5days left❗️(በመላው ሀገሪቱ ስራ የማቆም አድማው 5ቀን ቀርቶታል)
በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች የሕክምና ባለሞያዎች ሰልፍ እያደረጉ ነው!
የሕክምና ባለሞያዎች የደሞዝ ጭማሪ እና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች የሚጠይቁ ሰልፎችና የተለያዩ ትእይንቶች በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች እየተካሄዱ ይገኛሉ።
በኦሮሚያ፣ በአማራ፣ በደቡብ፣ በሲዳማ፣ በትግራይ እና በሌሎችም ክልሎች የደሞዝ ጭማሪ እና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች የሚጠይቁ ሰልፎች እየተደረጉ ይገኛሉ።
በትግራይ ክልል የተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የሕክምና ባለሞያዎች፥ በጤና ተቋማት ውስጥ ሰልፍ ያካሄዱ ሲሆን የደሞዝ ጭማሪ እንደረግላቸው፣ የተለያዩ ጥቅማጥቅሞች እንዲረጋገጥላቸው እንዲሁም የሠሩበት የጦርነቱ ወቅት ያልተከፈለ የ17 ወራት ደሞዝ እንዲከፈላቸው ጥያቄ አቅርበዋል።
ይህ የኢትዮጵያውያን ህክምና ባለሙያወች ጥያቄ ነው?!
የአፍሪካ ዝቅተኛዋ ደሞዝ ከፋይ ሀገር
👉Specialist ሀኪም ወርሀዊ 120ዶላር
👉አጠቃላይ ሀኪም 84ዶላር
👉ነርስ 70ዶላር ወርሀዊ ክፍያ ምትከፍል ብቸኛ ሀገር ናት
ራሱን ለTB, Hepatitis, Virus, Hiv እና ሌሎች መሰል በሽታወች አጋልጦ ሚሰራው ሀኪም የጤና insurance የለውም .... በትንሽ ክፍያ ሚሰራው የጤና ባለሙያ ለዚህ ሁሉ በሽታ ተጋልጦ እየሰራ ያለ insurance እየሰራ የጤና መድህን እንኳን ተጠቃሚ እንዲሆን አይፈቀድለትም?
ህይወታችንን ሲያድኑ ኖረዋል አሁን ግን
ህይወታቸውን ልናድን ይገባል!!!
"የኢትዮጵያ መንግስት እና የጤና ሚኒስቴር ለህጋዊ ጥያቄዎቻችን እጅግ አስቸኳይ መፍትሄ ለመስጠት ሊሰሩ ይገባል " ብለዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች የሕክምና ባለሞያዎች ሰልፍ እያደረጉ ነው!
የሕክምና ባለሞያዎች የደሞዝ ጭማሪ እና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች የሚጠይቁ ሰልፎችና የተለያዩ ትእይንቶች በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች እየተካሄዱ ይገኛሉ።
በኦሮሚያ፣ በአማራ፣ በደቡብ፣ በሲዳማ፣ በትግራይ እና በሌሎችም ክልሎች የደሞዝ ጭማሪ እና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች የሚጠይቁ ሰልፎች እየተደረጉ ይገኛሉ።
በትግራይ ክልል የተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የሕክምና ባለሞያዎች፥ በጤና ተቋማት ውስጥ ሰልፍ ያካሄዱ ሲሆን የደሞዝ ጭማሪ እንደረግላቸው፣ የተለያዩ ጥቅማጥቅሞች እንዲረጋገጥላቸው እንዲሁም የሠሩበት የጦርነቱ ወቅት ያልተከፈለ የ17 ወራት ደሞዝ እንዲከፈላቸው ጥያቄ አቅርበዋል።
ይህ የኢትዮጵያውያን ህክምና ባለሙያወች ጥያቄ ነው?!
የአፍሪካ ዝቅተኛዋ ደሞዝ ከፋይ ሀገር
👉Specialist ሀኪም ወርሀዊ 120ዶላር
👉አጠቃላይ ሀኪም 84ዶላር
👉ነርስ 70ዶላር ወርሀዊ ክፍያ ምትከፍል ብቸኛ ሀገር ናት
ራሱን ለTB, Hepatitis, Virus, Hiv እና ሌሎች መሰል በሽታወች አጋልጦ ሚሰራው ሀኪም የጤና insurance የለውም .... በትንሽ ክፍያ ሚሰራው የጤና ባለሙያ ለዚህ ሁሉ በሽታ ተጋልጦ እየሰራ ያለ insurance እየሰራ የጤና መድህን እንኳን ተጠቃሚ እንዲሆን አይፈቀድለትም?
ህይወታችንን ሲያድኑ ኖረዋል አሁን ግን
ህይወታቸውን ልናድን ይገባል!!!
"የኢትዮጵያ መንግስት እና የጤና ሚኒስቴር ለህጋዊ ጥያቄዎቻችን እጅግ አስቸኳይ መፍትሄ ለመስጠት ሊሰሩ ይገባል " ብለዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
👍224❤15👏7🤯7🥰4😱4👎2
የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና መቼ ይሰጣል?።
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
👉በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
👉በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
👉በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 26 ፣ ሰኔ 27 እና ሰኔ 30/2017 ዓ/ም
የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
👉በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
👉በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
👉በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 4 ፣ ሐምሌ 7 እና ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
👉በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
👉በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 23 ፣ ሰኔ 24 እና ሰኔ 25/2017 ዓ/ም
👉በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሰኔ 26 ፣ ሰኔ 27 እና ሰኔ 30/2017 ዓ/ም
የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል ?
👉በወረቀት ፈተናቸውን የሚወስዱ ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
👉በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ1ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 1 ፣ ሐምሌ 2 እና ሐምሌ 3/2017 ዓ/ም
👉በበየነ መረብ (ኦንላይን) /ፈተናቸውን የሚወስዱ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ፦ ሐምሌ 4 ፣ ሐምሌ 7 እና ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
👍60❤13🤔1
5ኛ ዙር የ full stack development ስልጠና ምዝገባ በ ሃያሁለት ጀምረናል።
ከሚከተሉትን ያካትታል።
1. Python Programming Language
2. Front end Development (html,css, bootstrap and Javascript)
3. Backend development (PHP)
4. Database
5. Laravel Framework
6. Projects
በምዝገባ ላይ ነን :
☎️
0989747878
0799331774
በመራህያን የወደፊት ብሩህ ተስፋዎን የሚዘሩ ክህሎቶችን ይማሩ !!
አድራሻ፡ ሃያ ሁለት ፣ ከጐላጐል ወደ ቦሌ ሚወስደው ከ Hanan K Plaza አጠገብ ቢጫ ፎቅ ግራውንድ ፍሎር 10B
ለበለጠ መረጃ : @merahyan
ከሚከተሉትን ያካትታል።
1. Python Programming Language
2. Front end Development (html,css, bootstrap and Javascript)
3. Backend development (PHP)
4. Database
5. Laravel Framework
6. Projects
በምዝገባ ላይ ነን :
☎️
0989747878
0799331774
በመራህያን የወደፊት ብሩህ ተስፋዎን የሚዘሩ ክህሎቶችን ይማሩ !!
አድራሻ፡ ሃያ ሁለት ፣ ከጐላጐል ወደ ቦሌ ሚወስደው ከ Hanan K Plaza አጠገብ ቢጫ ፎቅ ግራውንድ ፍሎር 10B
ለበለጠ መረጃ : @merahyan
👍12❤10
የቡንደስሊጋው ሻምፒዮን ባየር ሙኒክ የሊጉን ዋንጫ በሜዳው አነሳ
ባየር ሙኒክ ከሞንች ግላድባህ ጋር በሜዳው ያደረገውን ጨዋታ 2ለ0 አሸንፏል።
ባየር ሙኒክ ተከታዩ ባየር ሊቨርኩሰን ከ ፍሬይ በርግ አቻ መለያየቱን ተከትሎ ለ34ኛ ጊዜ የጀርመን ሊግ ሻምፒዮን መሆኑን ማረጋገጡ ይታወሳል።
2 ጨዋታዎች እየቀሩት ሻምፒዮን መሆን የቻለው ባየር ሙኒክ በሜዳው አሊያንዝ አሬና የሊጉን ዋንጫ አንስቷል። ኢንግሊዛዊው የፊት መስመር ተጫዋች ሀሪ ኬንም የመጀመሪያ ዋንጫውን ከቡድን አባሎቹ እና ከደጋፊው ጋር አብሮ አጣጥሟል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ባየር ሙኒክ ከሞንች ግላድባህ ጋር በሜዳው ያደረገውን ጨዋታ 2ለ0 አሸንፏል።
ባየር ሙኒክ ተከታዩ ባየር ሊቨርኩሰን ከ ፍሬይ በርግ አቻ መለያየቱን ተከትሎ ለ34ኛ ጊዜ የጀርመን ሊግ ሻምፒዮን መሆኑን ማረጋገጡ ይታወሳል።
2 ጨዋታዎች እየቀሩት ሻምፒዮን መሆን የቻለው ባየር ሙኒክ በሜዳው አሊያንዝ አሬና የሊጉን ዋንጫ አንስቷል። ኢንግሊዛዊው የፊት መስመር ተጫዋች ሀሪ ኬንም የመጀመሪያ ዋንጫውን ከቡድን አባሎቹ እና ከደጋፊው ጋር አብሮ አጣጥሟል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
👍34❤8
ETHIO-MEREJA®
Photo
በትግራይ ክልል እንዳትመሰክርብኝ በማለት የ14 ዓመት ታዳጊ በመድፈር በአሰቃቂ ሁኔታ የገደሉ ሁለት ግለሰቦች በእድሜ ልክ እስራት ተቀጡ
ያይንሸት ገብረዋህድ አመሃ የተባው ግለሰብ ነዋሪነቱ በፅምብላ ወረዳ ሲሆን መስከረም 25 ቀን 2016 ዓ/ም ከለሊቱ አምስት ሰዓት ላይ እንዳባጉና ከተማ ላይ ግሮሰሪ ከፍታ ራሷን የምታስተዳድርና የልጁ እናት የሆነቺውን ንግስቲ ገብረየውሃንስ የተባለች ሴት "አብረን እንደር ብየሽ እምቢ አልሺኝ" በሚል ቂም በመያዝና በቅናት በመነሳሳት ወደ መኖርያ ቤቷ በመግባት አልጋ ስር ተደብቆ በመቆየት የግል ተበዳይዋ በምትተኛበት ሰዓት ጭንቅላትዋ ላይ ሁለቴ በመምታት የግድያ ሙከራ መፈፀሙ የሰሜን ምእራብ ትግራይ ዞን አቃቢ ህግ አስታውቋል።
በዚህ ሳብያም ግለሰቡ በግድያ ሙከራ ወንጀል ተከሶ ጉዳዩ በፍርድ ሂደቴ ላይ ሳለ በዋስ እንዲወጣ ይፈቀድለታል። ይሄኔ ታድያ የግል ተበዳይ ልጅ የሆነችን የ14 ዓመት ታዳጊ ሄዋን ጎይትኦም በቀረበበት ክስ ላይ ምስክር ሆና መገለፆ በመገንዘብ እንዳትመሰክርብኝ በማለት በአሰቃቂ ሁኔታ ለመግደል አቅዶ ይንቀሳቀሳል።
በዚህም ታዳጊዋ አያቷ ጋር እንዳለች በማረጋገጥ ፈልጌሽ ነው ነይ በማለት ከአያቷ ቤት ይዟት በመውጣት ዓዲ ሰዱ እየተባለ ወደሚታወቅ ገደላማ ስፍራ ይዟት ይሄዳል። በመቀጠልም በአንገቷ በማነቅ መሬት ላይ የጣላት ሲሆን በሰአቱ አብሮት ከነበረ ተባባሪው መዓሾ ሰለሙን ደስታ የተባለ ግለሰብ ጋር በመሆን በታዳጊዋ ላይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀመ ሲሆን የወንጀል ድርጊቱ ግን በዛ ያበቃ አልነበረም። የፈፀሙት ወንጀል እንዳይጋለጥ በሚል መረጃ ለማጥፋት በተደረገ ጥረት የታዳጊዋን ሁለት አይኖች በቢላ በማውጣት ተሸክመው ወደ ገደል በመወርወር ህይወቷ እንዲያልፍ አድርገዋል።
በዚህም መሰረት ቸዞኑ አቃቢ ህግ የፌ/ዲ/ሪ/ኢ የወንጀል ህግ አንቀፅ 539(1)(ሐ) በመጥቀስ በሁለቱም ግለሰቦች ላይ ግፍ የተሞላበት ወንጀል በመፈፀም ክስ የመሰረተ ሲሆን በዚህም መሰረት የቀረበለትን የክስ መዝገብ ሲመለከት የቆየው የዞኑ ፍርድ ቤት ሁለቱም ግለሰቦች በእድሜ ልክ ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ብይን መስጠቱን ብስራት ሬድዮ ከትግራይ ክልል ሰሜን ምእራብ ዞን አቃቢ ህግ ፅህፈት ቤት ያገኘው መረጃ ያሳያል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ያይንሸት ገብረዋህድ አመሃ የተባው ግለሰብ ነዋሪነቱ በፅምብላ ወረዳ ሲሆን መስከረም 25 ቀን 2016 ዓ/ም ከለሊቱ አምስት ሰዓት ላይ እንዳባጉና ከተማ ላይ ግሮሰሪ ከፍታ ራሷን የምታስተዳድርና የልጁ እናት የሆነቺውን ንግስቲ ገብረየውሃንስ የተባለች ሴት "አብረን እንደር ብየሽ እምቢ አልሺኝ" በሚል ቂም በመያዝና በቅናት በመነሳሳት ወደ መኖርያ ቤቷ በመግባት አልጋ ስር ተደብቆ በመቆየት የግል ተበዳይዋ በምትተኛበት ሰዓት ጭንቅላትዋ ላይ ሁለቴ በመምታት የግድያ ሙከራ መፈፀሙ የሰሜን ምእራብ ትግራይ ዞን አቃቢ ህግ አስታውቋል።
በዚህ ሳብያም ግለሰቡ በግድያ ሙከራ ወንጀል ተከሶ ጉዳዩ በፍርድ ሂደቴ ላይ ሳለ በዋስ እንዲወጣ ይፈቀድለታል። ይሄኔ ታድያ የግል ተበዳይ ልጅ የሆነችን የ14 ዓመት ታዳጊ ሄዋን ጎይትኦም በቀረበበት ክስ ላይ ምስክር ሆና መገለፆ በመገንዘብ እንዳትመሰክርብኝ በማለት በአሰቃቂ ሁኔታ ለመግደል አቅዶ ይንቀሳቀሳል።
በዚህም ታዳጊዋ አያቷ ጋር እንዳለች በማረጋገጥ ፈልጌሽ ነው ነይ በማለት ከአያቷ ቤት ይዟት በመውጣት ዓዲ ሰዱ እየተባለ ወደሚታወቅ ገደላማ ስፍራ ይዟት ይሄዳል። በመቀጠልም በአንገቷ በማነቅ መሬት ላይ የጣላት ሲሆን በሰአቱ አብሮት ከነበረ ተባባሪው መዓሾ ሰለሙን ደስታ የተባለ ግለሰብ ጋር በመሆን በታዳጊዋ ላይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀመ ሲሆን የወንጀል ድርጊቱ ግን በዛ ያበቃ አልነበረም። የፈፀሙት ወንጀል እንዳይጋለጥ በሚል መረጃ ለማጥፋት በተደረገ ጥረት የታዳጊዋን ሁለት አይኖች በቢላ በማውጣት ተሸክመው ወደ ገደል በመወርወር ህይወቷ እንዲያልፍ አድርገዋል።
በዚህም መሰረት ቸዞኑ አቃቢ ህግ የፌ/ዲ/ሪ/ኢ የወንጀል ህግ አንቀፅ 539(1)(ሐ) በመጥቀስ በሁለቱም ግለሰቦች ላይ ግፍ የተሞላበት ወንጀል በመፈፀም ክስ የመሰረተ ሲሆን በዚህም መሰረት የቀረበለትን የክስ መዝገብ ሲመለከት የቆየው የዞኑ ፍርድ ቤት ሁለቱም ግለሰቦች በእድሜ ልክ ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ብይን መስጠቱን ብስራት ሬድዮ ከትግራይ ክልል ሰሜን ምእራብ ዞን አቃቢ ህግ ፅህፈት ቤት ያገኘው መረጃ ያሳያል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
👍75❤14😭9😱4👏3🤔2
ማንቼስተር ዩናይትድ 17ኛ ሽንፈቱን አስተናገደ
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ በ2024/25 የውድድር ዘመን 17ኛ ሽንፈቱን አስተናግዷል፡፡
በኦልድትራፎርድ ዌስትሃም ዩናይትድን ያስተናገደው ዩናይትድ ጃሮድ ቦውን እና ቶማስ ሱቼክ ባስቆጠሯቸው ግቦች 2 ለ 0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል፡፡
በሌሎች የሊጉ 36ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ጨዋታዎች ክሪስታል ፓላስ ቶተንሃምን 2 ለ 0 ሲያሸነፍ ኖቲንግሃም ፎረስት ከሌስተር ሲቲ 2 አቻ ተለያተዋል፡፡
በሌሎች ጨዋታዎች ኒውካስትል ዩናይትድ ቼልሲን 2 ለ 0 ሲረታ፤ ቶተነሃም በሜዳው በክሪስታል ፓላስ 2 ለ 0 ተሸንፏል፡፡ ኖቲንግሃም ፎረስት እና ሌስተር ሲቲ ያደረጉት ጨዋታ 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ በ2024/25 የውድድር ዘመን 17ኛ ሽንፈቱን አስተናግዷል፡፡
በኦልድትራፎርድ ዌስትሃም ዩናይትድን ያስተናገደው ዩናይትድ ጃሮድ ቦውን እና ቶማስ ሱቼክ ባስቆጠሯቸው ግቦች 2 ለ 0 በሆነ ውጤት ተሸንፏል፡፡
በሌሎች የሊጉ 36ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ጨዋታዎች ክሪስታል ፓላስ ቶተንሃምን 2 ለ 0 ሲያሸነፍ ኖቲንግሃም ፎረስት ከሌስተር ሲቲ 2 አቻ ተለያተዋል፡፡
በሌሎች ጨዋታዎች ኒውካስትል ዩናይትድ ቼልሲን 2 ለ 0 ሲረታ፤ ቶተነሃም በሜዳው በክሪስታል ፓላስ 2 ለ 0 ተሸንፏል፡፡ ኖቲንግሃም ፎረስት እና ሌስተር ሲቲ ያደረጉት ጨዋታ 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
👍61😁23❤3👎3😱3👏2
በወላይታ ዞን ሰርጉን አቋርጦ ቀዶ ህክምና የሰራው ሐኪም አድናቆት እየተቸረው ይገኛል
ዶ/ር ብሩክ ወይሻ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ በወላይታ ዞን፣ በበሌ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የቀዶ ጥገና ስፔሻሊስት ነው።
ወጣቱ ሐኪም ታዲያ የራሱን የሰርግ ዝግጅት አቋርጦ ወጥቶ ታካሚን ቀዶ ጥገና በማድረግ ሕይወት የማዳኑ ጉዳይ የአካባቢው ነዋሪዎች መነጋገሪያ ሆኗል።
የሰርጉ ዝግጅት ከነበረበት ከ40 በላይ ኪሎ ሜትር በላይ ወደ ሆስፒታሉ ተጉዞ ቀዶ ጥገና በማድረግ የሰው ሕይወት ማዳን መቻሉን ዶ/ር ብሩክ ለኢቢሲ ተናግሯል።
ወጣቱ ሐኪም የተሟላ የቀዶ ጥገና ሕክምና ገና በቅርቡ በጀመረው ሆስፒታል የመጀመሪያው ስፔሻሊስት ቅጥር ሲሆን፤ በሆስፒታሉ ሥራ ከጀመረም ገና ሶስት ሳምንቱ ነው።
በቀዶ ጥገና የታከመው በሽታ ከጨጓራ ሕመም ጋር ተያይዞ የሚከሰትና ሕይወትን አደጋ ላይ የሚጥል ሲሆን፤ ታካሚው በሰዓቱ ሕክምና ባይደረግለት ኖሮ ሕይወቱ ሊያልፍ ይችል እንደነበርም ነው የተገለፀው።
ቀዶ ጥገና የሕክምና ባለሙያዎች የቡድን ሥራ ነው ያለው ዶ/ር ብሩክ፤ በአጠቃላይ በቀዶ ጥገናው ለተሳተፈው የሕክምና ቡድን ምስጋና አቅርቧል ።
የቀዶ ጥገና ሕክምናው የተደረገለት የ40 ዓመት ታካሚ በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኝ የገለፀው ዶ/ር ብሩክ፤ ከዚህ የሚበልጥ ደስታ የለም ብሏል።
በሙያዬ የፈፀምኩትን ቃለ-መሃላ እና የገባሁትን ቃል-ኪዳን መቼም ቢሆን አላጥፍም፤ ለሙያው የሚገባውን ክብር እሰጣለሁ ብሏል ወጣቱ ሐኪም ብሩክ ወይሻ።(Via ETV)
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ዶ/ር ብሩክ ወይሻ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ በወላይታ ዞን፣ በበሌ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የቀዶ ጥገና ስፔሻሊስት ነው።
ወጣቱ ሐኪም ታዲያ የራሱን የሰርግ ዝግጅት አቋርጦ ወጥቶ ታካሚን ቀዶ ጥገና በማድረግ ሕይወት የማዳኑ ጉዳይ የአካባቢው ነዋሪዎች መነጋገሪያ ሆኗል።
የሰርጉ ዝግጅት ከነበረበት ከ40 በላይ ኪሎ ሜትር በላይ ወደ ሆስፒታሉ ተጉዞ ቀዶ ጥገና በማድረግ የሰው ሕይወት ማዳን መቻሉን ዶ/ር ብሩክ ለኢቢሲ ተናግሯል።
ወጣቱ ሐኪም የተሟላ የቀዶ ጥገና ሕክምና ገና በቅርቡ በጀመረው ሆስፒታል የመጀመሪያው ስፔሻሊስት ቅጥር ሲሆን፤ በሆስፒታሉ ሥራ ከጀመረም ገና ሶስት ሳምንቱ ነው።
በቀዶ ጥገና የታከመው በሽታ ከጨጓራ ሕመም ጋር ተያይዞ የሚከሰትና ሕይወትን አደጋ ላይ የሚጥል ሲሆን፤ ታካሚው በሰዓቱ ሕክምና ባይደረግለት ኖሮ ሕይወቱ ሊያልፍ ይችል እንደነበርም ነው የተገለፀው።
ቀዶ ጥገና የሕክምና ባለሙያዎች የቡድን ሥራ ነው ያለው ዶ/ር ብሩክ፤ በአጠቃላይ በቀዶ ጥገናው ለተሳተፈው የሕክምና ቡድን ምስጋና አቅርቧል ።
የቀዶ ጥገና ሕክምናው የተደረገለት የ40 ዓመት ታካሚ በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኝ የገለፀው ዶ/ር ብሩክ፤ ከዚህ የሚበልጥ ደስታ የለም ብሏል።
በሙያዬ የፈፀምኩትን ቃለ-መሃላ እና የገባሁትን ቃል-ኪዳን መቼም ቢሆን አላጥፍም፤ ለሙያው የሚገባውን ክብር እሰጣለሁ ብሏል ወጣቱ ሐኪም ብሩክ ወይሻ።(Via ETV)
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
👍302👏34❤29🙏27🥰10🤔5
ጤና ባለሙያዎች!!
የደሞዝ እና ጥቅማ ጥቅም ጥያቄ በማንሳት ለመንግሥት የሰላሳ ቀናት የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ጊዜ ሰጥተው የነበሩት የጤና ባለሙያዎች ምላሽ ባለማግኘታቸው ከፊል የሥራ ማቆም አድማ መምታታቸውን ለቢቢሲ ተናገሩ።
ባለሙያዎች ከጥቂት "የተመረጡ የሕክምና ክፍሎች" ውጪ ያሉ ክፍሎች ከዛሬ ግንቦት 5/2017 ዓ.ም. ጀምሮ ሥራ ማቆማቸውን ገልፀዋል።
ቢቢሲ ያነጋገራቸው አምስት በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የሚገኙ ባለሙያዎች ከድንገተኛ፣ ከማዋለጃ፣ ከፅኑ ሕሙማን እንዲሁም ከድንገተኛ ቀዶ ሕክምና ክፍሎች ውጪ ያሉ የሕክምና ተቋማት ክፍሎች አገልግሎቶች ማቋረጣቸውን ተናግረዋል።
በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ የጤና ባለሙያዎች ዛሬ ማክሰኞ ግንቦት 5 ቀን 2017 ዓ.ም. በመላ ሀገሪቱ የተጀመረውን የከፊል የስራ ማቆም አድማ ለማካሄድ ሲሞክሩ ከመንግሥት አካላት ማስፈራሪያና ጫና እንደደረሰባቸውም አስታውቀዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ በዛሬው ዕለት ተጠርቷል የተባለውን የህክምና ባለሙያዎች አድማ በዋና ዋና የመንግስት ሆስፒታሎች ማለትም በዳግማዊ #ምኒልክ ሪፈራል ሆስፒታል፣ #በዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል እና #በየካቲት12 ሜዲካል ኮሌጅ ሆስፒታል ጠዋት ላይ የከፊል የስራ ማቆም መካሄዱን ለመታዘብ ተችሏል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የደሞዝ እና ጥቅማ ጥቅም ጥያቄ በማንሳት ለመንግሥት የሰላሳ ቀናት የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ጊዜ ሰጥተው የነበሩት የጤና ባለሙያዎች ምላሽ ባለማግኘታቸው ከፊል የሥራ ማቆም አድማ መምታታቸውን ለቢቢሲ ተናገሩ።
ባለሙያዎች ከጥቂት "የተመረጡ የሕክምና ክፍሎች" ውጪ ያሉ ክፍሎች ከዛሬ ግንቦት 5/2017 ዓ.ም. ጀምሮ ሥራ ማቆማቸውን ገልፀዋል።
ቢቢሲ ያነጋገራቸው አምስት በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የሚገኙ ባለሙያዎች ከድንገተኛ፣ ከማዋለጃ፣ ከፅኑ ሕሙማን እንዲሁም ከድንገተኛ ቀዶ ሕክምና ክፍሎች ውጪ ያሉ የሕክምና ተቋማት ክፍሎች አገልግሎቶች ማቋረጣቸውን ተናግረዋል።
በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ የጤና ባለሙያዎች ዛሬ ማክሰኞ ግንቦት 5 ቀን 2017 ዓ.ም. በመላ ሀገሪቱ የተጀመረውን የከፊል የስራ ማቆም አድማ ለማካሄድ ሲሞክሩ ከመንግሥት አካላት ማስፈራሪያና ጫና እንደደረሰባቸውም አስታውቀዋል።
በአዲስ አበባ ከተማ በዛሬው ዕለት ተጠርቷል የተባለውን የህክምና ባለሙያዎች አድማ በዋና ዋና የመንግስት ሆስፒታሎች ማለትም በዳግማዊ #ምኒልክ ሪፈራል ሆስፒታል፣ #በዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል እና #በየካቲት12 ሜዲካል ኮሌጅ ሆስፒታል ጠዋት ላይ የከፊል የስራ ማቆም መካሄዱን ለመታዘብ ተችሏል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
👍147❤11🤔6👎2
ሕወሓት ከፖለቲካ ፓርቲነት ተሠረዘ
ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) ከፖለቲካ ፓርቲነት መሠረዙን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡
ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከፖለቲካ ፓርቲነት መሠረዙን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያወጣው መግለጫ ሙሉ ቃል ቀጥሎ ቀርቧል፡-
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) ከፖለቲካ ፓርቲነት መሠረዙን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡
ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከፖለቲካ ፓርቲነት መሠረዙን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያወጣው መግለጫ ሙሉ ቃል ቀጥሎ ቀርቧል፡-
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
👍67👎16❤11😱3👏2🥰1