደር ችግሮች፣ የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብር በሚፈለገው መልኩ ተግባራዊ ያለመሆን፣የተማሪዎች ውጤት ዝቅተኛ መሆኑ እና የመሳሰሉት ችግሮች የትምህርት ስርዓቱ የወቅቱ ፈተናዎች መሆናቸውን አብራርተዋል፡፡
በመድረኩ የሶማሌ ብሄራዊ ክልል ትምህርት ቢሮ ሃላፊ አቶ አብዱላሂ አብዲ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ሙሉ ዜናው 👇
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid08Ni8hmbg2MDHq2WXLz93LB4d4FuYSJzG2yFdruADXku2jMPAEeTgsCEAy2GowF7Gl&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO
.............................................
ህዳር 17/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒሰቴር ) 32ኛው የትምህርት ጠቅላላ ጉባኤ አካል የሆነው የዘርፎች ትይዩ ጉባኤ በሶማሌ ብሄራዊ ክልል ጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ የጉባኤው ዋና አላማ በእቅድ ትግበራ ወቅት የተገኙ መልካም ተሞክሮዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ እና ባጋጠሙ ችግሮች ላይ የመፍትሄ አማራጮችን ለመቀየስ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
አዲሱ የአጠቃላይ ትምህርት ስርዓተ ትምህርት ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ወደ ሙሉ ትግበራ የተገባ መሆኑ እና የስራና ተግባር ትምህርት በቀጣይ ዓመት ወደ ትግበራ ለመግባት ዝግጅት እየተካሄደ መሆኑንም ሚኒስትር ዴኤታዋ ገልጸዋል፡፡
የትምህርት ጥራት ችግሮችን ለመቅረፍ የተለያዩ የለውጥ መርሃ-ግብሮች ተቀይሰው ወደ ተግባር መግባታቸውንም ጠቁመዋል።
የበጀት እጥረት፣ የስምሪትና መልካም አስተዳደር ችግሮች፣ የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ ግብር በሚፈለገው መልኩ ተግባራዊ ያለመሆን፣የተማሪዎች ውጤት ዝቅተኛ መሆኑ እና የመሳሰሉት ችግሮች የትምህርት ስርዓቱ የወቅቱ ፈተናዎች መሆናቸውን አብራርተዋል፡፡
በመድረኩ የሶማሌ ብሄራዊ ክልል ትምህርት ቢሮ ሃላፊ አቶ አብዱላሂ አብዲ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ሙሉ ዜናው 👇
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid08Ni8hmbg2MDHq2WXLz93LB4d4FuYSJzG2yFdruADXku2jMPAEeTgsCEAy2GowF7Gl&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO
በእውቀት የበለጸገ ማህበረሰብ ለመፍጠር ብዙ መሥራት እንደሚገባ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ አስገነዘቡ
..................................................................................
ህዳር 18/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) 32ኛው አገር አቀፍ የትምህርት ጉባዔ በጅግጅጋ እየተካሄደ ይገኛል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በጉባዔው መክፈቻ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ዕውቀት የሚጎለብተው በከፍተኛ ትብብርና መደጋገፍ ነው።
በመሆኑም ዕውቀት የበለጸገ ማህበረሰብ ለመፍጠር እንደአገር ገና ብዙ መሥራት እንደሚገባ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ አስገንዝበዋል።
አሁን ባለው ሁኔታ መቀጠል እንደማይቻል የጠቆሙት ሚኒስትሩ ለሚቀጥለው ትውልድ የተሻለ ሁኔታ ለመፍጠር የሚያስችል ዕውቀት መስጠት ይገባል ብለዋል።
ሚኒስትሩ አክለውም የትምህርት ጉባዔው የተዘጋጀው ለሥራ ፣ለዕውቀት ፣ አብሮ ለመኖርና ለመሣሰሉት ያለንን አመለካከት ለመቀየር መሆኑን ጨምረው ገልጸዋል።
ሙሉ ዜናውን 👇
https://www.facebook.com/100064682287722/posts/pfbid02smZknTxfdvCUr1ZQPHAvU9YtRJhmG98W6VLK8CGg6FxYi41XN2d4a8B6m6hTCQZMl/?mibextid=9R9pXO
የትምህርት ሚኒስቴር ዜናዎችን
በፌስቡክ -https://www.facebook.com/fdremoe/
በቴሌግራም -https://t.me/ethio_moe
በትዊተር - http://twitter.com/fdremoe
በሊንክዲን - https://www.linkedin.com/.../ministry-of-education-ethiopia
በዌብሳይት - www.moe.gov.et
ይከታተሉ
..................................................................................
ህዳር 18/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) 32ኛው አገር አቀፍ የትምህርት ጉባዔ በጅግጅጋ እየተካሄደ ይገኛል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በጉባዔው መክፈቻ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ዕውቀት የሚጎለብተው በከፍተኛ ትብብርና መደጋገፍ ነው።
በመሆኑም ዕውቀት የበለጸገ ማህበረሰብ ለመፍጠር እንደአገር ገና ብዙ መሥራት እንደሚገባ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ አስገንዝበዋል።
አሁን ባለው ሁኔታ መቀጠል እንደማይቻል የጠቆሙት ሚኒስትሩ ለሚቀጥለው ትውልድ የተሻለ ሁኔታ ለመፍጠር የሚያስችል ዕውቀት መስጠት ይገባል ብለዋል።
ሚኒስትሩ አክለውም የትምህርት ጉባዔው የተዘጋጀው ለሥራ ፣ለዕውቀት ፣ አብሮ ለመኖርና ለመሣሰሉት ያለንን አመለካከት ለመቀየር መሆኑን ጨምረው ገልጸዋል።
ሙሉ ዜናውን 👇
https://www.facebook.com/100064682287722/posts/pfbid02smZknTxfdvCUr1ZQPHAvU9YtRJhmG98W6VLK8CGg6FxYi41XN2d4a8B6m6hTCQZMl/?mibextid=9R9pXO
የትምህርት ሚኒስቴር ዜናዎችን
በፌስቡክ -https://www.facebook.com/fdremoe/
በቴሌግራም -https://t.me/ethio_moe
በትዊተር - http://twitter.com/fdremoe
በሊንክዲን - https://www.linkedin.com/.../ministry-of-education-ethiopia
በዌብሳይት - www.moe.gov.et
ይከታተሉ
የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች 18ኛውን የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን አከበሩ
……………………………………………………………………………………………………………………………………………………………………………………….
ህዳር 26/2016 ዓ/ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች 18ኛውን የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን አከበሩ።
በትምህርት ሚኒስቴር የሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ጌታቸው ተፈራ በበዓሉ ላይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን የኢትዮጵያዊነት ሚዛንን በጠበቀና የአንድነታችንን ገመድ ባጠናከረ ሁኔታ ሊከበር ይገባል ብለዋል።
የብሄር ብሄረሰቦች ቀን ብሄር፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች መብትና እኩልነታቸው ህገ መንግስታዊ እውቅና እና ጥበቃ ያገኘበት ታሪካዊ ዕለት መሆኑን ጠቅሰው ራስን ማስተዳደር መብትን ጨምሮ ባህልና ቋንቋቸው በማሳደግ ሰፊ ርቀት መጓዝ መቻላቸውን ኃላፊው ገልጸዋል።
“ብዝሀነትና እኩልነት ለአገራዊ አንድነት “ በሚል መሪ ቃል በተከበረው በዓል ላይ በትምህርት ሚኒስቴር የማህበራዊ ሳይንስ ስርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ አቶ ዑመር ሰይድ በህገ መንግስትና በህብረብሄራዊ ፌዴራሊዝም ላይ ያተኮረ የመወያያ ሰነድ አቅርበው በተሳታፊዎች ውይይት ተደርጎበታል፡፡
ተጨማሪ መረጃዎችን በሚከተሉት ማስፈንጠሪያዎች ያግኙ፡-
በፌስቡክ -https://www.facebook.com/fdremoe/
በቴሌግራም -https://t.me/ethio_moe
በትዊተር - http://twitter.com/fdremoe
በሊንክዲን - https://www.linkedin.com/.../ministry-of-education-ethiopia
በዌብሳይት - www.moe.gov.et
ይከታተሉ
……………………………………………………………………………………………………………………………………………………………………………………….
ህዳር 26/2016 ዓ/ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች 18ኛውን የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን አከበሩ።
በትምህርት ሚኒስቴር የሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ጌታቸው ተፈራ በበዓሉ ላይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን የኢትዮጵያዊነት ሚዛንን በጠበቀና የአንድነታችንን ገመድ ባጠናከረ ሁኔታ ሊከበር ይገባል ብለዋል።
የብሄር ብሄረሰቦች ቀን ብሄር፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች መብትና እኩልነታቸው ህገ መንግስታዊ እውቅና እና ጥበቃ ያገኘበት ታሪካዊ ዕለት መሆኑን ጠቅሰው ራስን ማስተዳደር መብትን ጨምሮ ባህልና ቋንቋቸው በማሳደግ ሰፊ ርቀት መጓዝ መቻላቸውን ኃላፊው ገልጸዋል።
“ብዝሀነትና እኩልነት ለአገራዊ አንድነት “ በሚል መሪ ቃል በተከበረው በዓል ላይ በትምህርት ሚኒስቴር የማህበራዊ ሳይንስ ስርዓተ ትምህርት ዴስክ ኃላፊ አቶ ዑመር ሰይድ በህገ መንግስትና በህብረብሄራዊ ፌዴራሊዝም ላይ ያተኮረ የመወያያ ሰነድ አቅርበው በተሳታፊዎች ውይይት ተደርጎበታል፡፡
ተጨማሪ መረጃዎችን በሚከተሉት ማስፈንጠሪያዎች ያግኙ፡-
በፌስቡክ -https://www.facebook.com/fdremoe/
በቴሌግራም -https://t.me/ethio_moe
በትዊተር - http://twitter.com/fdremoe
በሊንክዲን - https://www.linkedin.com/.../ministry-of-education-ethiopia
በዌብሳይት - www.moe.gov.et
ይከታተሉ
ማስታወቂያ
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን በእንግሊዝኛ ቋንቋ መማራቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ (Letter of proficiency) እንዲጻፍላቸው ለሚፈልጉ ተገልጋዮች ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ሲመጡ ማሟላት የሚጠበቅባቸው መሥፈርቶች: -
1. አሥራ ሁለተኛ ክፍል ማጠናቀቃቸውን የሚገልጽ ኦሪጅናል ሰርተፊኬትና የማይመለስ አንድ ኮፒ፣
2. በቀድሞው የትምህርት ፖሊሲ 10ኛ ክፍል አጠናቀው የመሰናዶ ትምህርት (ፕሪፓራቶሪ) ያላጠናቀቁ ከሆነ 10ኛ ክፍል ማጠናቀቃቸውን የሚገልጽ ኦሪጅናል ሰርተፊኬትና የማይመለስ አንድ ኮፒ፣
3. አመልካቾች ማንነታቸውን የሚገልጽ የታደሰ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ወይም መንጃ ፈቃድ ከማይመለስ አንድ ኮፒ ጋር ማቅረብ የሚጠበቅባቸው ሲሆን አገልግሎቱ የሚሰጥባቸው ቀናት ሰኞ እና ሐሙስ በሥራ ሰዓት መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን በእንግሊዝኛ ቋንቋ መማራቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ (Letter of proficiency) እንዲጻፍላቸው ለሚፈልጉ ተገልጋዮች ወደ ትምህርት ሚኒስቴር ሲመጡ ማሟላት የሚጠበቅባቸው መሥፈርቶች: -
1. አሥራ ሁለተኛ ክፍል ማጠናቀቃቸውን የሚገልጽ ኦሪጅናል ሰርተፊኬትና የማይመለስ አንድ ኮፒ፣
2. በቀድሞው የትምህርት ፖሊሲ 10ኛ ክፍል አጠናቀው የመሰናዶ ትምህርት (ፕሪፓራቶሪ) ያላጠናቀቁ ከሆነ 10ኛ ክፍል ማጠናቀቃቸውን የሚገልጽ ኦሪጅናል ሰርተፊኬትና የማይመለስ አንድ ኮፒ፣
3. አመልካቾች ማንነታቸውን የሚገልጽ የታደሰ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ወይም መንጃ ፈቃድ ከማይመለስ አንድ ኮፒ ጋር ማቅረብ የሚጠበቅባቸው ሲሆን አገልግሎቱ የሚሰጥባቸው ቀናት ሰኞ እና ሐሙስ በሥራ ሰዓት መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር
"በትብብርና አለም አቀፍ ተሳትፎ የሀገራችንን የአካዳሚክ ጉዳዮች ማስተዋወቅ ይገባል" ዶ/ር ሀብታሙ አበበ የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት
.............................................
ህዳር 28/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የከፍተኛ ትምህርት የኮሙዩኒኬሽንና አለም አቀፍ ግንኙነት አመራሮች በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የኮሙኒኬተሮች ፎረም እያካሄዱ ነው።
በፎረሙ ላይ የተገኙት የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሀብታሙ አበበ ይህ መድረክ በትምህርት ዘርፉ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ላይ ልምድ ለመለዋወጥ ያግዛል ብለዋል።
በተለይም በአለም አቀፍ የአካዳሚክ ምህዳር ላይ የትብብር ድልድይ ለመገንባት የህዝብ ግንኙነትና አለም አቀፍ ክፍሎች ሚና የጎላ መሆኑን አንስተዋል።
በዚህም ሀገራችንን በአካዳሚክ ጉዳዮች በአለም አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ የተጠናከረ ህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ሥራ መሥራት እንደሚጠበቅም ተናግረዋል።
በተጨማሪም ይህ መድረክ ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸውን ተሞክሮና አዳዲስ ስልቶች ላይ እርስ በርስ ልምድ ለመለዋወጥ እንዲሁም የትምህርት ሚኒስቴርን የሪፎርም አጀንዳዎች በሚገባ በመረዳት ለማህበረሰቡ የምናስተዋውቅበትን እድል ይፈጥራልም ብለዋል።
ሙሉ ዜናው👇
።https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0gQpNhitnjifce9LQgK76YR4wocLdrzV5XQTAguMzUG7WCCZeJs9RrJ3QwDFHLVZKl&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO
.............................................
ህዳር 28/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የከፍተኛ ትምህርት የኮሙዩኒኬሽንና አለም አቀፍ ግንኙነት አመራሮች በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የኮሙኒኬተሮች ፎረም እያካሄዱ ነው።
በፎረሙ ላይ የተገኙት የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሀብታሙ አበበ ይህ መድረክ በትምህርት ዘርፉ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ላይ ልምድ ለመለዋወጥ ያግዛል ብለዋል።
በተለይም በአለም አቀፍ የአካዳሚክ ምህዳር ላይ የትብብር ድልድይ ለመገንባት የህዝብ ግንኙነትና አለም አቀፍ ክፍሎች ሚና የጎላ መሆኑን አንስተዋል።
በዚህም ሀገራችንን በአካዳሚክ ጉዳዮች በአለም አቀፍ ደረጃ ለማስተዋወቅ የተጠናከረ ህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ሥራ መሥራት እንደሚጠበቅም ተናግረዋል።
በተጨማሪም ይህ መድረክ ዩኒቨርሲቲዎች ያላቸውን ተሞክሮና አዳዲስ ስልቶች ላይ እርስ በርስ ልምድ ለመለዋወጥ እንዲሁም የትምህርት ሚኒስቴርን የሪፎርም አጀንዳዎች በሚገባ በመረዳት ለማህበረሰቡ የምናስተዋውቅበትን እድል ይፈጥራልም ብለዋል።
ሙሉ ዜናው👇
።https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0gQpNhitnjifce9LQgK76YR4wocLdrzV5XQTAguMzUG7WCCZeJs9RrJ3QwDFHLVZKl&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO
የኢፊዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር ከጣሊያን አቻው ጋር የትብብር መግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ፡፡
::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::
ታህሳስ 2/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር እና የጣሊያን የትምህርት ሚኒስቴር በትምህርትና ስልጠና መስክ አብሮ ለመስራት የሚያስችላቸውን የትብብር መግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡
በሁለቱ ወገኖች የተፈረመው የትብብር ስምምነት ሰነድ በሀገራቱ መካከል የሚደረገውን የትምህርትና ስልጠና ትብብር ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ስምምነቱን የኢፌዲሪ ትምህርት ሚንስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የጣሊያኑ አቻቸው ክቡር ጉሴፔ ቫልዳይታራ የፈረሙ ሲሆን በሁለቱ ሀገራት መካከል ስትራቴጂክ የሆነ የትምህርትና ሥልጠና ትብብር እንዲኖር ያስችላል ተብሏል፡፡
የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በፊርማ ስነ ስረዓቱ ላይ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እየተከናወኑ ያሉ የሪፎርም ስራዎችን ያብራሩ ሲሆን በተለይም ለሁሉም ዜጋ ያለምንም የኢኮኖሚ ደረጃ ልዩነት ፍትሃዊና ጥራቱን የጠበቀ ትምህርት ለማቅረብ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን አብራርተዋል፡፡
የጣሊያኑ የትምህርት ሚኒስትር ክቡር ጉሴፔ ቫልዳይታራ በበኩላቸው ሀገራቸው በቴክኒክ እና ሙያ ስልጠና፣በቋንቋና ባህል እንዲሁም በተማሪዎችና መምህራን ልውውጥ ላይ ከኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በትብብር ለመስራት ፍላጎት ያላት መሆኑን ገልፀገልፀል።
ሙሉ ዜናው👇ttps://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02ShLCdD4eRN8pEP3zqh8ryQ5bSJpHzWE3q3uv5Mk4tGtysWn3gCJfDKmSoewf3GCal&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO
::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::::
ታህሳስ 2/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር እና የጣሊያን የትምህርት ሚኒስቴር በትምህርትና ስልጠና መስክ አብሮ ለመስራት የሚያስችላቸውን የትብብር መግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡
በሁለቱ ወገኖች የተፈረመው የትብብር ስምምነት ሰነድ በሀገራቱ መካከል የሚደረገውን የትምህርትና ስልጠና ትብብር ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ስምምነቱን የኢፌዲሪ ትምህርት ሚንስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የጣሊያኑ አቻቸው ክቡር ጉሴፔ ቫልዳይታራ የፈረሙ ሲሆን በሁለቱ ሀገራት መካከል ስትራቴጂክ የሆነ የትምህርትና ሥልጠና ትብብር እንዲኖር ያስችላል ተብሏል፡፡
የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በፊርማ ስነ ስረዓቱ ላይ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እየተከናወኑ ያሉ የሪፎርም ስራዎችን ያብራሩ ሲሆን በተለይም ለሁሉም ዜጋ ያለምንም የኢኮኖሚ ደረጃ ልዩነት ፍትሃዊና ጥራቱን የጠበቀ ትምህርት ለማቅረብ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን አብራርተዋል፡፡
የጣሊያኑ የትምህርት ሚኒስትር ክቡር ጉሴፔ ቫልዳይታራ በበኩላቸው ሀገራቸው በቴክኒክ እና ሙያ ስልጠና፣በቋንቋና ባህል እንዲሁም በተማሪዎችና መምህራን ልውውጥ ላይ ከኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በትብብር ለመስራት ፍላጎት ያላት መሆኑን ገልፀገልፀል።
ሙሉ ዜናው👇ttps://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02ShLCdD4eRN8pEP3zqh8ryQ5bSJpHzWE3q3uv5Mk4tGtysWn3gCJfDKmSoewf3GCal&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO