እስራኤል በድጋሚ ጥቃት ብትሰነዝር ከባድ ጥፊ ይጠብቃታል ሲሉ የኢራን ከፍተኛ ጄኔራል ተናገሩ
የኢራን ጦር ኃይሎች ዋና አዛዥ እስራኤል በሀገሪቱ ላይ ሌላ የጥቃት እርምጃ ከወሰደች ከባድ ጥፊ እንደሚደርስባት አስጠንቅቀዋል። ሜጀር ጀነራል አብዶልራሂም ሙሳቪ ለሊባኖስ አል-ማያዲን የቴሌቪዥን ጣቢያ እንደተናገሩት የኢራን ጦር ኃይሎች ባለፈው ወር የእስራኤል እና የአሜሪካ ጥቃት ምላሽ ለመስጠት ሁሉንም አቅማቸውን እንዳልተጠቀሙ አፅንዖት ሰጥተው ተናግረዋል። "የእስራኤል አገዛዝ በቅርቡ በኢራን ላይ ባደረገው ወረራ ከባድ ሽንፈት ደርሶበታም፣ እናም ይህ የመሰለ ስህተት ከደገመ ከኢራን ህዝብ እና የጦር ኃይሎች የበለጠ ከባድ ጥፊ እንደሚደርስበት እናስጠነቅቃለን" ብለዋል ።
ሙሳቪ እስራኤላውያን እና ደጋፊዎቻቸው በኢራን ሪፐብሊክ ላይ ጉዳት ለማድረስ ኃይላቸውን ለአመታት ሲያሰባስቡ መቆየታቸውንም ጠቁመዋል። ኢራንን ኢላማ ለማድረግ እና ሀገሪቱን ለመከፋፈል እየፈለጉ ነው ለዚህም ደግሞ የኒውክሌርን ጉዳይ እንደ ምክንያት በመጠቀም ላይ ይገኛሉ ሲሉ ተደምጠዋል። እ.ኤ.አ ሰኔ 13፣ እስራኤል በኢራን ላይ ግልፅ እና የማያዳግም ወረራ ስትል በከፈተችው የጦር ዘመቻ በርካታ ከፍተኛ የጦር አዛዦች፣ የኒውክሌር ሳይንቲስቶችን እና ሲቪሎችን ህይወት ቀምቷል።ዩናይትድ ስቴትስ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቻርተርን፣ አለም አቀፍ ህግን እና የኑክሌር መከላከል ስምምነትን በመጣስ ሶስት የኢራን ኒውክሌር ጣቢያዎችን በቦምብ በማፈንዳት ወደ ጦርነቱ ገብታለች።
በምላሹም የኢራን ጦር ሃይሎች በኳታር የሚገኘውን በምዕራብ እስያ ትልቁን የአሜሪካን አል-ኡዴይድ የጦር ሰፈርን ኢላማ አድርጋለች።
የኢራን ጦር ኃይሎች ዋና አዛዥ እስራኤል በሀገሪቱ ላይ ሌላ የጥቃት እርምጃ ከወሰደች ከባድ ጥፊ እንደሚደርስባት አስጠንቅቀዋል። ሜጀር ጀነራል አብዶልራሂም ሙሳቪ ለሊባኖስ አል-ማያዲን የቴሌቪዥን ጣቢያ እንደተናገሩት የኢራን ጦር ኃይሎች ባለፈው ወር የእስራኤል እና የአሜሪካ ጥቃት ምላሽ ለመስጠት ሁሉንም አቅማቸውን እንዳልተጠቀሙ አፅንዖት ሰጥተው ተናግረዋል። "የእስራኤል አገዛዝ በቅርቡ በኢራን ላይ ባደረገው ወረራ ከባድ ሽንፈት ደርሶበታም፣ እናም ይህ የመሰለ ስህተት ከደገመ ከኢራን ህዝብ እና የጦር ኃይሎች የበለጠ ከባድ ጥፊ እንደሚደርስበት እናስጠነቅቃለን" ብለዋል ።
ሙሳቪ እስራኤላውያን እና ደጋፊዎቻቸው በኢራን ሪፐብሊክ ላይ ጉዳት ለማድረስ ኃይላቸውን ለአመታት ሲያሰባስቡ መቆየታቸውንም ጠቁመዋል። ኢራንን ኢላማ ለማድረግ እና ሀገሪቱን ለመከፋፈል እየፈለጉ ነው ለዚህም ደግሞ የኒውክሌርን ጉዳይ እንደ ምክንያት በመጠቀም ላይ ይገኛሉ ሲሉ ተደምጠዋል። እ.ኤ.አ ሰኔ 13፣ እስራኤል በኢራን ላይ ግልፅ እና የማያዳግም ወረራ ስትል በከፈተችው የጦር ዘመቻ በርካታ ከፍተኛ የጦር አዛዦች፣ የኒውክሌር ሳይንቲስቶችን እና ሲቪሎችን ህይወት ቀምቷል።ዩናይትድ ስቴትስ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቻርተርን፣ አለም አቀፍ ህግን እና የኑክሌር መከላከል ስምምነትን በመጣስ ሶስት የኢራን ኒውክሌር ጣቢያዎችን በቦምብ በማፈንዳት ወደ ጦርነቱ ገብታለች።
በምላሹም የኢራን ጦር ሃይሎች በኳታር የሚገኘውን በምዕራብ እስያ ትልቁን የአሜሪካን አል-ኡዴይድ የጦር ሰፈርን ኢላማ አድርጋለች።
❤56😁45
የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ በበጀት ዓመቱ ከ9 ሺህ በላይ ህገ-ወጥ የንግድ ድርጅቶች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ንግድ ጽ/ቤት የ2017 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ዙሪያ ከዘርፉ አመራሮች እና ባለሙያዎች ጋር ገምግሟል፡፡
በበጀት ዓመቱ ህገ-ወጥ ንግድን በመከላከልና በመቆጣጠር ፍትሃዊ የንግድ ስርዓት እንዲሰፍን ሰፊ ስራ መሰራቱን የተገለጸ ሲሆን በ68 ሺ 3 መቶ 33 የንግድ ድርጅቶች ላይ የበር ለበር ክትትልና ቁጥጥር በማድረግ በዘጠኝ ሺህ ስምንት መቶ ዘጠና አራት በህገ-ወጥ የንግድ ሥራ ተሰማርተው የተገኙ ድርጅቶች ላይ አስተዳደራዊና ህጋዊ እርምጃ መወሰዱን ብስራት ሬዲዮ ሰምቷል፡፡
የህብረተሰቡን የኑሮ ውድነት ተጋላጭነት ለመቀነስ የእሁድ ገበያዎችን ቁጥር ወደ 24 ማሳደግ መቻሉን ተጠቁሟል። በገበያዎቹ ላይ የሚቀርቡ መሰረታዊ የግብርና እና ኢንዱስትሪ በተመጣጣኝ ዋጋና ጥራት እንዲቀርቡ የተሻለ ክትትልና ቁጥጥር መደረጉን ጠቁመዋል፡፡
አክለው በበጀት ዓመቱ የነበረውን ጥንካሬ ይበልጥ በማጠናከር እና እንደ ውስንነት የተነሱ ጉዳዮችን በማረም በቀጣይ በጀት ዓመት የበለጠ ውጤታማ ስራ ለመስራት ርብርብ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቁሟል፡፡
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ንግድ ጽ/ቤት የ2017 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ዙሪያ ከዘርፉ አመራሮች እና ባለሙያዎች ጋር ገምግሟል፡፡
በበጀት ዓመቱ ህገ-ወጥ ንግድን በመከላከልና በመቆጣጠር ፍትሃዊ የንግድ ስርዓት እንዲሰፍን ሰፊ ስራ መሰራቱን የተገለጸ ሲሆን በ68 ሺ 3 መቶ 33 የንግድ ድርጅቶች ላይ የበር ለበር ክትትልና ቁጥጥር በማድረግ በዘጠኝ ሺህ ስምንት መቶ ዘጠና አራት በህገ-ወጥ የንግድ ሥራ ተሰማርተው የተገኙ ድርጅቶች ላይ አስተዳደራዊና ህጋዊ እርምጃ መወሰዱን ብስራት ሬዲዮ ሰምቷል፡፡
የህብረተሰቡን የኑሮ ውድነት ተጋላጭነት ለመቀነስ የእሁድ ገበያዎችን ቁጥር ወደ 24 ማሳደግ መቻሉን ተጠቁሟል። በገበያዎቹ ላይ የሚቀርቡ መሰረታዊ የግብርና እና ኢንዱስትሪ በተመጣጣኝ ዋጋና ጥራት እንዲቀርቡ የተሻለ ክትትልና ቁጥጥር መደረጉን ጠቁመዋል፡፡
አክለው በበጀት ዓመቱ የነበረውን ጥንካሬ ይበልጥ በማጠናከር እና እንደ ውስንነት የተነሱ ጉዳዮችን በማረም በቀጣይ በጀት ዓመት የበለጠ ውጤታማ ስራ ለመስራት ርብርብ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቁሟል፡፡
❤24👎7👍1🤔1
ኢትዮጵያና የዓለም ባንክ የ1 ቢሊየን ዶላር ስምምነት ተፈራረሙ
ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የ1 ቢሊየን ዶላር የፋይናንስ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
የድጋፍ ስምምነቱ የኢትዮጵያን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና አካታች የኢኮኖሚ እድገትን ለማገዝ እንደሚውል ተመላክቷል፡፡
ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ እና የዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ማሪያም ሳሊም ተፈራርመዋል፡፡
ስምምነቱ የዓለም ባንክ የኢትዮጵያን የሪፎርም አጀንዳ ለመደገፍ ያለውን ቁርጠኝነት እንደሚያሳይ መጠቀሱን የገንዘብ ሚኒስቴር ለፋና ዲጂታል የላከው መረጃ ያመላክታል፡፡
የዓለም ባንክ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ሪፎርም ለመደገፍ በሚተገብረው መርሐ ግብር ማዕቀፍ መሰረት ስምምነቱ በድጋፍ እና በተራዘመ ብድር አማካኝነት የቀረበ ነው፡፡
መርሐ ግብሩ የፋይናንስ ዘርፉን ለማረጋጋት፣ የንግድ ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ፣ ዘላቂ የማህበራዊ አገልግሎትን ለማረጋገጥና ሌሎች የሪፎርሙን ቁልፍ ተግባራትን ለመደገፍ ያለመ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የ1 ቢሊየን ዶላር የፋይናንስ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
የድጋፍ ስምምነቱ የኢትዮጵያን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና አካታች የኢኮኖሚ እድገትን ለማገዝ እንደሚውል ተመላክቷል፡፡
ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ እና የዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ማሪያም ሳሊም ተፈራርመዋል፡፡
ስምምነቱ የዓለም ባንክ የኢትዮጵያን የሪፎርም አጀንዳ ለመደገፍ ያለውን ቁርጠኝነት እንደሚያሳይ መጠቀሱን የገንዘብ ሚኒስቴር ለፋና ዲጂታል የላከው መረጃ ያመላክታል፡፡
የዓለም ባንክ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ሪፎርም ለመደገፍ በሚተገብረው መርሐ ግብር ማዕቀፍ መሰረት ስምምነቱ በድጋፍ እና በተራዘመ ብድር አማካኝነት የቀረበ ነው፡፡
መርሐ ግብሩ የፋይናንስ ዘርፉን ለማረጋጋት፣ የንግድ ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ፣ ዘላቂ የማህበራዊ አገልግሎትን ለማረጋገጥና ሌሎች የሪፎርሙን ቁልፍ ተግባራትን ለመደገፍ ያለመ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
❤61😢13👎9🤯1
💵💸በርካታ ገንዘብ በሚያሸንፉበት የአፍሮስፖርት ፈረስ ግልብያ እና የውሻ ውድድር ቨርቿል ጨዋታዎች እየተዝናናችሁ ተሸላሚ ሁኑ!🎁
የተለያዩ ቨርቿል ጨዋታዎችን ለማግኘት ድህረ ገጻችንን https://afrobetting.net/ ይጎብኙ።
የተለያዩ ቨርቿል ጨዋታዎችን ለማግኘት ድህረ ገጻችንን https://afrobetting.net/ ይጎብኙ።
❤14👍1👎1😢1
💸🤑 በአፍሮ ስፖርት ከፍተኛ ገንዘብ ማግኘት በምትችሉባቸው የአቪዬተር ✈️ እና ኬኖ ጨዋታዎች እየተዝናናችሁ አሸናፊ ሁኑ።🏆
ለመጫወት ይህን ሊንክ 👉👉https://afrobetting.net/ ሊንክ ይጫኑ።
@afrosportsbet
ለመጫወት ይህን ሊንክ 👉👉https://afrobetting.net/ ሊንክ ይጫኑ።
@afrosportsbet
❤19👍3👎3👏1
ለአርቲስት አንዱአለም የተሰጠው ሽልማት ተነጠቀ
አዲስ አበባ – የሃጫሉ ሁንዴሳ ፋውንዴሽን ይቅርታ ጠይቆ ለአንዱአለም የሰጠውን ሽልማት መነጠቁን አስታወቀ።
ይህ ውሳኔ የህብረተሰቡን ድምፅ ያዳመጠ እና አዎንታዊ ምላሽ የሰጠ መሆኑን ብዙዎች ገልጸዋል።
የሽልማቱ መነጠቅን ተከትሎ፣ ለቀነኒ ፍትህ የማግኘት ጥያቄዎች በህብረተሰቡ ዘንድ ዳግም እያየሉ መጥተዋል።
የመርማሪ አካላት ምርመራውን እና ክሱን በድጋሚ እንዲያዩት ጥሪ ቀርቧል፤
በተለይም በነፍስ ማጥፋት ወንጀል ብቻ ሳይሆን የቤት ውስጥ ጥቃትንም ጨምሮ ሁሉንም ገጽታዎች ማካተት እንዳለበት ተጠቁሟል።
የዚህ ጥያቄ አቅራቢዎች፣ ትግላቸውን በማህበራዊ ሚዲያ ብቻ ሳይወሰኑ በመሬት ላይም አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል።
ይህ ዘመቻ በየቤቱ የቤት ውስጥ ጥቃት ለሚደርስባቸው ምስኪን ሴቶች ሁሉ የሚደረግ ትግል መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።
Via ሃጫሉ ሁንዴሳ ፋውንዴሽን
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
አዲስ አበባ – የሃጫሉ ሁንዴሳ ፋውንዴሽን ይቅርታ ጠይቆ ለአንዱአለም የሰጠውን ሽልማት መነጠቁን አስታወቀ።
ይህ ውሳኔ የህብረተሰቡን ድምፅ ያዳመጠ እና አዎንታዊ ምላሽ የሰጠ መሆኑን ብዙዎች ገልጸዋል።
የሽልማቱ መነጠቅን ተከትሎ፣ ለቀነኒ ፍትህ የማግኘት ጥያቄዎች በህብረተሰቡ ዘንድ ዳግም እያየሉ መጥተዋል።
የመርማሪ አካላት ምርመራውን እና ክሱን በድጋሚ እንዲያዩት ጥሪ ቀርቧል፤
በተለይም በነፍስ ማጥፋት ወንጀል ብቻ ሳይሆን የቤት ውስጥ ጥቃትንም ጨምሮ ሁሉንም ገጽታዎች ማካተት እንዳለበት ተጠቁሟል።
የዚህ ጥያቄ አቅራቢዎች፣ ትግላቸውን በማህበራዊ ሚዲያ ብቻ ሳይወሰኑ በመሬት ላይም አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አስታውቀዋል።
ይህ ዘመቻ በየቤቱ የቤት ውስጥ ጥቃት ለሚደርስባቸው ምስኪን ሴቶች ሁሉ የሚደረግ ትግል መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።
Via ሃጫሉ ሁንዴሳ ፋውንዴሽን
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
👍94❤86👎11😁4🤔3👏1
🎊እንኳን ደስ አላችሁ🎉
አፍሮ ስፖርት በመልቲ ቦነስ ሲጫወቱ 60% ቦነስ የሚያገኙበትን እድል ይዞላቹ መጥቷል!🔥
🚀 እንዲሁም ሌሎችን ያካተቱ ቦነሶቻችንን ይጠቀሙ። ብልህ ይሁኑ አሁኑኑ https://afrobetting.net ላይ ይቀላቀሉ እና በትልቁ ያሸንፉ!
@afrosportsbet
አፍሮ ስፖርት በመልቲ ቦነስ ሲጫወቱ 60% ቦነስ የሚያገኙበትን እድል ይዞላቹ መጥቷል!🔥
🚀 እንዲሁም ሌሎችን ያካተቱ ቦነሶቻችንን ይጠቀሙ። ብልህ ይሁኑ አሁኑኑ https://afrobetting.net ላይ ይቀላቀሉ እና በትልቁ ያሸንፉ!
@afrosportsbet
❤11👍1🤔1
ቶምቦላ ሎተሪ 2017 ዕጣ ወጥቷል!!
ቶምቦላ ሎተሪ 2017 ዕጣ ዛሬ ሰኔ 29 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በዕድል አዳራሽ የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዟል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ቶምቦላ ሎተሪ 2017 ዕጣ ዛሬ ሰኔ 29 ቀን 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በዕድል አዳራሽ የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዟል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
❤65👍8😭5👏4
🥳🏆እንኳን ደስ አላችሁ 🥳🏆
📣የምስራች ለአፍሮ ስፖርት ደንበኞቻችን በሙሉ ጥሩ ዜና ይዘንላችሁ መጥተናል።
በአፍሮ ቤት በአዲሱ ቶርናመንት ጨዋታዎቻችንን ወይም በተለያዩ ቨርችዋል ጌሞቻችንን በመጫወት እና ነጥቦችን በመሰብሰብ እስከ 50,000 ብር ድረስ ተሸላሚ ይሁኑ።
🎁 ሽልማቶቻችን
1️⃣አንደኛ 50,000 ብር
2️⃣ሁለተኛ 30,000 ብር
3️⃣ሶስተኛ 20,000 ብር
4️⃣አራተኛ 10,000 ብር
5️⃣-አምስተኛ 5,000 ብር
ከ6-10ኛ 1,000 ብር
ከ11- 20ኛ 500 ብር በየቀኑ እንሸልማለን!
ታዲያ ምን ይጠብቃሉ አሁኑኑ https://afrobetting.net ይግቡና ይጫወቱ።
@afrosportsbet
#Betwithafrosport #bestodds #afrosportsbet #winbig #afrobet #premierleague
📣የምስራች ለአፍሮ ስፖርት ደንበኞቻችን በሙሉ ጥሩ ዜና ይዘንላችሁ መጥተናል።
በአፍሮ ቤት በአዲሱ ቶርናመንት ጨዋታዎቻችንን ወይም በተለያዩ ቨርችዋል ጌሞቻችንን በመጫወት እና ነጥቦችን በመሰብሰብ እስከ 50,000 ብር ድረስ ተሸላሚ ይሁኑ።
🎁 ሽልማቶቻችን
1️⃣አንደኛ 50,000 ብር
2️⃣ሁለተኛ 30,000 ብር
3️⃣ሶስተኛ 20,000 ብር
4️⃣አራተኛ 10,000 ብር
5️⃣-አምስተኛ 5,000 ብር
ከ6-10ኛ 1,000 ብር
ከ11- 20ኛ 500 ብር በየቀኑ እንሸልማለን!
ታዲያ ምን ይጠብቃሉ አሁኑኑ https://afrobetting.net ይግቡና ይጫወቱ።
@afrosportsbet
#Betwithafrosport #bestodds #afrosportsbet #winbig #afrobet #premierleague
❤15😱1
🎉የአፍሮስፖርት ውድድር የቴሌግራም መላሽ አሸናፊዎቻችን እንኳን ደስ አላችሁ🎉
💵ከዚህ በፊት ባዘጋጀነው የይመልሱ ይሸለሙ ጥያቄ ትክክለኛውን መልስ መለሰው ያሸንፉ እና በተሰጠው የጊዜ ገደብ መሰረት ስልካቸውን የላኩልን ተሸላሚዎች እነዚህ ናቸው።
ከዚም በኋላ በምናደርጋቸው ውድድሮች በመሳተፍ የተለያዩ ሽልማቶች ይውሰዱ።
🏆🏆🏆የአፍሮስፖርት ተከታይ በመሆን ተሸላሚ የሚያደርጓችሁ ውድድሮች ላይ ተሳተፉ ❗️
@afrosportsbet
💵ከዚህ በፊት ባዘጋጀነው የይመልሱ ይሸለሙ ጥያቄ ትክክለኛውን መልስ መለሰው ያሸንፉ እና በተሰጠው የጊዜ ገደብ መሰረት ስልካቸውን የላኩልን ተሸላሚዎች እነዚህ ናቸው።
ከዚም በኋላ በምናደርጋቸው ውድድሮች በመሳተፍ የተለያዩ ሽልማቶች ይውሰዱ።
🏆🏆🏆የአፍሮስፖርት ተከታይ በመሆን ተሸላሚ የሚያደርጓችሁ ውድድሮች ላይ ተሳተፉ ❗️
@afrosportsbet
❤5
💸🤑 በአፍሮ ስፖርት ተጨማሪ ገንዘብ ማግኘት በምትችሉባቸው የIGOAL እና Spin win ጨዋታዎች እየተዝናናችሁ አሸናፊ ይሁኑ።🏆
ለመጫወት ይህን ሊንክ 👉👉https://afrobetting.net/ ሊንክ ይጫኑ።
@afrosportsbet
ለመጫወት ይህን ሊንክ 👉👉https://afrobetting.net/ ሊንክ ይጫኑ።
@afrosportsbet
❤4