አሜሪካ በፈፀመችው ጥቃት የኒውክሌር ብክለት አልተከሰተም - ኢራን
**
አሜሪካ ኢስፋሃን፣ ፎርዶ እና ናታንዝ በተባሉ የኢራን የኒውክሌር ማብላያ ጣቢያዎች ላይ የፈፀመችው ጥቃት የኒውክሌር ብክለት አለመከሰቱን ኢራን ገለጸች።
የኢራን ብሔራዊ ሚዲያ የሀገሪቱን ብሔራዊ የኒውክሌር ደኅንነት ሥርዓት ማዕከልን ጠቅሶ እንደዘገበው፣ የጨረራ ቁጥጥር መሣሪዎች ጥቃቱ በደረሰባቸው አካባቢዎች ምንም ዓይነት የራዲዮአክቲቭ ልቀትን አልመዘገቡም።
በጣቢያዎቹ የሚገኙ የዩራንየም ንጥረ ነገሮች ከጥቃቱ ቀደም ብሎ ወደ ሌላ ቦታ በመወሰዳቸው በአካባቢው ምንም የሚፈጠር የራዲዮአክቲቭ ልቀት እንደማይኖር እየተነገረ ይገኛል።
በመሆኑም ጥቃቱ እንደተፈፀመባቸው በተጠቀሱት አካባቢዎች በሚኖሩ ሰዎች ላይ የሚደርስ አደጋ እንደማይኖር ማዕከሉ ባወጣው መግለጫ መግለጹን አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል።
ቀደም ብሎም እስራኤል በኢራን የኒውክሌር ማብላያ ጣብያዎች ላይ ያደረሰችው የአየር ድብደባ በተመሳሳይ መልኩ በተቋማቱ ዙሪያ ምንም ዓይነት ራዲዮአክቲቭ ንጥረ ነገር እንዲለቀቅ አለማድረጉን ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ አስታውቆ ነበር።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
**
አሜሪካ ኢስፋሃን፣ ፎርዶ እና ናታንዝ በተባሉ የኢራን የኒውክሌር ማብላያ ጣቢያዎች ላይ የፈፀመችው ጥቃት የኒውክሌር ብክለት አለመከሰቱን ኢራን ገለጸች።
የኢራን ብሔራዊ ሚዲያ የሀገሪቱን ብሔራዊ የኒውክሌር ደኅንነት ሥርዓት ማዕከልን ጠቅሶ እንደዘገበው፣ የጨረራ ቁጥጥር መሣሪዎች ጥቃቱ በደረሰባቸው አካባቢዎች ምንም ዓይነት የራዲዮአክቲቭ ልቀትን አልመዘገቡም።
በጣቢያዎቹ የሚገኙ የዩራንየም ንጥረ ነገሮች ከጥቃቱ ቀደም ብሎ ወደ ሌላ ቦታ በመወሰዳቸው በአካባቢው ምንም የሚፈጠር የራዲዮአክቲቭ ልቀት እንደማይኖር እየተነገረ ይገኛል።
በመሆኑም ጥቃቱ እንደተፈፀመባቸው በተጠቀሱት አካባቢዎች በሚኖሩ ሰዎች ላይ የሚደርስ አደጋ እንደማይኖር ማዕከሉ ባወጣው መግለጫ መግለጹን አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል።
ቀደም ብሎም እስራኤል በኢራን የኒውክሌር ማብላያ ጣብያዎች ላይ ያደረሰችው የአየር ድብደባ በተመሳሳይ መልኩ በተቋማቱ ዙሪያ ምንም ዓይነት ራዲዮአክቲቭ ንጥረ ነገር እንዲለቀቅ አለማድረጉን ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ አስታውቆ ነበር።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
❤93😁16👍3👏3😱3🤔1🤯1
🥳 ጓደኛዎችዎን ወደ አፍሮቤት ይጋብዙ እና አስደሳች ቦነስ ያግኙ!
👇 የእርስዎ ልዩ መለያዎን ለጓደኛዎ ወይም ለቅርብ ወዳጅዎ ያጋሩ ሽልማቶችን ያግኙ።
💸💰ለእያንዳንዱ አዲስ ስኬታማ ምዝገባዎች 15% ቦነስ ያገኛሉ።
🔗 አሁኑኑ ማጋራት ይጀምሩ እና ገቢዎትን ያሳድጉ!
ከ https://bit.ly/3XbY3o7 ጋር ያሸንፉ።
👇 የእርስዎ ልዩ መለያዎን ለጓደኛዎ ወይም ለቅርብ ወዳጅዎ ያጋሩ ሽልማቶችን ያግኙ።
💸💰ለእያንዳንዱ አዲስ ስኬታማ ምዝገባዎች 15% ቦነስ ያገኛሉ።
🔗 አሁኑኑ ማጋራት ይጀምሩ እና ገቢዎትን ያሳድጉ!
ከ https://bit.ly/3XbY3o7 ጋር ያሸንፉ።
❤6👎1😱1
የኢራን ፓርላማ ወሳኙን የሆርሙዝ የባህር ሰርጥን ለመዝጋት የቀረበውን ሀሳብ አፀደቀ
**
የኢራን ፓርላማ የአለማችን 20 በመቶ የሚሆነው ድፍድፍ ነዳጅ የሚተላለፍበት የባህር ሰርጥን ለመዝጋት የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ አፅድቋል፡፡
ፓርላማው ውሳኔውን ያስተላለፈው አሜሪካ እስራኤልን በማገዝ በኢራን ሶስት የኒውክሌር ማብለያ ተቋማት ወታደራዊ እርምጃ መውሰዷን ተከትሎ ነው።
የፓርላማው ውሳኔ ተፈጻሚ የሚሆነው የኢራኑ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሚኒ በሚያሳልፉት የመጨረሻ ትእዛዝ መሆኑ ተነግሯል።
40 ኪሎ ሜትር ብቻ ስፋት ያለው የሆርሙዝ የባህር ሰርጥ የመዘጋት አደጋ ካጋጠመው በአለም የነዳጅ ዋጋ ላይ ትልቅ ተፅእኖ ሊፈጥር እንደሚችልም ተገልጿል፡፡
የኢራን ፓርላማ ያቀረበው ይህ ውሳኔ የኢራኑን መሪ የአያቶላህ አሊ ኻሚኒን የመጨረሻ ውሳኔ እየጠበቀ ነው ሲል ኒውስ ዊክ የኢራን ቴሌቪዥንን ጠቅሶ ዘግቧል።
የሆርሙዝ የባህር ሰርጥ ፈሳሽ ነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ የጫኑ መርከቦች ዋነኛ መተላለፊ ሲሆን፤ እኤአ 2024 በየቀኑ ብቻ 20.3 ሚሊዮን በርሜል ነዳጅና ፔትሮሊየም ተላልፎበታል ተብሏል።
አሜሪካ ፎርዶውን ጨምሮ ኢራን ውስጥ በሚገኙ 3 የኒውክሌር ተቋማት ላይ ጥቃት ማድረሷን ተከትሎ ኢራን በቀጣይ ምን አይነት እርምጃ ትወስዳለች የሚለው የሚጠበቅ ሆኗል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
**
የኢራን ፓርላማ የአለማችን 20 በመቶ የሚሆነው ድፍድፍ ነዳጅ የሚተላለፍበት የባህር ሰርጥን ለመዝጋት የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ አፅድቋል፡፡
ፓርላማው ውሳኔውን ያስተላለፈው አሜሪካ እስራኤልን በማገዝ በኢራን ሶስት የኒውክሌር ማብለያ ተቋማት ወታደራዊ እርምጃ መውሰዷን ተከትሎ ነው።
የፓርላማው ውሳኔ ተፈጻሚ የሚሆነው የኢራኑ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሚኒ በሚያሳልፉት የመጨረሻ ትእዛዝ መሆኑ ተነግሯል።
40 ኪሎ ሜትር ብቻ ስፋት ያለው የሆርሙዝ የባህር ሰርጥ የመዘጋት አደጋ ካጋጠመው በአለም የነዳጅ ዋጋ ላይ ትልቅ ተፅእኖ ሊፈጥር እንደሚችልም ተገልጿል፡፡
የኢራን ፓርላማ ያቀረበው ይህ ውሳኔ የኢራኑን መሪ የአያቶላህ አሊ ኻሚኒን የመጨረሻ ውሳኔ እየጠበቀ ነው ሲል ኒውስ ዊክ የኢራን ቴሌቪዥንን ጠቅሶ ዘግቧል።
የሆርሙዝ የባህር ሰርጥ ፈሳሽ ነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ የጫኑ መርከቦች ዋነኛ መተላለፊ ሲሆን፤ እኤአ 2024 በየቀኑ ብቻ 20.3 ሚሊዮን በርሜል ነዳጅና ፔትሮሊየም ተላልፎበታል ተብሏል።
አሜሪካ ፎርዶውን ጨምሮ ኢራን ውስጥ በሚገኙ 3 የኒውክሌር ተቋማት ላይ ጥቃት ማድረሷን ተከትሎ ኢራን በቀጣይ ምን አይነት እርምጃ ትወስዳለች የሚለው የሚጠበቅ ሆኗል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
❤67👍22😁7🤯3
ETHIO-MEREJA®
Photo
አሜሪካ “የእኩለ ሌሊት መዶሻ” ባለችው የኢራኑ ጥቃት የትኞቹን የጦር መሳሪያዎች ተጠቀመች?
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ የጦር አውሮፕላኖች ኢራን ውስጥ የሚገኙ ሦስት የኒውክሌር ተቋማትን በቦምብ መደብደባቸውን ማሳወቃቸው ይታወሳል።
አሜሪካ “የእኩለ ሌሊት መዶሻ” የሚል ስያሜ በሰጠችው ኦፕሬሽን ጂቢዩ 57 ወይም ማሲቭ ኦርዲናንስ ፔኔትሬተር (ኤምኦፒ) ቦምብ ተጠቅማለች፡፡
ይህ ‘ምሽግ ደርማሽ’ ቦምብ 13 ሺህ 600 ኪሎ ግራም የሚመዝን ሲሆን ከመፈንዳቱ አስቀድሞ እስከ 60 ሜትር ድረስ ወደ መሬት ሰርጎ የመግባት አቅም ያለው ነው፡፡
ቦምቡ 'ቢቱ ስቲልዝ' በተባለው አውሮፕላን አማካኝነት ከዒላማው ከ12 ሺህ እስከ 15 ሺህ ሜትር ከፍታ ላይ የተጣለ ሲሆን ያለው ክብደት እና የመሬት ስበት በሚያርፈበት ቦታ ላይ ውድመት እንዲያስከትል ያደርጉታል፡፡
የተቀመጠለትን ዒላማ እንደማይስት የሚነገርለት 'ምሽግ ደርማሹ' ቦምብ በውስጡ በተገጠመለት ጂፒኤስ በመጠቀም ነው ጥቃቱን የሚያደርሰው፡፡
በዚህም ከተጣለ በኋላ ምንም ዓይነት የዒላማ ለውጥ ወይም ቁጥጥር ማድረግ አይቻልም፡፡
የአንዱ ዋጋ ከ3.5 እስከ 4 ሚሊዩን ዶላር እንደሚደርስም ተመላክቷል፡፡
ይህንን ግዙፍ ቦምብ መሸከም የሚችለው የ'ቢቱ ስቲልዝ' አውሮፕላን ባለው ቅርፅ በተለይም በፀረ-አውሮፕላን አነፍናፊ መሳሪያ ላይ ወፍ ወይም በራሪ መስሎ መታየት መቻሉ በዒላማ ማክሸፊያ እንዳይመታ ያስችለዋል፡፡
በተጨማሪም ትክክለኛ ያልሆነ የራዳር መረጃ የሚያቀብል የኤሌክትሮኒክ ቴክኒክ ያለው ነው፡፡
ሌላው አሜሪካ የተጠቀመችው ከ1 ሺህ 600 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መወንጨፍ የሚችሉት የ'ቶማሃውክ ክሩዝ' ሚሳኤሎች ናቸው፡፡
ከሰርጓጅ መርከብ ላይ የተነሱት ሚሳኤሎቹ ከምድር በታች ያልሆነ ማለትም በምድር ላይ ያለ ዒላማን ለማጥቃት የሚውሉ ናቸው፡፡
በአሜሪካ የ“ሌሊት መዶሻ ኦፕሬሽን” 30 የሚሆኑ የ'ቶማሃውክ ክሩዝ' ሚሳኤሎች ከ640 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መወንጨፋቸው ተገልጿል፡፡
በራዳር ዕይታ ውስጥ እንዳይገባ በዝቅተኛ ከፍታ ላይ መንሳፈፍ የሚችለው ሚሳኤሉ ከተወነጨፈ በኋላ የዒላማ ብሎም የአቅጣጫ ቅየራ እንዲያደርግ ማዘዝ ይቻላል፡፡እያንዳንዱ 'ቶማሃውክ ክሩዝ' ከ1.5 እስከ 2 ሚሊዮን ዶላር የሚደርስ ዋጋ ያለው ነው፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ የጦር አውሮፕላኖች ኢራን ውስጥ የሚገኙ ሦስት የኒውክሌር ተቋማትን በቦምብ መደብደባቸውን ማሳወቃቸው ይታወሳል።
አሜሪካ “የእኩለ ሌሊት መዶሻ” የሚል ስያሜ በሰጠችው ኦፕሬሽን ጂቢዩ 57 ወይም ማሲቭ ኦርዲናንስ ፔኔትሬተር (ኤምኦፒ) ቦምብ ተጠቅማለች፡፡
ይህ ‘ምሽግ ደርማሽ’ ቦምብ 13 ሺህ 600 ኪሎ ግራም የሚመዝን ሲሆን ከመፈንዳቱ አስቀድሞ እስከ 60 ሜትር ድረስ ወደ መሬት ሰርጎ የመግባት አቅም ያለው ነው፡፡
ቦምቡ 'ቢቱ ስቲልዝ' በተባለው አውሮፕላን አማካኝነት ከዒላማው ከ12 ሺህ እስከ 15 ሺህ ሜትር ከፍታ ላይ የተጣለ ሲሆን ያለው ክብደት እና የመሬት ስበት በሚያርፈበት ቦታ ላይ ውድመት እንዲያስከትል ያደርጉታል፡፡
የተቀመጠለትን ዒላማ እንደማይስት የሚነገርለት 'ምሽግ ደርማሹ' ቦምብ በውስጡ በተገጠመለት ጂፒኤስ በመጠቀም ነው ጥቃቱን የሚያደርሰው፡፡
በዚህም ከተጣለ በኋላ ምንም ዓይነት የዒላማ ለውጥ ወይም ቁጥጥር ማድረግ አይቻልም፡፡
የአንዱ ዋጋ ከ3.5 እስከ 4 ሚሊዩን ዶላር እንደሚደርስም ተመላክቷል፡፡
ይህንን ግዙፍ ቦምብ መሸከም የሚችለው የ'ቢቱ ስቲልዝ' አውሮፕላን ባለው ቅርፅ በተለይም በፀረ-አውሮፕላን አነፍናፊ መሳሪያ ላይ ወፍ ወይም በራሪ መስሎ መታየት መቻሉ በዒላማ ማክሸፊያ እንዳይመታ ያስችለዋል፡፡
በተጨማሪም ትክክለኛ ያልሆነ የራዳር መረጃ የሚያቀብል የኤሌክትሮኒክ ቴክኒክ ያለው ነው፡፡
ሌላው አሜሪካ የተጠቀመችው ከ1 ሺህ 600 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መወንጨፍ የሚችሉት የ'ቶማሃውክ ክሩዝ' ሚሳኤሎች ናቸው፡፡
ከሰርጓጅ መርከብ ላይ የተነሱት ሚሳኤሎቹ ከምድር በታች ያልሆነ ማለትም በምድር ላይ ያለ ዒላማን ለማጥቃት የሚውሉ ናቸው፡፡
በአሜሪካ የ“ሌሊት መዶሻ ኦፕሬሽን” 30 የሚሆኑ የ'ቶማሃውክ ክሩዝ' ሚሳኤሎች ከ640 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መወንጨፋቸው ተገልጿል፡፡
በራዳር ዕይታ ውስጥ እንዳይገባ በዝቅተኛ ከፍታ ላይ መንሳፈፍ የሚችለው ሚሳኤሉ ከተወነጨፈ በኋላ የዒላማ ብሎም የአቅጣጫ ቅየራ እንዲያደርግ ማዘዝ ይቻላል፡፡እያንዳንዱ 'ቶማሃውክ ክሩዝ' ከ1.5 እስከ 2 ሚሊዮን ዶላር የሚደርስ ዋጋ ያለው ነው፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
❤78👏9👍3👎3
💸💲 ይመልሱ 10,000 ብር ያሸንፉ💲💸
በእግር ኳስ ታሪክ ብዙ የፊፋ ያለም ዋንጫ ያሸነፈ ሀገር ማን ነው❓
ትክክለኛውን ውጤት በአፍሮ ስፖርት የቴሌግራም ወይም ፌስቡክ ቻናላችን ላይ ገብተው በመመለስ 10 ሺ ብር ይሸለሙ!
https://t.me/afrosportsbet/663
https://www.facebook.com/share/p/1GfvEbhS7B/
በእግር ኳስ ታሪክ ብዙ የፊፋ ያለም ዋንጫ ያሸነፈ ሀገር ማን ነው❓
ትክክለኛውን ውጤት በአፍሮ ስፖርት የቴሌግራም ወይም ፌስቡክ ቻናላችን ላይ ገብተው በመመለስ 10 ሺ ብር ይሸለሙ!
https://t.me/afrosportsbet/663
https://www.facebook.com/share/p/1GfvEbhS7B/
❤16
ኢራን በኢራቅ በሚገኘው የአሜሪካ ጦር ሰፈር ላይ የሚሳኤል ጥቃት ማድረሷን ተከትሎ ኳታር በኢራን ለተቃጣባት ጥቃት ተመጣጣኝ ምላሽ እንደምትሰጥ አስታውቃለች❗️።
ማምሻውን በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ የአሜሪካ ጦር ሰፈሮችን ማጥቃት የጀመረችው ኢራን በምዕራባዊ ኢራቅ የሚገኘውን አል-አሳድ የጦር ሰፈር በሚሳኤል መደብደቧን ዋሽንግተን ፖስት ዘግቧል።
ከሰዓታት በፊት የኢራን መንግሥት በኒውክሊየር መሰረተ ልማቶቹ ላይ በአሜሪካ ለተፈጸመበት ጥቃት ምላሽ እንደሚሰጥ ዝቶ ነበር።
በተያያዘ ኳታር በኢራን ለተቃጣባት ጥቃት ተመጣጣኝ ምላሽ እንደምትሰጥ አስታውቃለች።
የኳታር መከላከያ ሚኒስትር፥ ኢራን ኳታር በሚገኘው አል-ኡዴይድ የጦር ሰፈር ላይ ሚሳኤል ተኩሳለች፤ በዚህም ኢራን የኳታርን ሉዓላዊነት ተዳፍራለች ብለዋል።
ኳታር ከኢራን ለተቃጣበት ጥቃት ተመጣጣኝ ምላሽ የመስጠት መብቷ በዓለም አቀፍ ሕግ የተጠበቀ መሆኑን ሚኒስትሩ ጠቅሰዋል። አክለውም፥ የኳታር የአየር መከላከያ ሥርዓት የከኢራን የተተኮሱ ሚሳኤሎችን በማክሸፍ ጥቃቱን መመከቱንም ተናግረዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ማምሻውን በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ የአሜሪካ ጦር ሰፈሮችን ማጥቃት የጀመረችው ኢራን በምዕራባዊ ኢራቅ የሚገኘውን አል-አሳድ የጦር ሰፈር በሚሳኤል መደብደቧን ዋሽንግተን ፖስት ዘግቧል።
ከሰዓታት በፊት የኢራን መንግሥት በኒውክሊየር መሰረተ ልማቶቹ ላይ በአሜሪካ ለተፈጸመበት ጥቃት ምላሽ እንደሚሰጥ ዝቶ ነበር።
በተያያዘ ኳታር በኢራን ለተቃጣባት ጥቃት ተመጣጣኝ ምላሽ እንደምትሰጥ አስታውቃለች።
የኳታር መከላከያ ሚኒስትር፥ ኢራን ኳታር በሚገኘው አል-ኡዴይድ የጦር ሰፈር ላይ ሚሳኤል ተኩሳለች፤ በዚህም ኢራን የኳታርን ሉዓላዊነት ተዳፍራለች ብለዋል።
ኳታር ከኢራን ለተቃጣበት ጥቃት ተመጣጣኝ ምላሽ የመስጠት መብቷ በዓለም አቀፍ ሕግ የተጠበቀ መሆኑን ሚኒስትሩ ጠቅሰዋል። አክለውም፥ የኳታር የአየር መከላከያ ሥርዓት የከኢራን የተተኮሱ ሚሳኤሎችን በማክሸፍ ጥቃቱን መመከቱንም ተናግረዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
❤54😁20👏3🤔1😭1
ሳውዲ አረቢያ ኢራን "በኳታር ላይ" የፈጸመችውን ጥቃት አወገዘች
****
የሳውዲ አረቢያ መንግሥት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ በኩል ባወጣው መግለጫ ኢራን ማምሻውን "በኳታር ላይ" የፈጸመችውን ጥቃት በጽኑ አውግዟል።
የሳውዲ መንግሥት በመግለጫው ኢራን "በኳታር ላይ" ያደረሰችውን የሚሳኤል ጥቃት በጽኑ አውግዞ፤ ድርጊቱ የኳታርን ሉዓላዊነት፣ ዓለም አቀፍ ሕግና ቻርተርን እንዲሁም የመልካም ጉርብትና መርሆን የጣሰ ነው ብሏል።
አያይዞም፥ ድርጊቱን ከማውገዝ ባሻገር ኳታር ሉዓላዊነቷን ለማስከበር የምትወስዳቸውን እርምጃዎች ሳውዲ አረቢያ ትደግፋለች፤ ከጎኗ በመሆን ለማገዝም ዝግጁ ናት ብሏል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
****
የሳውዲ አረቢያ መንግሥት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ በኩል ባወጣው መግለጫ ኢራን ማምሻውን "በኳታር ላይ" የፈጸመችውን ጥቃት በጽኑ አውግዟል።
የሳውዲ መንግሥት በመግለጫው ኢራን "በኳታር ላይ" ያደረሰችውን የሚሳኤል ጥቃት በጽኑ አውግዞ፤ ድርጊቱ የኳታርን ሉዓላዊነት፣ ዓለም አቀፍ ሕግና ቻርተርን እንዲሁም የመልካም ጉርብትና መርሆን የጣሰ ነው ብሏል።
አያይዞም፥ ድርጊቱን ከማውገዝ ባሻገር ኳታር ሉዓላዊነቷን ለማስከበር የምትወስዳቸውን እርምጃዎች ሳውዲ አረቢያ ትደግፋለች፤ ከጎኗ በመሆን ለማገዝም ዝግጁ ናት ብሏል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
❤39👎14👍5😁1
ETHIO-MEREJA®
Photo
"ኢራንን አመሰግናለሁ" – ፕሬዝዳንት ትራምፕ፤ "ለሰጠችን ደካማ ምላሽ እና ለቅድመ ማስጠንቀቂያው"
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ በኢራን እና በአሜሪካ መካከል የነበረውን የጦርነት ስጋት ሙሉ በሙሉ ያረገበ በሚመስል መግለጫ፣ ኢራን ለሰጠችው "ደካማ" የአጸፋ ምላሽ እና ለሰጠችው የቅድመ ማስጠንቀቂያ ምስጋና አቅርበዋል።
ፕሬዝዳንቱ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት አዲስ መልዕክት፣ የኢራንን ምላሽ "እጅግ በጣም ደካማ" ሲሉ የገለጹት ሲሆን፣ ዩናይትድ ስቴትስም ጥቃቱን "በጣም ውጤታማ በሆነ መንገድ" መመከቷን አስታውቀዋል።
"ኢራን የኑክሌር ተቋሞቿን ማውደማችንን ተከትሎ፣ እጅግ በጣም ደካማ የሆነ ምላሽ ሰጥታለች፤ ይህንንም እንጠብቅ ነበር" ብለዋል። "በአጠቃላይ 14 ሚሳኤሎች ተተኩሰው ነበር፤ ከእነዚህ ውስጥ 13ቱን መትተን ጥለናል፤ አንደኛው ደግሞ ጉዳት ወደማያደርስ አቅጣጫ ስለነበር 'በነጻ ለቀነዋል'። አንድም አሜሪካዊ ጉዳት እንዳልደረሰበት እና ምንም አይነት ውድመት እንዳልተፈጠረ ስገልጽ በደስታ ነው።"
"ከሁሉም በላይ አስፈላጊው ነገር፣ በውስጣቸው የነበረውን ሁሉ ከ'ሲስተማቸው' ውስጥ ማውጣታቸው ነው፤ ተስፋ እናደርጋለን ከዚህ በኋላ ጥላቻ አይኖርም። ኢራን የሰው ህይወት እንዳይጠፋና ማንም እንዳይጎዳ ላደረገችው የቅድመ ማስጠንቀቂያ ላመሰግናት እወዳለሁ።"
"ምናልባት ኢራን አሁን በክልሉ ውስጥ የሰላምንና የስምምነትን መንገድ መቀጠል ትችል ይሆናል፤ እኔም እስራኤል ይኸንኑ እንድታደርግ በሙሉ ልብ አበረታታታለሁ። ለዚህ ጉዳይ ትኩረት ስለሰጣችሁ አመሰግናለሁ!"
ይህ የፕሬዝዳንት ትራምፕ መግለጫ፣ በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የነበረውን ቀጥተኛ ወታደራዊ ፍጥጫ በይፋ የሚያጠናቅቅ ይመስላል። ፕሬዝዳንቱ የኢራንን ምላሽ "ደካማ" በማለት የአሜሪካንን የበላይነት ቢያሳዩም፣ በተመሳሳይ ጊዜ ለሰላም በር በመክፈትና ምስጋና በማቅረብ ሁኔታው እንዲረጋጋ ያላቸውን ፍላጎት አመላክተዋል።
የፕሬዝዳንቱ ጥሪ እስራኤልንም ማካተቱ፣ አሁን ትኩረት የተደረገበት የእስራኤልና የኢራን ግጭት እንዲቆም የሚገፋፋ ሲሆን፣ ቀጣናው ከገባበት የጦርነት አዙሪት እንዲወጣ የሚያደርግ ነው ተብሎለታል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ በኢራን እና በአሜሪካ መካከል የነበረውን የጦርነት ስጋት ሙሉ በሙሉ ያረገበ በሚመስል መግለጫ፣ ኢራን ለሰጠችው "ደካማ" የአጸፋ ምላሽ እና ለሰጠችው የቅድመ ማስጠንቀቂያ ምስጋና አቅርበዋል።
ፕሬዝዳንቱ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት አዲስ መልዕክት፣ የኢራንን ምላሽ "እጅግ በጣም ደካማ" ሲሉ የገለጹት ሲሆን፣ ዩናይትድ ስቴትስም ጥቃቱን "በጣም ውጤታማ በሆነ መንገድ" መመከቷን አስታውቀዋል።
"ኢራን የኑክሌር ተቋሞቿን ማውደማችንን ተከትሎ፣ እጅግ በጣም ደካማ የሆነ ምላሽ ሰጥታለች፤ ይህንንም እንጠብቅ ነበር" ብለዋል። "በአጠቃላይ 14 ሚሳኤሎች ተተኩሰው ነበር፤ ከእነዚህ ውስጥ 13ቱን መትተን ጥለናል፤ አንደኛው ደግሞ ጉዳት ወደማያደርስ አቅጣጫ ስለነበር 'በነጻ ለቀነዋል'። አንድም አሜሪካዊ ጉዳት እንዳልደረሰበት እና ምንም አይነት ውድመት እንዳልተፈጠረ ስገልጽ በደስታ ነው።"
"ከሁሉም በላይ አስፈላጊው ነገር፣ በውስጣቸው የነበረውን ሁሉ ከ'ሲስተማቸው' ውስጥ ማውጣታቸው ነው፤ ተስፋ እናደርጋለን ከዚህ በኋላ ጥላቻ አይኖርም። ኢራን የሰው ህይወት እንዳይጠፋና ማንም እንዳይጎዳ ላደረገችው የቅድመ ማስጠንቀቂያ ላመሰግናት እወዳለሁ።"
"ምናልባት ኢራን አሁን በክልሉ ውስጥ የሰላምንና የስምምነትን መንገድ መቀጠል ትችል ይሆናል፤ እኔም እስራኤል ይኸንኑ እንድታደርግ በሙሉ ልብ አበረታታታለሁ። ለዚህ ጉዳይ ትኩረት ስለሰጣችሁ አመሰግናለሁ!"
ይህ የፕሬዝዳንት ትራምፕ መግለጫ፣ በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የነበረውን ቀጥተኛ ወታደራዊ ፍጥጫ በይፋ የሚያጠናቅቅ ይመስላል። ፕሬዝዳንቱ የኢራንን ምላሽ "ደካማ" በማለት የአሜሪካንን የበላይነት ቢያሳዩም፣ በተመሳሳይ ጊዜ ለሰላም በር በመክፈትና ምስጋና በማቅረብ ሁኔታው እንዲረጋጋ ያላቸውን ፍላጎት አመላክተዋል።
የፕሬዝዳንቱ ጥሪ እስራኤልንም ማካተቱ፣ አሁን ትኩረት የተደረገበት የእስራኤልና የኢራን ግጭት እንዲቆም የሚገፋፋ ሲሆን፣ ቀጣናው ከገባበት የጦርነት አዙሪት እንዲወጣ የሚያደርግ ነው ተብሎለታል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
❤58👍6😱2
በአዲስ አበባ በትራፊክ አደጋ የሦስት ዓመት ሕጻንን ጨምሮ የ9 ሰዎች ሕይወት አለፈ
በአዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በዛሬው ዕለት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሦስት ዓመት ሕጻንን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡
የአዲስ አበባ ፖሊስ ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ እንደገለፁት÷ አደጋው በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 3 በተለምዶ አባሳሙኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው የተከሰተው፡፡ ከኃይሌ ጋርመንት ወደ ዩኒሳ አደባባይ ይጓዝ የነበረ የፐብሊክ ሰርቪስ አውቶቡስ ከከባድ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ መንገድ ስቶ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ መግባቱን አብራርተዋል፡፡
ይህን ተከትሎም አውቶቡሱ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ ከገባ በኋላ ከዩኒሳ አደባባይ ወደ ኃይሌ ጋርመንት ሲጓዝ ከነበረ ዶልፊን ተሽከርካሪ ጋር መጋጨቱን ነው የገለጹት፡፡ በዚህም በዶልፊኑ ውስጥ ከነበሩት ተሳፋሪዎች መካከል አሽከርካሪውን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት ማለፉን ተናግረዋል። ከሟቶቹ መካከል የ3 ዓመት ሕጻን እንደሚገኝ ጠቁመው÷ በአደጋው 8 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን አመልክተዋል፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
በአዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በዛሬው ዕለት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሦስት ዓመት ሕጻንን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡
የአዲስ አበባ ፖሊስ ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ እንደገለፁት÷ አደጋው በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 3 በተለምዶ አባሳሙኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው የተከሰተው፡፡ ከኃይሌ ጋርመንት ወደ ዩኒሳ አደባባይ ይጓዝ የነበረ የፐብሊክ ሰርቪስ አውቶቡስ ከከባድ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ መንገድ ስቶ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ መግባቱን አብራርተዋል፡፡
ይህን ተከትሎም አውቶቡሱ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ ከገባ በኋላ ከዩኒሳ አደባባይ ወደ ኃይሌ ጋርመንት ሲጓዝ ከነበረ ዶልፊን ተሽከርካሪ ጋር መጋጨቱን ነው የገለጹት፡፡ በዚህም በዶልፊኑ ውስጥ ከነበሩት ተሳፋሪዎች መካከል አሽከርካሪውን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት ማለፉን ተናግረዋል። ከሟቶቹ መካከል የ3 ዓመት ሕጻን እንደሚገኝ ጠቁመው÷ በአደጋው 8 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን አመልክተዋል፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
❤46😭29🤯3🥰2