እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) የብሔራዊ ባንክ ገዥ ሆነው ተሾሙ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመስከረም 9 ቀን ጀምሮ ለሁለት አመራሮች ሹመት ሰጥተዋል።
በዚህም
1ኛ. ዶ/ር እዮብ ተካልኝ - የብሔራዊ ባንክ ገዥ
2ኛ. ወ/ሮ እናታለም መለስ - በሚኒስትር ማዕረግ የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሃላፊ አድርገው ሾመዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመስከረም 9 ቀን ጀምሮ ለሁለት አመራሮች ሹመት ሰጥተዋል።
በዚህም
1ኛ. ዶ/ር እዮብ ተካልኝ - የብሔራዊ ባንክ ገዥ
2ኛ. ወ/ሮ እናታለም መለስ - በሚኒስትር ማዕረግ የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሃላፊ አድርገው ሾመዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
❤70👎12😁1
በመላ ሀገሪቱ ወጥ የሆነ የትራንስፖርት ታሪፍ ተግባራዊ ሊደረግ ነው
ክልሎችንና የከተማ አስተዳደሮችን ጨምሮ በመላ ሀገሪቱ ወጥ የሆነ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ታሪፍ ተግባራዊ ሊደረግ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ለአሐዱ አስታውቋል።
ተሽከርካሪዎች ከአንዱ ክልል ወደሌላኛው ክልል ሲንቀሳቀሱ የተለያየ ታሪፍ እንደሚጠቀሙ በሚኒሰቴሩ የትራንስፖርት አገልግሎትና ቁጥጥር ዘርፍ አማካሪ አቶ አሰፋ ሀዲስ ለአሐዱ ተናግረዋል።
በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ እንኳን የነበረው ታሪፍ ተመሳሳይ እንዳልነበረ የገለጹም ሲሆን፤ ለአብነትም ከመገናኛ ወደ ጣፎ ሲሄድና ከጣፎ ወደ መገናኛ ሲመጣ ይለያይ እንደነበር አንስተዋል።
የታሪፍ ወጥነት አለመኖር የአስተዳደር ጉዳዮችን ጨምሮ በርካታ ችግሮችን ያስከትል እንደነበር የተናገሩት አማካሪው፤ በመላ ሀገሪቱ ወጥ የሆነ ታሪፍ እንዲኖር ለማድረግ ሲሰራበት መቆየቱን ገልጸዋል።
በዚህም መሠረት ከክልሎች ጋር ውይይት በማድረግ ቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መጀመራቸውን አስረድተዋል።
አጠቃላይ ታሪፉ ከነዳጅ በተጨማሪ የተሽከርካሪው ደህንነት፣ የሹፌርና የረዳት ደመወዝ እንዲሁም፤ የገበያ ሁኔታውን በተመለከተ ጥናት እንደተካሄደበት የገለጹም ሲሆን፤ ታሪፍ የሚወጣው ይህ ሁሉ ግምት ውስጥ ገብቶ ነው ብለዋል።
በዚህም መሠረት በቅርብ ጊዜ ውስጥ ተግባራዊ እንደሚደረግ ለአሐዱ አስታውቀዋል።
አማካሪው አክለውም የታሪፍ ክፍያው በተለይም በበዓላት ወቅት እንደሚጨምሩ አንስተው፤ በቀጣይ የሚከበሩ የመስቀል እና ኢሬቻ በአላትን አስመልክቶ ከተቀመጠው በላይ የታሪፍ ክፍያ እንዳይኖር ለማድረግ እንደሚሰራበት አስታውቀዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ክልሎችንና የከተማ አስተዳደሮችን ጨምሮ በመላ ሀገሪቱ ወጥ የሆነ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ታሪፍ ተግባራዊ ሊደረግ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ለአሐዱ አስታውቋል።
ተሽከርካሪዎች ከአንዱ ክልል ወደሌላኛው ክልል ሲንቀሳቀሱ የተለያየ ታሪፍ እንደሚጠቀሙ በሚኒሰቴሩ የትራንስፖርት አገልግሎትና ቁጥጥር ዘርፍ አማካሪ አቶ አሰፋ ሀዲስ ለአሐዱ ተናግረዋል።
በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ እንኳን የነበረው ታሪፍ ተመሳሳይ እንዳልነበረ የገለጹም ሲሆን፤ ለአብነትም ከመገናኛ ወደ ጣፎ ሲሄድና ከጣፎ ወደ መገናኛ ሲመጣ ይለያይ እንደነበር አንስተዋል።
የታሪፍ ወጥነት አለመኖር የአስተዳደር ጉዳዮችን ጨምሮ በርካታ ችግሮችን ያስከትል እንደነበር የተናገሩት አማካሪው፤ በመላ ሀገሪቱ ወጥ የሆነ ታሪፍ እንዲኖር ለማድረግ ሲሰራበት መቆየቱን ገልጸዋል።
በዚህም መሠረት ከክልሎች ጋር ውይይት በማድረግ ቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መጀመራቸውን አስረድተዋል።
አጠቃላይ ታሪፉ ከነዳጅ በተጨማሪ የተሽከርካሪው ደህንነት፣ የሹፌርና የረዳት ደመወዝ እንዲሁም፤ የገበያ ሁኔታውን በተመለከተ ጥናት እንደተካሄደበት የገለጹም ሲሆን፤ ታሪፍ የሚወጣው ይህ ሁሉ ግምት ውስጥ ገብቶ ነው ብለዋል።
በዚህም መሠረት በቅርብ ጊዜ ውስጥ ተግባራዊ እንደሚደረግ ለአሐዱ አስታውቀዋል።
አማካሪው አክለውም የታሪፍ ክፍያው በተለይም በበዓላት ወቅት እንደሚጨምሩ አንስተው፤ በቀጣይ የሚከበሩ የመስቀል እና ኢሬቻ በአላትን አስመልክቶ ከተቀመጠው በላይ የታሪፍ ክፍያ እንዳይኖር ለማድረግ እንደሚሰራበት አስታውቀዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
❤91👍3👏3👎2😱1
ላሚን ያማል የኮፓ ሽልማትን አሸነፈ
የኮፓ ሽልማት ለምርጥ ወጣት ተጫዋች የሚሰጥ ሲሆን፤ የዘንድሮውን ያሸንፋል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው ላሚን ያማል ሽልማቱን ከራፋኤል ቫራን ተቀብሏል።
በሴቶች ዘርፍ ደግሞ ቪኪ ሎፔዝ አሸናፊ ሆናለች። ሁለቱም ሽልማቶች የባርሴሎና ወጣት ተጫዋቾች እጅ ገብቷል።
"ባርሳን አመሰግናለሁ" — "ለሽልማቱ ሁላችሁንም አመሰግናለሁ፤ እዚህ መገኘት ኩራት ይሰማኛል። ባርሳንም አመሰግናለሁ። ለትልቁ ሽልማት ዝግጁ ነኝ ወይ? አላውቅም" ሲል ስፔናዊው ተጫዋች በሳቅ ተናግሯል።
የኮፓ ሽልማት ለምርጥ ወጣት ተጫዋች የሚሰጥ ሲሆን፤ የዘንድሮውን ያሸንፋል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው ላሚን ያማል ሽልማቱን ከራፋኤል ቫራን ተቀብሏል።
በሴቶች ዘርፍ ደግሞ ቪኪ ሎፔዝ አሸናፊ ሆናለች። ሁለቱም ሽልማቶች የባርሴሎና ወጣት ተጫዋቾች እጅ ገብቷል።
"ባርሳን አመሰግናለሁ" — "ለሽልማቱ ሁላችሁንም አመሰግናለሁ፤ እዚህ መገኘት ኩራት ይሰማኛል። ባርሳንም አመሰግናለሁ። ለትልቁ ሽልማት ዝግጁ ነኝ ወይ? አላውቅም" ሲል ስፔናዊው ተጫዋች በሳቅ ተናግሯል።
❤20👏20👎6😁1
ኦስማን ዴምቤሌ የባሎን ዶር አሸናፊ ሆኗል
*******
ኦስማን ዴምቤሌ የ2025ቱ የወንዶች የባሎን ዶር አሸናፊ ሆኗል፡፡
በዓለም የእግር ኳስ ሽልማት ከፍተኛው እንደሆነ የሚነገርለት የባሎን ዶር የሽልማት ሥነ ሥርዓት በፈረንሳይ መዲና ፓሪስ ተካሂዷል።
በዚህም ፈረንሳዊው የአጥቂ መስመር ተጫዋች ኦስማን ዴምቤሌ የ2025 ባሎንዶር ሽልማት አሸናፊ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
*******
ኦስማን ዴምቤሌ የ2025ቱ የወንዶች የባሎን ዶር አሸናፊ ሆኗል፡፡
በዓለም የእግር ኳስ ሽልማት ከፍተኛው እንደሆነ የሚነገርለት የባሎን ዶር የሽልማት ሥነ ሥርዓት በፈረንሳይ መዲና ፓሪስ ተካሂዷል።
በዚህም ፈረንሳዊው የአጥቂ መስመር ተጫዋች ኦስማን ዴምቤሌ የ2025 ባሎንዶር ሽልማት አሸናፊ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
👍57❤47👎1🥰1🤯1
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለሙያዎችን እያስኮበለሉ ላስቸገሩት ሀገራት 1000 ቴክኒሽያኖችን አሠልጥኖ ሊሰጥ ነው
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለሙያዎችን እያስኮበለሉ ላስቸገሩት ሀገራት ወደ 1000 የሚሆኑ ቴክኒሽያኖችን አሠልጥኖ ሊሰጥ መሆኑን አስታወቀ።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው፤ የአየር መንገዱን ቴክኒሽያኖች በጣም ብዙ ገንዘብ እየከፈሉ የሚወስዱ አየር መንገዶች እንዳሉ ጠቅሰው፤ የቴክኒሽያኖቹ መኮብለል በአየር መንገዱ ላይ ፈተና ፈጥሯል ብለዋል።
በተለይ የመካከለኛው ምሥራቅ ሀገራት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቴክኒሽያኖችን በገንዘብ እያስኮበለሉ ነው ሲሉ በኢፕድ ከምትዘጋጀው ዘመን ኢኮኖሚ ጋር ባደረጉት ቆይታ ተናግረዋል፡፡
አቶ ማስፍን የቴክኒሽያኖችን ኩብለላ ለማስቀረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸው፤ እያስኮበለሉ ከሚወስዷቸው ሀገራት አየር መንገዶች ጋር ንግግር መጀመሩን ተናግረዋል። በዚህም አስኮብላዮቹ የሚፈልጉትን ያህል ቴክኒሽያን አሰልጥነን እንሰጣለን ብለዋል፡፡
በተለይም ለመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት አየር መንገዶች ወደ 1000 የሚሆኑ ባለሙያዎችን አስተምሮ ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን አብራርተዋል፡፡
በአሁኑ ጊዜ አየር መንገዱ ከሁለት ሺህ 500 በላይ ቴክኒሽያኖች እንዳሉትም አያይዘው ገልጸዋል፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለሙያዎችን እያስኮበለሉ ላስቸገሩት ሀገራት ወደ 1000 የሚሆኑ ቴክኒሽያኖችን አሠልጥኖ ሊሰጥ መሆኑን አስታወቀ።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው፤ የአየር መንገዱን ቴክኒሽያኖች በጣም ብዙ ገንዘብ እየከፈሉ የሚወስዱ አየር መንገዶች እንዳሉ ጠቅሰው፤ የቴክኒሽያኖቹ መኮብለል በአየር መንገዱ ላይ ፈተና ፈጥሯል ብለዋል።
በተለይ የመካከለኛው ምሥራቅ ሀገራት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቴክኒሽያኖችን በገንዘብ እያስኮበለሉ ነው ሲሉ በኢፕድ ከምትዘጋጀው ዘመን ኢኮኖሚ ጋር ባደረጉት ቆይታ ተናግረዋል፡፡
አቶ ማስፍን የቴክኒሽያኖችን ኩብለላ ለማስቀረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸው፤ እያስኮበለሉ ከሚወስዷቸው ሀገራት አየር መንገዶች ጋር ንግግር መጀመሩን ተናግረዋል። በዚህም አስኮብላዮቹ የሚፈልጉትን ያህል ቴክኒሽያን አሰልጥነን እንሰጣለን ብለዋል፡፡
በተለይም ለመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት አየር መንገዶች ወደ 1000 የሚሆኑ ባለሙያዎችን አስተምሮ ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን አብራርተዋል፡፡
በአሁኑ ጊዜ አየር መንገዱ ከሁለት ሺህ 500 በላይ ቴክኒሽያኖች እንዳሉትም አያይዘው ገልጸዋል፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
❤64😁52🙏4🤔2
✨ Favspot ስቱዲዮ ✨
የስራ ቦታ ለጀማሪዎች፣ ፈጣሪዎች እና ተማሪዎች፣ ለተለያዩ አላማ ቦታ ለሚያስፈልጋቸው አዘጋጅተናል።
💄 ለሜካፕ አርቲስቶች፣ የሂና ዲዛይነሮች።
📚 ለማጥናት እና ለማተኮር ጸጥ ያለ ቦታ ለሚፈልጉ ተማሪዎች እና አንባቢዎች።
🎨ስዕል ለመሳል
📕በግሩፕ ለማንበብ
⚡️ለስብሰባ
⚡️ከጓደኞቻችሁ ጋር ኘሮግራም ለማክበር
🛋️ ለማሰብ፣ ለማቀድ ወይም ለማረፍ
ሰላማዊ ቦታ ለሚፈልግ ማንኛውም ሰው።
ቀድመው ቦታ ያሲዙ ። በሰዓት 700 birr ( ለ አንድ ወር የሚቆይ )
ተጨማሪ :
⚡️ ሪንግ ላይት (Ring light)
⚡️ Microphone
⚡️ ስናክ
ቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ :
@Fav_Spot_Eth
የስራ ቦታ ለጀማሪዎች፣ ፈጣሪዎች እና ተማሪዎች፣ ለተለያዩ አላማ ቦታ ለሚያስፈልጋቸው አዘጋጅተናል።
💄 ለሜካፕ አርቲስቶች፣ የሂና ዲዛይነሮች።
📚 ለማጥናት እና ለማተኮር ጸጥ ያለ ቦታ ለሚፈልጉ ተማሪዎች እና አንባቢዎች።
🎨ስዕል ለመሳል
📕በግሩፕ ለማንበብ
⚡️ለስብሰባ
⚡️ከጓደኞቻችሁ ጋር ኘሮግራም ለማክበር
🛋️ ለማሰብ፣ ለማቀድ ወይም ለማረፍ
ሰላማዊ ቦታ ለሚፈልግ ማንኛውም ሰው።
ቀድመው ቦታ ያሲዙ ። በሰዓት 700 birr ( ለ አንድ ወር የሚቆይ )
ተጨማሪ :
⚡️ ሪንግ ላይት (Ring light)
⚡️ Microphone
⚡️ ስናክ
ቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ :
@Fav_Spot_Eth
❤14😱2
ETHIO SPARK LAPTOP STORE
ETHIO SPARK LAPTOP STORE ፈጣን እና ዘመናዊ የሆኑ የዓለምችንን ምርጥ
🖥 አዳዲስ ላፕቶፖች
🖥 ጌሚንግ ላፕቶፖች
🖥 ቢዝነስ ላፕቶፖች
🖥 ዱባይ ዩዝድ ላፕቶፖች እና
🖥 የተለየዩ የላፕቶፕ አክሰሰሪዎችን ከ አንድ አመት ዋስትና ጋር እንዲሁም ከልዩ የአዲስ ዓመት የበዓል ቅናሽ ጋር እርሶን ይንጠብቃልን
ይደውሉ 👇
☎️+251974967884
የፁሁፍ መልዕክት 👇👇
💌 @Dm4ethio
📍 Location: 📌 Addis Ababa, Megenagn
Telegram link: https://t.me/EthioSpark16
You tube link:https://www.youtube.com/@EthioSpark0
Instagram link: https://www.instagram.com/ethiopark16/
Facebook :https://www.facebook.com/share/177eogKin1/
Tiktok link: tiktok.com/@ethiospark
🌐 Website:www.ethiospark16.com
ETHIO SPARK LAPTOP STORE ፈጣን እና ዘመናዊ የሆኑ የዓለምችንን ምርጥ
🖥 አዳዲስ ላፕቶፖች
🖥 ጌሚንግ ላፕቶፖች
🖥 ቢዝነስ ላፕቶፖች
🖥 ዱባይ ዩዝድ ላፕቶፖች እና
🖥 የተለየዩ የላፕቶፕ አክሰሰሪዎችን ከ አንድ አመት ዋስትና ጋር እንዲሁም ከልዩ የአዲስ ዓመት የበዓል ቅናሽ ጋር እርሶን ይንጠብቃልን
ይደውሉ 👇
☎️+251974967884
የፁሁፍ መልዕክት 👇👇
💌 @Dm4ethio
📍 Location: 📌 Addis Ababa, Megenagn
Telegram link: https://t.me/EthioSpark16
You tube link:https://www.youtube.com/@EthioSpark0
Instagram link: https://www.instagram.com/ethiopark16/
Facebook :https://www.facebook.com/share/177eogKin1/
Tiktok link: tiktok.com/@ethiospark
🌐 Website:www.ethiospark16.com
❤5
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሸገር ኤፍ ኤም ሬዲዮ ጋዜጠኞች በዋስትና እንዲለቀቁ የስር ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ አፀና
የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት፤ በሽብርተኝነት ወንጀል ተጠርጥረው ከሁለት ሳምንት በላይ በእስር ላይ የሚገኙት የሸገር ኤፍ ኤም ሬዲዮ ጋዜጠኞች በ50 ሺህ ብር ዋስትና እንዲለቀቁ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት የሰጠውን ውሳኔ አፀና።
የሸገር ኤፍ ኤም ሬዲዮ አርታኢ ትዕግስት ዘሪሁን እና ሪፖርተር ምንታምር ፀጋው በዋስትና ከእስር እንዲለቀቁ፣ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት በሰጠው ውሳኔ ላይ የፌዴራሉ ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ጋዜጠኞቹ ከእስር ቢለቀቁ ማስረጃ ሊያጠፉ ይችላሉ በሚል የጠየቀው ይግባኝ ውድቅ ተደርጎበታል።
የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት 2ኛ ወንጀል ችሎት ተጠርጣሪዎቹ ከእስር ቢለቀቁ ማስረጃ ያጠፉብኛል፣ የሚለውን የፖሊስ ማመልከቻ ባለመቀበል የዋስ መብታቸው እንዲከበር ዛሬ በዋለው መወስኖ መዝገቡን መዝጋቱን ሸገር ሬድዮ አስታውቋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት፤ በሽብርተኝነት ወንጀል ተጠርጥረው ከሁለት ሳምንት በላይ በእስር ላይ የሚገኙት የሸገር ኤፍ ኤም ሬዲዮ ጋዜጠኞች በ50 ሺህ ብር ዋስትና እንዲለቀቁ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት የሰጠውን ውሳኔ አፀና።
የሸገር ኤፍ ኤም ሬዲዮ አርታኢ ትዕግስት ዘሪሁን እና ሪፖርተር ምንታምር ፀጋው በዋስትና ከእስር እንዲለቀቁ፣ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት በሰጠው ውሳኔ ላይ የፌዴራሉ ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ጋዜጠኞቹ ከእስር ቢለቀቁ ማስረጃ ሊያጠፉ ይችላሉ በሚል የጠየቀው ይግባኝ ውድቅ ተደርጎበታል።
የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት 2ኛ ወንጀል ችሎት ተጠርጣሪዎቹ ከእስር ቢለቀቁ ማስረጃ ያጠፉብኛል፣ የሚለውን የፖሊስ ማመልከቻ ባለመቀበል የዋስ መብታቸው እንዲከበር ዛሬ በዋለው መወስኖ መዝገቡን መዝጋቱን ሸገር ሬድዮ አስታውቋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
❤38👍4
Friends, if you want real international news, we recommend subscribing to our partners at @geopolitics_prime.
Unlike many other channels that just repost the same content, they publish in-depth analysis, historical insights, and unexpected throwbacks—so their channel is truly unique, highly recommended: https://t.me/+EiNJfFxFGxE0ZWFi
ጓደኞች፣ እውነተኛ አለምአቀፍ ዜናዎችን ከፈለጉ፣ @geopolitics_prime ላይ ለአጋሮቻችን እንዲመዘገቡ እንመክራለን።
ልክ እንደሌሎች ብዙ ቻናሎች ተመሳሳዩን ይዘት እንደገና ከሚለጥፉ ቻናሎች በተለየ ጥልቅ ትንታኔን፣ ታሪካዊ ግንዛቤዎችን እና ያልተጠበቁ ውርወራዎችን ያትማሉ—ስለዚህ ቻናላቸው ልዩ ነው፣ በጣም የሚመከር፡ https://t.me/+EiNJfFxFGxE0ZWFi
Unlike many other channels that just repost the same content, they publish in-depth analysis, historical insights, and unexpected throwbacks—so their channel is truly unique, highly recommended: https://t.me/+EiNJfFxFGxE0ZWFi
ጓደኞች፣ እውነተኛ አለምአቀፍ ዜናዎችን ከፈለጉ፣ @geopolitics_prime ላይ ለአጋሮቻችን እንዲመዘገቡ እንመክራለን።
ልክ እንደሌሎች ብዙ ቻናሎች ተመሳሳዩን ይዘት እንደገና ከሚለጥፉ ቻናሎች በተለየ ጥልቅ ትንታኔን፣ ታሪካዊ ግንዛቤዎችን እና ያልተጠበቁ ውርወራዎችን ያትማሉ—ስለዚህ ቻናላቸው ልዩ ነው፣ በጣም የሚመከር፡ https://t.me/+EiNJfFxFGxE0ZWFi
❤14🤔1
የጤና ሚኒስቴር እስከ መስከረም 30/2018 ዓም የታደሰ የሙያ ፈቃድ ያልያዙ እና ያላወጡ የጤና ባለሙያዎች አገልግሎት መስጠት እንደማይችሉ አሳውቋል።
የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድን በሚመለከት በጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ ተፈርሞ በ 30/12/2017 ዓም ለሁሉም ክልሎች የተላከው ደብዳቤ " ሁሉም ክልሎች እስከ መስከረም 30/2018 ዓም ድረስ የንቅናቄ ስራ በመስራት ሁሉም ባለሙያ የሙያ ፍቃድ ይዞ እንዲሰራ እንዲደረግ አሳስባለሁ " ይላል።
"በመመሪያው መሰረት የጤና አገልግሎት የሚሰጡ ሁሉም ባለሙያዎች የታደስ የሙያ ፈቃድ እንዲኖራቸው ይጠበቃል "ያለው የጤና ሚ/ር ይህንንም ተከታትሎ ማስፈጸም በጤና ሚ/ር የጤናና ጤና ነክ ተቋማትና ባለሙያዎች ቁጥጥር መሪ ስራ አስፈጻሚ መሆኑን ይገልጻል።
በ2017 በጀት ዓመት የጤና ሚኒስቴር ባካሄደው የዳሰሳ ጥናት መሰረት የሙያ ፈቃድ ሳይኖራቸዉ እንዲሁም የአገልግሎት ጊዜው ባለፈበት የሙያ ፈቃድ አገልግሎት እየሰጡ ያሉ ባለሙያዎችን መኖራቸዉን ማረጋገጡን ገልጿል።
በዚህ መሰረት "ሁሉም የጤና ባለሙያዎች በሙያቸው ለመስራት የታደሰ የሙያ ፈቃድ መያዝ እንደሚያስፈልጋቸው ታውቆ በክልላችሁ ስር በሚገኙ ጤና ተቋማት ላይ የሚሰሩ ጤና ባለሙያዎች እስከ መስከረም 30/2018 ዓ.ም ብቻ የሙያ ፈቃድ እንዲያወጡ" ሲል ሚኒስትር መስሪያ ቤቱ አሳስቧል።
ከመስከረም 30/2018 ዓ.ም በኋላ ግን "No license,No practice" በሚል መሪ ቃል የሙያ ፈቃድ የሌላቸው ባለሙያዎች በሙያቸው መስራት እንደማይችሉ አሳውቋል።
የሙያ ፈቃድ ለማውጣትና ለማሳደስ የተሰጠው ጊዜ እስከሚያልቅ ክልሎች አስፈላጊው የንቅናቄ ስራ በመስራት ሁሉም ባለሙያ የሙያ ፍቃድ ይዞ እንዲሰራ እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ መሰጠቱን ተገልጿል።
T.me/ethio_mereja
የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድን በሚመለከት በጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ ተፈርሞ በ 30/12/2017 ዓም ለሁሉም ክልሎች የተላከው ደብዳቤ " ሁሉም ክልሎች እስከ መስከረም 30/2018 ዓም ድረስ የንቅናቄ ስራ በመስራት ሁሉም ባለሙያ የሙያ ፍቃድ ይዞ እንዲሰራ እንዲደረግ አሳስባለሁ " ይላል።
"በመመሪያው መሰረት የጤና አገልግሎት የሚሰጡ ሁሉም ባለሙያዎች የታደስ የሙያ ፈቃድ እንዲኖራቸው ይጠበቃል "ያለው የጤና ሚ/ር ይህንንም ተከታትሎ ማስፈጸም በጤና ሚ/ር የጤናና ጤና ነክ ተቋማትና ባለሙያዎች ቁጥጥር መሪ ስራ አስፈጻሚ መሆኑን ይገልጻል።
በ2017 በጀት ዓመት የጤና ሚኒስቴር ባካሄደው የዳሰሳ ጥናት መሰረት የሙያ ፈቃድ ሳይኖራቸዉ እንዲሁም የአገልግሎት ጊዜው ባለፈበት የሙያ ፈቃድ አገልግሎት እየሰጡ ያሉ ባለሙያዎችን መኖራቸዉን ማረጋገጡን ገልጿል።
በዚህ መሰረት "ሁሉም የጤና ባለሙያዎች በሙያቸው ለመስራት የታደሰ የሙያ ፈቃድ መያዝ እንደሚያስፈልጋቸው ታውቆ በክልላችሁ ስር በሚገኙ ጤና ተቋማት ላይ የሚሰሩ ጤና ባለሙያዎች እስከ መስከረም 30/2018 ዓ.ም ብቻ የሙያ ፈቃድ እንዲያወጡ" ሲል ሚኒስትር መስሪያ ቤቱ አሳስቧል።
ከመስከረም 30/2018 ዓ.ም በኋላ ግን "No license,No practice" በሚል መሪ ቃል የሙያ ፈቃድ የሌላቸው ባለሙያዎች በሙያቸው መስራት እንደማይችሉ አሳውቋል።
የሙያ ፈቃድ ለማውጣትና ለማሳደስ የተሰጠው ጊዜ እስከሚያልቅ ክልሎች አስፈላጊው የንቅናቄ ስራ በመስራት ሁሉም ባለሙያ የሙያ ፍቃድ ይዞ እንዲሰራ እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ መሰጠቱን ተገልጿል።
T.me/ethio_mereja
❤39👍11👏1🤯1
አንቶኒዮ ጉተሬዝ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ በመመረቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም ሁለቱ ወገኖች በቀጣናው ብሎም በዓለም አቀፍ የጋራ ጉዳዮች ላይ መክረዋል። አንቶኒዮ ጉተሬዝ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ በመመረቁ ኢትዮጵያውያን እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።
በተጨማሪም በቅርቡ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ጉባዔን በስኬት ማስተናገዷን አስታውሰው፥ ለዚህም የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም ሁለቱ ወገኖች በቀጣናው ብሎም በዓለም አቀፍ የጋራ ጉዳዮች ላይ መክረዋል። አንቶኒዮ ጉተሬዝ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ በመመረቁ ኢትዮጵያውያን እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።
በተጨማሪም በቅርቡ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ጉባዔን በስኬት ማስተናገዷን አስታውሰው፥ ለዚህም የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
❤60👍7👏5😁3🤔2
#ቴምርፕሮፐርቲስ
⩩ 100% ለሚከፍሉ ከ30% እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ እውነተኛ ቅናሽ አዘጋጅተናል።
⩩ እንዲሁም 40% ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ የ20% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
📍 ሊሴ ገ/ማርያም
👉 66 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 7,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (759,000)
👉 71 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,165,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (816,500)
👉 132 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,520,000
ቅድመ ክፍያ 10% (1,452,000)
👉 146 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 16,060,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,606,000)
📍ሐይሌ ጋርመንት
ባለ 3 መኝታ
👉 139ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,459,000)
📍 አያት (ፈረስ ቤት)
👉 88 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,360,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (836,000)
👉 108 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 10,260,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,026,000)
👉 137 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 15,070,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,50,000)
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን!
+251964439488
+251907232222
Telegram: https://t.me/OusmanTemer
WhatsApp: https://wa.me/251964439488
⩩ 100% ለሚከፍሉ ከ30% እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ እውነተኛ ቅናሽ አዘጋጅተናል።
⩩ እንዲሁም 40% ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ የ20% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
📍 ሊሴ ገ/ማርያም
👉 66 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 7,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (759,000)
👉 71 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,165,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (816,500)
👉 132 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,520,000
ቅድመ ክፍያ 10% (1,452,000)
👉 146 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 16,060,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,606,000)
📍ሐይሌ ጋርመንት
ባለ 3 መኝታ
👉 139ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,459,000)
📍 አያት (ፈረስ ቤት)
👉 88 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,360,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (836,000)
👉 108 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 10,260,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,026,000)
👉 137 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 15,070,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,50,000)
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን!
+251964439488
+251907232222
Telegram: https://t.me/OusmanTemer
WhatsApp: https://wa.me/251964439488
❤25🤯2
በአዲስ አበባ ለደመራ በዓል ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ!!
በነገው ዕለት በመስቀል አደባባይ በሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓል ምክንያት ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ይፋ አድርጓል፡፡
በነገው ዕለት ከረፋዱ 4:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ መርሐ ግብሩ ፍፃሜ ለተሽከርካሪዎች ዝግ መንገዶች፡-
•ከቅዱስ ኡራኤል አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ቅዱስ ኡራኤል አደባባይ፣
• ከቦሌ አቅጣጫ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች ኦሎምፒያ አደባባይ ላይና ታች እንዲሁም ግራና ቀኝ፣
• ከመስቀል ፍላወር ወደ ኦሎምፒያ የሚወስደው መንገድ ጋዜቦ አደባባይ፣
• ከአጎና ሲኒማ ወደ መስቀል አደባባይ ለከባድ ተሽከርካሪ አጎና ሲኒማ አጠገብ እንዲሁም ለቀላል ተሽከርካሪ ጥላሁን አደባባይ (አራተኛ ክፍለ ጦር)፣
• ከለገሀር መብራት ወደ መስቀል አደባባይ ለገሀር መብራት፣
• ከቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታድዮም ለሚጓዙ ቴሌ ማቋረጫ፣
• ከራስ ሆቴል ወደ ስታድየም ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች ራስ ሆቴል፣
• ከሐራምቤ መብራት ወይም ከአምባሳደር ሲኒማ ወደ መስቀል አደባባይ ሃራምቤ መብራት፣
• ከብሔራዊ ቤተ መንግስት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ብሔራዊ ቤተ መንግስት አጠገብ፣
• ከዛንቺስ ሼል ወደ ባምቢስ የሚወስደው መንገድ ከዛንቺስ ሼል አጠገብ፣ እንዲሁም
• ከጁፒተር ሆቴል ወደ ECA የሚወሰደው መንገድ ባምቢስ ሳልኮት ህንፃ አጠገብ
በተገለፁት መስመሮች ላይ ተሽከርካሪዎችን ለአጭርም ይሁን ለረዥም ጊዜ ማቆም የተከለከለ መሆኑን አሽከርካሪዎች ተገንዝበው አማራጭ መንገዶችን በመጠቀምና የትራፊክ ፖሊስ አባላት በሚያመላክቷቸው መንገድ በመጓዝ አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርጉ ፖሊስ ጥሪ አቅርቧል።
ህብረተሰቡ ለፀጥታ ስጋት የሆኑ አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙት በ011-1-11-01-11 እንዲሁም በ991 ነፃ የስልክ መስመር ጥቆማ በመስጠትና አስፈላጊውን ትብብር በማድረግ የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣም ፖሊስ ጠይቋል፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
በነገው ዕለት በመስቀል አደባባይ በሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓል ምክንያት ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ይፋ አድርጓል፡፡
በነገው ዕለት ከረፋዱ 4:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ መርሐ ግብሩ ፍፃሜ ለተሽከርካሪዎች ዝግ መንገዶች፡-
•ከቅዱስ ኡራኤል አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ቅዱስ ኡራኤል አደባባይ፣
• ከቦሌ አቅጣጫ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች ኦሎምፒያ አደባባይ ላይና ታች እንዲሁም ግራና ቀኝ፣
• ከመስቀል ፍላወር ወደ ኦሎምፒያ የሚወስደው መንገድ ጋዜቦ አደባባይ፣
• ከአጎና ሲኒማ ወደ መስቀል አደባባይ ለከባድ ተሽከርካሪ አጎና ሲኒማ አጠገብ እንዲሁም ለቀላል ተሽከርካሪ ጥላሁን አደባባይ (አራተኛ ክፍለ ጦር)፣
• ከለገሀር መብራት ወደ መስቀል አደባባይ ለገሀር መብራት፣
• ከቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታድዮም ለሚጓዙ ቴሌ ማቋረጫ፣
• ከራስ ሆቴል ወደ ስታድየም ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች ራስ ሆቴል፣
• ከሐራምቤ መብራት ወይም ከአምባሳደር ሲኒማ ወደ መስቀል አደባባይ ሃራምቤ መብራት፣
• ከብሔራዊ ቤተ መንግስት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ብሔራዊ ቤተ መንግስት አጠገብ፣
• ከዛንቺስ ሼል ወደ ባምቢስ የሚወስደው መንገድ ከዛንቺስ ሼል አጠገብ፣ እንዲሁም
• ከጁፒተር ሆቴል ወደ ECA የሚወሰደው መንገድ ባምቢስ ሳልኮት ህንፃ አጠገብ
በተገለፁት መስመሮች ላይ ተሽከርካሪዎችን ለአጭርም ይሁን ለረዥም ጊዜ ማቆም የተከለከለ መሆኑን አሽከርካሪዎች ተገንዝበው አማራጭ መንገዶችን በመጠቀምና የትራፊክ ፖሊስ አባላት በሚያመላክቷቸው መንገድ በመጓዝ አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርጉ ፖሊስ ጥሪ አቅርቧል።
ህብረተሰቡ ለፀጥታ ስጋት የሆኑ አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙት በ011-1-11-01-11 እንዲሁም በ991 ነፃ የስልክ መስመር ጥቆማ በመስጠትና አስፈላጊውን ትብብር በማድረግ የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣም ፖሊስ ጠይቋል፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
❤42👍11
#ቴምርፕሮፐርቲስ
⩩ 100% ለሚከፍሉ ከ30% እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ እውነተኛ ቅናሽ አዘጋጅተናል።
⩩ እንዲሁም 40% ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ የ20% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
📍 ሊሴ ገ/ማርያም
👉 66 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 7,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (759,000)
👉 71 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,165,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (816,500)
👉 132 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,520,000
ቅድመ ክፍያ 10% (1,452,000)
👉 146 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 16,060,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,606,000)
📍ሐይሌ ጋርመንት
ባለ 3 መኝታ
👉 139ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,459,000)
📍 አያት (ፈረስ ቤት)
👉 88 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,360,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (836,000)
👉 108 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 10,260,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,026,000)
👉 137 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 15,070,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,50,000)
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን!
+251964439488
+251907232222
Telegram: https://t.me/OusmanTemer
WhatsApp: https://wa.me/251964439488
⩩ 100% ለሚከፍሉ ከ30% እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ እውነተኛ ቅናሽ አዘጋጅተናል።
⩩ እንዲሁም 40% ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ የ20% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
📍 ሊሴ ገ/ማርያም
👉 66 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 7,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (759,000)
👉 71 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,165,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (816,500)
👉 132 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,520,000
ቅድመ ክፍያ 10% (1,452,000)
👉 146 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 16,060,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,606,000)
📍ሐይሌ ጋርመንት
ባለ 3 መኝታ
👉 139ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,459,000)
📍 አያት (ፈረስ ቤት)
👉 88 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,360,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (836,000)
👉 108 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 10,260,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,026,000)
👉 137 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 15,070,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,50,000)
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን!
+251964439488
+251907232222
Telegram: https://t.me/OusmanTemer
WhatsApp: https://wa.me/251964439488
❤17
ETHIO SPARK LAPTOP STORE
ETHIO SPARK LAPTOP STORE ፈጣን እና ዘመናዊ የሆኑ የዓለምችንን ምርጥ
🖥 አዳዲስ ላፕቶፖች
🖥 ጌሚንግ ላፕቶፖች
🖥 ቢዝነስ ላፕቶፖች
🖥 ዱባይ ዩዝድ ላፕቶፖች እና
🖥 የተለየዩ የላፕቶፕ አክሰሰሪዎችን ከ አንድ አመት ዋስትና ጋር እንዲሁም ከልዩ የአዲስ ዓመት የበዓል ቅናሽ ጋር እርሶን ይንጠብቃልን
ይደውሉ 👇
☎️+251974967884
የፁሁፍ መልዕክት 👇👇
💌 @Dm4ethio
📍 Location: 📌 Addis Ababa, Megenagn
Telegram link: https://t.me/EthioSpark16
You tube link:https://www.youtube.com/@EthioSpark0
Instagram link: https://www.instagram.com/ethiopark16/
Facebook :https://www.facebook.com/share/177eogKin1/
Tiktok link: tiktok.com/@ethiospark
🌐 Website:www.ethiospark16.com
ETHIO SPARK LAPTOP STORE ፈጣን እና ዘመናዊ የሆኑ የዓለምችንን ምርጥ
🖥 አዳዲስ ላፕቶፖች
🖥 ጌሚንግ ላፕቶፖች
🖥 ቢዝነስ ላፕቶፖች
🖥 ዱባይ ዩዝድ ላፕቶፖች እና
🖥 የተለየዩ የላፕቶፕ አክሰሰሪዎችን ከ አንድ አመት ዋስትና ጋር እንዲሁም ከልዩ የአዲስ ዓመት የበዓል ቅናሽ ጋር እርሶን ይንጠብቃልን
ይደውሉ 👇
☎️+251974967884
የፁሁፍ መልዕክት 👇👇
💌 @Dm4ethio
📍 Location: 📌 Addis Ababa, Megenagn
Telegram link: https://t.me/EthioSpark16
You tube link:https://www.youtube.com/@EthioSpark0
Instagram link: https://www.instagram.com/ethiopark16/
Facebook :https://www.facebook.com/share/177eogKin1/
Tiktok link: tiktok.com/@ethiospark
🌐 Website:www.ethiospark16.com
❤8
ኢትዮጵያን ለማይመጥነው ውጤት ሕዝቡን ይቅርታ እንጠይቃለን፦ ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በቶኪዮ ዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተመዘገበው ውጤት ኢትዮጵያን የማይመጥን መሆኑን ገልጾ ሕዝቡን ይቅርታ ጠየቀ።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን በ20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተመዘገበው ውጤት የኢትዮጵያን ሕዝብ የሚመጥን እንዳልሆነ ተናግሯል።
በመድረኩ በ35 አትሌቶች የተወከለችው ኢትዮጵያ በሁለት ብር እና በሁለት የነሐስ ሜዳልያ ከዓለም 22ኛ ደረጃን ይዛ ማጠናቀቋ ይታወሳል።
ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን ለተመዘገበው ደካማ ውጤት ምክንያት የሆኑ ጉዳዮችን ገልጿል።
ለሻምፒዮናው በተደረገው ዝግጅት አሠልጣኞች በጋራ እና ትብብር የመሥራት ፍላጎት አለማሳየታቸውን ፕሬዝዳንቱ ይፋ አድርጓል።
በተለይ በወንዶች 10 ሺህ ሜትር ውድድር አለመተባበሩ በግልጽ ይታይ ነበር ያለው ኮማንደር ስለሺ ስህን ለማስተካከል ሙከራዎች ቢደረጉም በሚፈለገው ልክ አልሆኑም ብሏል።
አሰልጣኞች አትሌቶቻቸውን በግል የማሠራት ፍላጎት ማሳየታቸው ሀገርን ዋጋ እንዳስከፈለ ነው የገለጸው።
በ20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ በጋራ ለመሥራት ፍላጎት የሌላቸው አትሌቶች እና አሰልጣኞች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድም ተናግሯል። በተለይ በወንዶች 10 ሺህ ሜትር ዮሚፍ ቀጀልቻ እና ሰለሞን ባረጋ በልምምድ ላይ እያሉ በጋራ እንዲሰሠሩ ጥረቶች ቢደረጉም የአሰልጣኞቻቸው ቸልተኝነት ተጨምሮበት እንዳልተሳካ ይፋ አድርጓል።
ለጠፋው ውጤት አሰልጣኞችም አትሌቶችም ተባባሪ እንደነበሩ ያሳወቀው ፕሬዝዳንቱ እንዲ አይነት ችግሮችን ለማስቀረት የሪፎርም ስራዎች በቅርቡ ተግባራዊ እንደሚሆኑም ተናግሯል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በቶኪዮ ዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተመዘገበው ውጤት ኢትዮጵያን የማይመጥን መሆኑን ገልጾ ሕዝቡን ይቅርታ ጠየቀ።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን በ20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተመዘገበው ውጤት የኢትዮጵያን ሕዝብ የሚመጥን እንዳልሆነ ተናግሯል።
በመድረኩ በ35 አትሌቶች የተወከለችው ኢትዮጵያ በሁለት ብር እና በሁለት የነሐስ ሜዳልያ ከዓለም 22ኛ ደረጃን ይዛ ማጠናቀቋ ይታወሳል።
ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን ለተመዘገበው ደካማ ውጤት ምክንያት የሆኑ ጉዳዮችን ገልጿል።
ለሻምፒዮናው በተደረገው ዝግጅት አሠልጣኞች በጋራ እና ትብብር የመሥራት ፍላጎት አለማሳየታቸውን ፕሬዝዳንቱ ይፋ አድርጓል።
በተለይ በወንዶች 10 ሺህ ሜትር ውድድር አለመተባበሩ በግልጽ ይታይ ነበር ያለው ኮማንደር ስለሺ ስህን ለማስተካከል ሙከራዎች ቢደረጉም በሚፈለገው ልክ አልሆኑም ብሏል።
አሰልጣኞች አትሌቶቻቸውን በግል የማሠራት ፍላጎት ማሳየታቸው ሀገርን ዋጋ እንዳስከፈለ ነው የገለጸው።
በ20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ በጋራ ለመሥራት ፍላጎት የሌላቸው አትሌቶች እና አሰልጣኞች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድም ተናግሯል። በተለይ በወንዶች 10 ሺህ ሜትር ዮሚፍ ቀጀልቻ እና ሰለሞን ባረጋ በልምምድ ላይ እያሉ በጋራ እንዲሰሠሩ ጥረቶች ቢደረጉም የአሰልጣኞቻቸው ቸልተኝነት ተጨምሮበት እንዳልተሳካ ይፋ አድርጓል።
ለጠፋው ውጤት አሰልጣኞችም አትሌቶችም ተባባሪ እንደነበሩ ያሳወቀው ፕሬዝዳንቱ እንዲ አይነት ችግሮችን ለማስቀረት የሪፎርም ስራዎች በቅርቡ ተግባራዊ እንደሚሆኑም ተናግሯል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
❤39😁21👎3👍2👏1