🇪🇹🇪🇹🇪🇹ኢትዮጵ/ኢትኤል🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ኢትዮጵያ መጠሪያዋን ከየት አገኘች?
በመፅሃፍ ቅዱስ ላይ እንደተጠቀሰው ሊቀ ካህኑብ መልከፄዴቅ ሶስት ወንድ ልጆች ነበሩት ከነኛ ልጆች አንዱ ደግሞ ኢትኤል ነበር ኢትኤል በመንፈስ ተመርቶ ካለበት ከሳሌም እስራኤል ወደ ጣና ላይ እንዲሰፍር ታዘዘ። ኢትኤል ጣና ሲደርስ ስሙን ቀይሮ ኢትዮጵ እንዲባል ሆነ። ኢትዮጵ ማለት ፦ ኢት - ስጦታ ማለት ሲሆን ዮጵ ደግሞ ቢጫ ወርቅ ማለት ነው። ኢትዮጵ የቢጫ ወርቅ ስጦታ! ኢትኤል ማለት ደግሞ የእግዚአብሄር ስጦታ ማለት ነው። የሃገራችን መጠሪያ የመጣው ከንጉስ ኢትዮጵ በኃላ ነበር በኢትዮጵ ኢትዮጵያ ተባለች።
ሃገራችን ኢትዮጵያ የሚለውን ስያሜ ከማግኘቷ በፊት እንቆጳግዮን ተብላ ትጠራ ነበር። በነገደ ዮቅጣን አግአዝያን የሚባሉት አቡሳውያን እንቆጳግዬን የሚለውን ወደ እንቆጳፅዮን ቀይረውታል። እንቆጳግዮን - የአባይ ወርቅ ፤ እንቆጳፅዮን - የፅዮን ወርቅ ማለት ነው።
ንጉስ ኢትዮጵ በግዮን ወንዝ ዳርቻ ላይ የድንጋይ ወንበር አስቀምጦ የልጅ ልጆቹ በሚነግሱበት ግዜ ቅብኣ መንግስቱን እንዲነግሱበት ሲል በክብር አስቀምጦታል። ንጉስ ኢትዮጵ ከአባቱ መልከፄዴቅ የተረከባቸውን መፅሃፍት እየተረጎመ አስቀምጧቸዋል ለልጆቹም ስርአተ ክህነት እና የቅብአ መንግስትን ግብር አስተምሯቸው እስከወዲያኛው ድረስ እንዲተላለፍ አድርጒል። ኢትዮጵ የግዮን ወንዝ የሚደርስባቸውን መሬቶች በሙሉ የኢትዮጵያ ግዛት እንዲሆኑ ያደረገ ሃያል ንጉስ ነበር።
ብዙ ሰዎች ንጉስ ኢትዮጵን ከ ኢትዮጲስ ጋር አንድ አድርገው ሲመለከቱ ይስተዋላል ስህተት ነው። ንጉስ ኢትዮጲስ ኢትዮጵ ከነገሰ ከብዙ ዘመናት በኃላ የነገሰ ንጉስ ነበር በ1856 አ.አ የነገሰ ንጉስ ነው።
የኢትዮጵያውያን ሁሉ አባት ኢትዮጵ በተወለደ በ150 አመቱ አርፏል። ልጆቹም አባቱ መልከፄዴቅ ካስፈለፈለው ዋሻ ውስጥ ወስደው እንደቀበሩት የታሪክ ድርሳናት ይዘግባሉ።
@ethio81
@ethio81
@ethio81
ኢትዮጵያ መጠሪያዋን ከየት አገኘች?
በመፅሃፍ ቅዱስ ላይ እንደተጠቀሰው ሊቀ ካህኑብ መልከፄዴቅ ሶስት ወንድ ልጆች ነበሩት ከነኛ ልጆች አንዱ ደግሞ ኢትኤል ነበር ኢትኤል በመንፈስ ተመርቶ ካለበት ከሳሌም እስራኤል ወደ ጣና ላይ እንዲሰፍር ታዘዘ። ኢትኤል ጣና ሲደርስ ስሙን ቀይሮ ኢትዮጵ እንዲባል ሆነ። ኢትዮጵ ማለት ፦ ኢት - ስጦታ ማለት ሲሆን ዮጵ ደግሞ ቢጫ ወርቅ ማለት ነው። ኢትዮጵ የቢጫ ወርቅ ስጦታ! ኢትኤል ማለት ደግሞ የእግዚአብሄር ስጦታ ማለት ነው። የሃገራችን መጠሪያ የመጣው ከንጉስ ኢትዮጵ በኃላ ነበር በኢትዮጵ ኢትዮጵያ ተባለች።
ሃገራችን ኢትዮጵያ የሚለውን ስያሜ ከማግኘቷ በፊት እንቆጳግዮን ተብላ ትጠራ ነበር። በነገደ ዮቅጣን አግአዝያን የሚባሉት አቡሳውያን እንቆጳግዬን የሚለውን ወደ እንቆጳፅዮን ቀይረውታል። እንቆጳግዮን - የአባይ ወርቅ ፤ እንቆጳፅዮን - የፅዮን ወርቅ ማለት ነው።
ንጉስ ኢትዮጵ በግዮን ወንዝ ዳርቻ ላይ የድንጋይ ወንበር አስቀምጦ የልጅ ልጆቹ በሚነግሱበት ግዜ ቅብኣ መንግስቱን እንዲነግሱበት ሲል በክብር አስቀምጦታል። ንጉስ ኢትዮጵ ከአባቱ መልከፄዴቅ የተረከባቸውን መፅሃፍት እየተረጎመ አስቀምጧቸዋል ለልጆቹም ስርአተ ክህነት እና የቅብአ መንግስትን ግብር አስተምሯቸው እስከወዲያኛው ድረስ እንዲተላለፍ አድርጒል። ኢትዮጵ የግዮን ወንዝ የሚደርስባቸውን መሬቶች በሙሉ የኢትዮጵያ ግዛት እንዲሆኑ ያደረገ ሃያል ንጉስ ነበር።
ብዙ ሰዎች ንጉስ ኢትዮጵን ከ ኢትዮጲስ ጋር አንድ አድርገው ሲመለከቱ ይስተዋላል ስህተት ነው። ንጉስ ኢትዮጲስ ኢትዮጵ ከነገሰ ከብዙ ዘመናት በኃላ የነገሰ ንጉስ ነበር በ1856 አ.አ የነገሰ ንጉስ ነው።
የኢትዮጵያውያን ሁሉ አባት ኢትዮጵ በተወለደ በ150 አመቱ አርፏል። ልጆቹም አባቱ መልከፄዴቅ ካስፈለፈለው ዋሻ ውስጥ ወስደው እንደቀበሩት የታሪክ ድርሳናት ይዘግባሉ።
@ethio81
@ethio81
@ethio81
ዮቶር ማን ነው?
የሰው ልጆች ጥበብ ፣ ባህል፣ እምነት እና ታሪክ ለአንድ
ሀገር ዘላቂ እድገት እና ለውጥ የህልውና መሰረቶች
ናቸው። ዘመን ተሻጋሪ የሆነ አኩሪ ባህል እና ታሪክ ያለው
ህዝብ በእያንዳንዱ ቀጣይ ስራዎቹ ጀርባ የብርታትና
የአብሮነት መንፈስን በማጎናጸፍ በተሰማራበት የህይወት
መስክ ሁሉ የስኬት ምንጭ ናቸው። ታሪክ የሌለው
ህዝብ መነሻ የሌለው ነው። መነሻውን የማያወቅ ደግሞ
መድረሻው ምን መሆን እንዳለበት ለመወሰን
ያዳግተዋል። “የኋላው ከሌለ የለም የፊቱ፣” አይደል
የሚባለው? ኪነ-ጥበብ ደግሞ ጠቅለል ባለ መልኩ
ስንገልጸው ልክ እንደ መስታዎት ፍንትው አድርገው
የሕዝብን ሁኔታ፣ የአኗኗር ዘይቤን ፣ ባህልን፣ ፍቅርን፣
ብሶትን፣ አንድነትንና ታሪክን በተከሽኑ ህብረ -ቀለማት
እና ዜማዎች አዋህዶ በማቅረብ ማንነትን ማሳየት እና
መስበክ፥ ሰውንም ያለጉልበት ማሳመን የሚችል ነው።
ወደ አነሳሁት ርዕስ ልመለስ፡ ዩቶር ማነው? ዩቶር
መጽሓፍ ቅዱስ ውስጥ የሚገኝ የሰው ስም ነው።
“ዮቶር” /ራጉኤል/ የተባለው ሰው ኢትዮጵያዊ ሲሆን
በጊዜው የጣና ሀይቅና የአባይ ዙርያ አካባቢ መጠርያ
ስም “ሞርያም” ይባል ነበር። ዮቶርም የሞርያም ካህን
ነበር በዚህ ጊዜ ሙሴ ከግብፅ ከፈርኦን ፊት ወደ
ኢትዮጵያ /ሞርያም/ ምድር መጥቶ ይቀመጣል።
7 ሴት ልጆች የነበሩት ዮቶር ከአባይ ወንዝ ከብቶችን
ውሃ እንዲያጠጡ ልጆቹን ሲልክ ሙሴን አግኝተው
ይመለሳሉ። ሙሴና ዮቶር ሲገናኙ ደግሞ ዮቶር ሲፓራ
የተባለችውን ሴት ልጁን ለሙሴ ይድርለታል ….ሁለት
ልጆችንም ወለደ፡፡ አልዓዛር እና ጌርሳምን ኦሪት ዘጸአት፡
18፥ 3-4። ኢትዮጲያዊው ካህን ዮቶር እና ሙሴ አማት
እና አማች ሆኑ ማለት ነው።
ኦሪት ዘኁልቅ 12፥1፡ ላይ እንዲህ የሚል ቃል ይገኛል
‹‹ሙሴም ኢትዮጵያዩቱን አግብቷልና ባገባት
በኢትዮጵያዩቱ ምክንያት ማርያምና አሮን በርሱ ላይ
ተናግሩ። እነርሱም በእዉኑ እግዚአብሔር በሙሴ ብቻ
ተናግሯልን፧ በእኛስ ደግሞ የተናገረ አይደለምን አሉ
እግዚአብሔርም ሰማ…
ሙሉውን ቃል ማንበብ ይቻላል።
ካህኑ ዮቶር ከዘመናት በኋላ የልጅ ልጆቹንና የሙሴን
ሚስት (ሲጳራን) ይዞ ሙሴን ሊጎነኘው ሄዷል፡፡ ሙሴም
ዕብራዊያንን ይዞ ከግብጽ ምድር ሥለወጣ እና ዮቶርም
እግዚአብሔርን ሊያመሰግን በተገናኙበት ጊዜ፤ ሙሴ
በዕብራዊያንን ላይ ተስፋ ቆርጦ እና ለማስተዳደርም
አስቸግረውት ሲሰቃይ፤ ሕዝብን የማስተዳደርን ጥበብ፣
ዘዴ እና ሥልጣኔ ዮቶር አስተምሮታል ኦሪት ዘጸአት፡
18፥ 14-26።
መሪው በእግዚአብሄር ፊት ለሕዝቡ ይቆማል
ሥርዓቱንም ሕጉንም ያስተምራል፤ ያሳያል
መሪውም ከሕዝቡ መካከል አዋቂዎችን
ይመርጣል፤ (እግዚአብሔርን የሚፈሩትን፤
የታመኑትን፤ የግፍንም ረብ የሚጠሉትን፤)
እነርሱንም አለቃ አድርጎ ይመርጣል
በሕዝብ ላይ ይፈርዳሉ፤ ከዚህ የበለጠውንም
(የከበዳቸውንም) ወደ መሪው ይወስዱታል፤
ለመሪውም ሸክሙን ያቀሉለታል…
ዮቶር ይህንን ጥበብና ሥርዓት ለሙሴ አስተማረው።
እንግዲህ እናስተውል፡ ሕዝብን የማስተዳደር ጥበብ
ግሪካዊያን የዲሞክራሲን ጽንሰ ሐሳብ ከመስበካቸው
በፊት፡ዮቶር /ራጉኤል/ ለሙሴ ሕዝብን በዲሞክራሲያዊ
ሁኔታ የማስተዳደር ጥበብ አስተምሮታል፤ ይህም የሆነው
ከብዙ መቶ ዓመታት በፊት በሀገራችን መከናወኑን
ስናስብ ካህኑ ዩቶር ኢትዮጵያውያን የሰው ልጅ ስልጣኔ
ምንጭ መሆናቸው አስረጂ የሚሆን ታላቅ አባት ነበር።
ታሪኩ እንዲህ እያለ ይቀጥላል……
@ethio81
@ethio81
@ethio81
የሰው ልጆች ጥበብ ፣ ባህል፣ እምነት እና ታሪክ ለአንድ
ሀገር ዘላቂ እድገት እና ለውጥ የህልውና መሰረቶች
ናቸው። ዘመን ተሻጋሪ የሆነ አኩሪ ባህል እና ታሪክ ያለው
ህዝብ በእያንዳንዱ ቀጣይ ስራዎቹ ጀርባ የብርታትና
የአብሮነት መንፈስን በማጎናጸፍ በተሰማራበት የህይወት
መስክ ሁሉ የስኬት ምንጭ ናቸው። ታሪክ የሌለው
ህዝብ መነሻ የሌለው ነው። መነሻውን የማያወቅ ደግሞ
መድረሻው ምን መሆን እንዳለበት ለመወሰን
ያዳግተዋል። “የኋላው ከሌለ የለም የፊቱ፣” አይደል
የሚባለው? ኪነ-ጥበብ ደግሞ ጠቅለል ባለ መልኩ
ስንገልጸው ልክ እንደ መስታዎት ፍንትው አድርገው
የሕዝብን ሁኔታ፣ የአኗኗር ዘይቤን ፣ ባህልን፣ ፍቅርን፣
ብሶትን፣ አንድነትንና ታሪክን በተከሽኑ ህብረ -ቀለማት
እና ዜማዎች አዋህዶ በማቅረብ ማንነትን ማሳየት እና
መስበክ፥ ሰውንም ያለጉልበት ማሳመን የሚችል ነው።
ወደ አነሳሁት ርዕስ ልመለስ፡ ዩቶር ማነው? ዩቶር
መጽሓፍ ቅዱስ ውስጥ የሚገኝ የሰው ስም ነው።
“ዮቶር” /ራጉኤል/ የተባለው ሰው ኢትዮጵያዊ ሲሆን
በጊዜው የጣና ሀይቅና የአባይ ዙርያ አካባቢ መጠርያ
ስም “ሞርያም” ይባል ነበር። ዮቶርም የሞርያም ካህን
ነበር በዚህ ጊዜ ሙሴ ከግብፅ ከፈርኦን ፊት ወደ
ኢትዮጵያ /ሞርያም/ ምድር መጥቶ ይቀመጣል።
7 ሴት ልጆች የነበሩት ዮቶር ከአባይ ወንዝ ከብቶችን
ውሃ እንዲያጠጡ ልጆቹን ሲልክ ሙሴን አግኝተው
ይመለሳሉ። ሙሴና ዮቶር ሲገናኙ ደግሞ ዮቶር ሲፓራ
የተባለችውን ሴት ልጁን ለሙሴ ይድርለታል ….ሁለት
ልጆችንም ወለደ፡፡ አልዓዛር እና ጌርሳምን ኦሪት ዘጸአት፡
18፥ 3-4። ኢትዮጲያዊው ካህን ዮቶር እና ሙሴ አማት
እና አማች ሆኑ ማለት ነው።
ኦሪት ዘኁልቅ 12፥1፡ ላይ እንዲህ የሚል ቃል ይገኛል
‹‹ሙሴም ኢትዮጵያዩቱን አግብቷልና ባገባት
በኢትዮጵያዩቱ ምክንያት ማርያምና አሮን በርሱ ላይ
ተናግሩ። እነርሱም በእዉኑ እግዚአብሔር በሙሴ ብቻ
ተናግሯልን፧ በእኛስ ደግሞ የተናገረ አይደለምን አሉ
እግዚአብሔርም ሰማ…
ሙሉውን ቃል ማንበብ ይቻላል።
ካህኑ ዮቶር ከዘመናት በኋላ የልጅ ልጆቹንና የሙሴን
ሚስት (ሲጳራን) ይዞ ሙሴን ሊጎነኘው ሄዷል፡፡ ሙሴም
ዕብራዊያንን ይዞ ከግብጽ ምድር ሥለወጣ እና ዮቶርም
እግዚአብሔርን ሊያመሰግን በተገናኙበት ጊዜ፤ ሙሴ
በዕብራዊያንን ላይ ተስፋ ቆርጦ እና ለማስተዳደርም
አስቸግረውት ሲሰቃይ፤ ሕዝብን የማስተዳደርን ጥበብ፣
ዘዴ እና ሥልጣኔ ዮቶር አስተምሮታል ኦሪት ዘጸአት፡
18፥ 14-26።
መሪው በእግዚአብሄር ፊት ለሕዝቡ ይቆማል
ሥርዓቱንም ሕጉንም ያስተምራል፤ ያሳያል
መሪውም ከሕዝቡ መካከል አዋቂዎችን
ይመርጣል፤ (እግዚአብሔርን የሚፈሩትን፤
የታመኑትን፤ የግፍንም ረብ የሚጠሉትን፤)
እነርሱንም አለቃ አድርጎ ይመርጣል
በሕዝብ ላይ ይፈርዳሉ፤ ከዚህ የበለጠውንም
(የከበዳቸውንም) ወደ መሪው ይወስዱታል፤
ለመሪውም ሸክሙን ያቀሉለታል…
ዮቶር ይህንን ጥበብና ሥርዓት ለሙሴ አስተማረው።
እንግዲህ እናስተውል፡ ሕዝብን የማስተዳደር ጥበብ
ግሪካዊያን የዲሞክራሲን ጽንሰ ሐሳብ ከመስበካቸው
በፊት፡ዮቶር /ራጉኤል/ ለሙሴ ሕዝብን በዲሞክራሲያዊ
ሁኔታ የማስተዳደር ጥበብ አስተምሮታል፤ ይህም የሆነው
ከብዙ መቶ ዓመታት በፊት በሀገራችን መከናወኑን
ስናስብ ካህኑ ዩቶር ኢትዮጵያውያን የሰው ልጅ ስልጣኔ
ምንጭ መሆናቸው አስረጂ የሚሆን ታላቅ አባት ነበር።
ታሪኩ እንዲህ እያለ ይቀጥላል……
@ethio81
@ethio81
@ethio81
ጉንደ መስቀል
ይቺ ጥንታዊ ከተማ እግዚአብሔር የሚያውቃት መንግስትና ህዝብ ግን ከአይኑ የተሰወረችበት እስኪ መስል ድረስ ዛሬም የእድገቷ ነገር አፄ ዘርዓያዕቆብ ዘመን ነች። ወጀ ቀድሞ ነገራችን ስንመለስ ጉንደ መስቀል በሰሜን ሸዋ ሀገር በደራ ወረዳ የምትገኝ ከተማ ነች። ይች ከተማ ጉንደ መስቀል ተብላ በማን እንደ ተሰየመች በእርግጥ የሚናገር የለም። እኛ ግን ማን ሰየማት ሳይሆን ለመን ተሰየመች የሚለው ብንመለከት መልካም ነው እላለሁ። ጉንደ መስቀል ማለት የመስቀሉ ግንድ እንደማለት ነው። በዝች ከተማ ውስጥ ጥንታዊ ታሪካዊና ምስጢራዊ ታላቅ ገዳም ይገኛል ይህገዳም መ
ከከተማዋ አናት ላይ በሚገኝ ከፍታ ላይ ለከተማዋ ግርማ ሞገስን ስቶ የተቀመጠ ነው። መስቀለ ኢየሱስ ገዳም ይባላል። በአፄ ዘርዓያዕቆብ ዘመን እንደተመሰረተ አሳማኝ መረጃዎች አሉ የከተማዋ ስያሜም ከዚህ ጋር የተያያዘ እንደሆነ እገምታለሁ። አፄ ዘርዓያዕቆብ በራዕይ "አንብር መስቀልየ በዲበ መስቀል" መስቀሌን በመስቀለኛ ቦታ አስቀምጥ የሚለውን ራዕይ ባየ ጊዜ መስቀለኛ ቦታ ፍለጋ ኢትዮጵያን ለበርካታ ዓመት ሲዞር እንደነበር ታሪክ ይናገራል ታድያ መስቀለኛ ቦታ ፍለጋ ከተዟዟሩበት የሀገራችን ክፍሎች አንዷ ጉንደ መስቀል ከተማ ነች በዝጅ አካባቢ በደረሰ ጊዜ አንድ ተአምር እንደተከሰተ ይወሳል አሁን መስቀለ ኢየሱስ ገዳም በታነፀበት ተራራ ላይ በደረሱ ጊዜ ቅዱስ መስቀሉ ከካህናት እጅ ተነጥቆ በዚ ተራራ ላይ ወደ ቲቻ በመምታት በተአምር እንደተቀመጠ ይነገራል ታድያ አፄ ዘርዓያዕቆብ መስቀለኛው ቦታ ይህ ነው መስቀሉ ምልክት አሳይቷል በማለት በዚያ እንደተቀመጡ ይነገራል ታድያ በድጋሚ በተኙ ጊዜ "መስቀሌን በመስቀለኛ ቦታ አኑር የሚል ራዕይ በድጋሚ ተመልክተዋል። ይህ ታሪክ ነው ለከተማዋም ለገዳሙም መመስረት ምክንያት የሆነው። መስቀሉም ከዚህ ስፍራ ተነስቶ ወደ ጊሸን መስከረም 21 ገብቷል። ወደ ዋናው ነገራችን ስንመለስ። ይሄ ታሪክ ግማድ(ግማሽ) መስቀል የሚለውን ነገር በትንሹም ቢሆን ገፎ የሚጥል ይመስላል ምክንያቱን እናስተውል። እግዚአብሔር በራዕይ "አንብር መስቀልየ በዲበ መስቀል" መስቀሌን በመስቀለኛ ቦታ አስቀምጥ አለው እንጂ " አንብር ግማድ መስቀልየ በዲበ መስቀል"ወይም ግማሽ መስቀሌን በመስቀለኛ ቦታ አስቀምጥ አላለውም። በማስተዋል መመልከት ያለብን እግዚአብሔር ቅዱስ መስቀሉን በሙላት መስቀሌን እያለ ሲጠራው እንጂ ግማደ መስቀሌን እያለ ስጠራ አንመለከትም ታድያ እኛ ስለምን ግማድ(ግማሽ) እንለዋለን? ከዚ አያይዤ ማንሳት የምፈልገው ነገር ከተማዋ በራሷ ቅዱስ መስቀሉ እንዳረፈባት እንዲታሰብ ስም ሲሰይሙላት ጉንደ መስቀል አሏት እንጂ ግማደ መስቀል አላሏትም ጉንደ መስቀል የሚለው ስያሜ ደሞ የመስቀሉን ሙላት እንጂ ክፋይነት አይወክልም ጉንደ ማለት ሙሉ ግንድ እንደማለት ሲሆን ግማድ ማለት ደግሞ የግንድ ክፋይ ግማሽ እንደማለት ነው።
ታድያ አንዳንድ መፅሐፍቶቻችንና ታሪኮቻችን ላይ የግብፅ ጳጳሳት የራሳቸውን ሚና እንደተጫወቱ ያሳያል። ምክንያቱም አያሌ የዓለም ሀገራት ግማደ መስቀል(የመስቀል ክፋይ አለኝ) እያሉ እስካሁንም ድረስ ይናገራሉ ግብፅም ጭምር ይህ የመስቀሉ ቁራጭ እንዳላት ትናገራለች የተለያዩ የካቶሊክ አብያተ ክርስቲያኖችም ይሄው የመስቀሉ ቁራጭ አለን ሲሉ ይሰማል። ታድያ አንድ የፕሮቴስታንት ፓስተር አለን የሚባለው ቁራጭ ሁሉ ቢሰበሰብ አንድ መርከብ ይሰራል ሲልም ተሳልቆ ነበር። ታድያ እኒህ ሀያላን ሀገራት ቁራጩ አለን እያሉ ሲነታረኩ ኢትዮጵያ ሙሉ መስቀሉ አለኝ ብትል ለነሱ ውርደት አደለምን?? ስለዚህ ዋናው መፍትሄው በእስክንድርያ በኩል ኢትዮጵያን አፏን ማስያዝ ነው እሷም እንደሌላው ቁራጩ ግማዱ ነው ያለኝ እንድትል ማድረግ ነው። የሆነው ሆኖ መስቀል የፋሲካ አልያም የገና የቅርጫ ከብት አይደለም የአለም ሀገራት የሚከፋፈሉት። መስቀል የአዲስ ኪዳን የክርስቶስ ስጋና ደም የተፈተተበት ቅዱስ መሰዊያ ታቦት ነው ታድያ ማን ነው ይህን መለኮት ያረፈበትን መስቀል ለመቆራረጥ የሚደፍር?
መልካም ቀን
@ethio81
@ethio81
@ethio81
ይቺ ጥንታዊ ከተማ እግዚአብሔር የሚያውቃት መንግስትና ህዝብ ግን ከአይኑ የተሰወረችበት እስኪ መስል ድረስ ዛሬም የእድገቷ ነገር አፄ ዘርዓያዕቆብ ዘመን ነች። ወጀ ቀድሞ ነገራችን ስንመለስ ጉንደ መስቀል በሰሜን ሸዋ ሀገር በደራ ወረዳ የምትገኝ ከተማ ነች። ይች ከተማ ጉንደ መስቀል ተብላ በማን እንደ ተሰየመች በእርግጥ የሚናገር የለም። እኛ ግን ማን ሰየማት ሳይሆን ለመን ተሰየመች የሚለው ብንመለከት መልካም ነው እላለሁ። ጉንደ መስቀል ማለት የመስቀሉ ግንድ እንደማለት ነው። በዝች ከተማ ውስጥ ጥንታዊ ታሪካዊና ምስጢራዊ ታላቅ ገዳም ይገኛል ይህገዳም መ
ከከተማዋ አናት ላይ በሚገኝ ከፍታ ላይ ለከተማዋ ግርማ ሞገስን ስቶ የተቀመጠ ነው። መስቀለ ኢየሱስ ገዳም ይባላል። በአፄ ዘርዓያዕቆብ ዘመን እንደተመሰረተ አሳማኝ መረጃዎች አሉ የከተማዋ ስያሜም ከዚህ ጋር የተያያዘ እንደሆነ እገምታለሁ። አፄ ዘርዓያዕቆብ በራዕይ "አንብር መስቀልየ በዲበ መስቀል" መስቀሌን በመስቀለኛ ቦታ አስቀምጥ የሚለውን ራዕይ ባየ ጊዜ መስቀለኛ ቦታ ፍለጋ ኢትዮጵያን ለበርካታ ዓመት ሲዞር እንደነበር ታሪክ ይናገራል ታድያ መስቀለኛ ቦታ ፍለጋ ከተዟዟሩበት የሀገራችን ክፍሎች አንዷ ጉንደ መስቀል ከተማ ነች በዝጅ አካባቢ በደረሰ ጊዜ አንድ ተአምር እንደተከሰተ ይወሳል አሁን መስቀለ ኢየሱስ ገዳም በታነፀበት ተራራ ላይ በደረሱ ጊዜ ቅዱስ መስቀሉ ከካህናት እጅ ተነጥቆ በዚ ተራራ ላይ ወደ ቲቻ በመምታት በተአምር እንደተቀመጠ ይነገራል ታድያ አፄ ዘርዓያዕቆብ መስቀለኛው ቦታ ይህ ነው መስቀሉ ምልክት አሳይቷል በማለት በዚያ እንደተቀመጡ ይነገራል ታድያ በድጋሚ በተኙ ጊዜ "መስቀሌን በመስቀለኛ ቦታ አኑር የሚል ራዕይ በድጋሚ ተመልክተዋል። ይህ ታሪክ ነው ለከተማዋም ለገዳሙም መመስረት ምክንያት የሆነው። መስቀሉም ከዚህ ስፍራ ተነስቶ ወደ ጊሸን መስከረም 21 ገብቷል። ወደ ዋናው ነገራችን ስንመለስ። ይሄ ታሪክ ግማድ(ግማሽ) መስቀል የሚለውን ነገር በትንሹም ቢሆን ገፎ የሚጥል ይመስላል ምክንያቱን እናስተውል። እግዚአብሔር በራዕይ "አንብር መስቀልየ በዲበ መስቀል" መስቀሌን በመስቀለኛ ቦታ አስቀምጥ አለው እንጂ " አንብር ግማድ መስቀልየ በዲበ መስቀል"ወይም ግማሽ መስቀሌን በመስቀለኛ ቦታ አስቀምጥ አላለውም። በማስተዋል መመልከት ያለብን እግዚአብሔር ቅዱስ መስቀሉን በሙላት መስቀሌን እያለ ሲጠራው እንጂ ግማደ መስቀሌን እያለ ስጠራ አንመለከትም ታድያ እኛ ስለምን ግማድ(ግማሽ) እንለዋለን? ከዚ አያይዤ ማንሳት የምፈልገው ነገር ከተማዋ በራሷ ቅዱስ መስቀሉ እንዳረፈባት እንዲታሰብ ስም ሲሰይሙላት ጉንደ መስቀል አሏት እንጂ ግማደ መስቀል አላሏትም ጉንደ መስቀል የሚለው ስያሜ ደሞ የመስቀሉን ሙላት እንጂ ክፋይነት አይወክልም ጉንደ ማለት ሙሉ ግንድ እንደማለት ሲሆን ግማድ ማለት ደግሞ የግንድ ክፋይ ግማሽ እንደማለት ነው።
ታድያ አንዳንድ መፅሐፍቶቻችንና ታሪኮቻችን ላይ የግብፅ ጳጳሳት የራሳቸውን ሚና እንደተጫወቱ ያሳያል። ምክንያቱም አያሌ የዓለም ሀገራት ግማደ መስቀል(የመስቀል ክፋይ አለኝ) እያሉ እስካሁንም ድረስ ይናገራሉ ግብፅም ጭምር ይህ የመስቀሉ ቁራጭ እንዳላት ትናገራለች የተለያዩ የካቶሊክ አብያተ ክርስቲያኖችም ይሄው የመስቀሉ ቁራጭ አለን ሲሉ ይሰማል። ታድያ አንድ የፕሮቴስታንት ፓስተር አለን የሚባለው ቁራጭ ሁሉ ቢሰበሰብ አንድ መርከብ ይሰራል ሲልም ተሳልቆ ነበር። ታድያ እኒህ ሀያላን ሀገራት ቁራጩ አለን እያሉ ሲነታረኩ ኢትዮጵያ ሙሉ መስቀሉ አለኝ ብትል ለነሱ ውርደት አደለምን?? ስለዚህ ዋናው መፍትሄው በእስክንድርያ በኩል ኢትዮጵያን አፏን ማስያዝ ነው እሷም እንደሌላው ቁራጩ ግማዱ ነው ያለኝ እንድትል ማድረግ ነው። የሆነው ሆኖ መስቀል የፋሲካ አልያም የገና የቅርጫ ከብት አይደለም የአለም ሀገራት የሚከፋፈሉት። መስቀል የአዲስ ኪዳን የክርስቶስ ስጋና ደም የተፈተተበት ቅዱስ መሰዊያ ታቦት ነው ታድያ ማን ነው ይህን መለኮት ያረፈበትን መስቀል ለመቆራረጥ የሚደፍር?
መልካም ቀን
@ethio81
@ethio81
@ethio81
#ኤረር_ተራራ
በአለማችን ላይ ድብቅና ምስጢራዊ ተብለው ከሚነሱ ታላላቅ ስፍራዎች መካከል አንዱና የቀዳሚነት ደረጃ ይዞ የሚገኘው ኤረር ተራራ ነው፡፡ ምንም እንኳን ይህ ተራራ ከአዲስ አበባ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ቢሆንም አብዛኛው ሰው እንዲሁ እንደዘበት ስለዚህ ተራራ የሚነገሩ ንግርቶችን ከማድመጥ በዘለለ ስለዚህ ታላቅ ስፍራ የሚያውቀው ነገር የለውም፡፡
ለማንኛውም ኤረር ተራራ
1. የአዳም ርስት ሀገር ማዕከላዊ ስፍራ
2. የመጨረሻውን ዘመን መምጣት አብሳሪ የሆነው የቅዱስ ሩፋኤል መቀመጫ ስፍራ
3. የታላቁ የሊቀ ካህን መልከጸዲቅ ስድስቱ የክብር ዕቃዎችን መጠበቂያ ስፍራ
4. የማዕከለ ሰብዕ መሰብሰቢያ ስፍራ
5. የእነዚህ ህዝቦች መጓጓዣ የሆኑት ክንፍ ያላቸው ፈረሶች መገኛ ስፍራ
6. የታላቁ የስውራን መንፈስ መውጫ ስፍራ
7. የኢትዮጵያ የዳግም ትንሳኤ ሀሳብ መነሻ ስፍራ
8. #የህይወት_መፀሀፍ (መፀሀፈ ራዚኤል)አባታችን አዳም ከገነት ከወጣ ቡሀላ ቅዱሳን መላእክት ያስተማሩት የሰማያተ ሰማይ ብሎም የምድራዊ ሰማያት ሚስጥራትን ጥበባትን ለልጆቹ #ለኢትዮጵያን ማስተማርያ ይሆን ዘንድ በ እግዜብሔር ፍቃድ በድንጋይ ላይ በግእዝ ቋንቋ ፅፎ አስቀመጠላቸው ይህ መፀሀፍ መፃፈ ራዚኤል ብለን የምንጠራው ነው።ይህም መፀሀፍ በዚ በኤረር ተራዎች ከመሬት በታች በሆነው ስውሩ ስፍራ ይገኛል።ኢትዮጵያ ድሮ ታልቅ የሆነችበት ሚስጥር ይሔን መፀሀፍ በመጠቀሟ ነው።
9. በስተመጨረሻም የሰው ወገኖች ሁሉ መሰብሰቢያ ስፍራ ነው፡፡
እነዚህ እኛ የጠቀስናቸውን እና አሁን ልንጠቅሳቸው ያልፈለግናቸውን ምስጢራት ኤረር ተራራ ይዞ ይገኛል፡፡ እኛም በዘመናችን ስለዚህ ስፍራ በተገለጠልን እና በተረዳነው መጠን እነዚህ ምስጢራት በዚህ ዘመን የሚገኝ የሰው ልጅ እንዲያገኛቸውና እንዲጠቀምባቸው ለማድረግ በዚህ ስፍራ ላይ ሙሉ ጊዚያችንን ሰጥተን እየሰራን እንገኛለን፡፡
ከእነዚህም ስራዎቻችን መካከል ከዚህ ታላቅ ተራራ በአራት አቅጣጫ ከሚፈልቁት ምንጮች መካካል አንደኛውን በተገለጠን እና በተሰጠን ጥበብ መጠን ለሰው ልጆች አገልግሎት እንዲሰጥ አድርገናል፡፡
ምንጭ፡ጤንነት ሰጠኝ
👇👇👇share
@ethio81
@ethio81
@ethio81
በአለማችን ላይ ድብቅና ምስጢራዊ ተብለው ከሚነሱ ታላላቅ ስፍራዎች መካከል አንዱና የቀዳሚነት ደረጃ ይዞ የሚገኘው ኤረር ተራራ ነው፡፡ ምንም እንኳን ይህ ተራራ ከአዲስ አበባ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ቢሆንም አብዛኛው ሰው እንዲሁ እንደዘበት ስለዚህ ተራራ የሚነገሩ ንግርቶችን ከማድመጥ በዘለለ ስለዚህ ታላቅ ስፍራ የሚያውቀው ነገር የለውም፡፡
ለማንኛውም ኤረር ተራራ
1. የአዳም ርስት ሀገር ማዕከላዊ ስፍራ
2. የመጨረሻውን ዘመን መምጣት አብሳሪ የሆነው የቅዱስ ሩፋኤል መቀመጫ ስፍራ
3. የታላቁ የሊቀ ካህን መልከጸዲቅ ስድስቱ የክብር ዕቃዎችን መጠበቂያ ስፍራ
4. የማዕከለ ሰብዕ መሰብሰቢያ ስፍራ
5. የእነዚህ ህዝቦች መጓጓዣ የሆኑት ክንፍ ያላቸው ፈረሶች መገኛ ስፍራ
6. የታላቁ የስውራን መንፈስ መውጫ ስፍራ
7. የኢትዮጵያ የዳግም ትንሳኤ ሀሳብ መነሻ ስፍራ
8. #የህይወት_መፀሀፍ (መፀሀፈ ራዚኤል)አባታችን አዳም ከገነት ከወጣ ቡሀላ ቅዱሳን መላእክት ያስተማሩት የሰማያተ ሰማይ ብሎም የምድራዊ ሰማያት ሚስጥራትን ጥበባትን ለልጆቹ #ለኢትዮጵያን ማስተማርያ ይሆን ዘንድ በ እግዜብሔር ፍቃድ በድንጋይ ላይ በግእዝ ቋንቋ ፅፎ አስቀመጠላቸው ይህ መፀሀፍ መፃፈ ራዚኤል ብለን የምንጠራው ነው።ይህም መፀሀፍ በዚ በኤረር ተራዎች ከመሬት በታች በሆነው ስውሩ ስፍራ ይገኛል።ኢትዮጵያ ድሮ ታልቅ የሆነችበት ሚስጥር ይሔን መፀሀፍ በመጠቀሟ ነው።
9. በስተመጨረሻም የሰው ወገኖች ሁሉ መሰብሰቢያ ስፍራ ነው፡፡
እነዚህ እኛ የጠቀስናቸውን እና አሁን ልንጠቅሳቸው ያልፈለግናቸውን ምስጢራት ኤረር ተራራ ይዞ ይገኛል፡፡ እኛም በዘመናችን ስለዚህ ስፍራ በተገለጠልን እና በተረዳነው መጠን እነዚህ ምስጢራት በዚህ ዘመን የሚገኝ የሰው ልጅ እንዲያገኛቸውና እንዲጠቀምባቸው ለማድረግ በዚህ ስፍራ ላይ ሙሉ ጊዚያችንን ሰጥተን እየሰራን እንገኛለን፡፡
ከእነዚህም ስራዎቻችን መካከል ከዚህ ታላቅ ተራራ በአራት አቅጣጫ ከሚፈልቁት ምንጮች መካካል አንደኛውን በተገለጠን እና በተሰጠን ጥበብ መጠን ለሰው ልጆች አገልግሎት እንዲሰጥ አድርገናል፡፡
ምንጭ፡ጤንነት ሰጠኝ
👇👇👇share
@ethio81
@ethio81
@ethio81
Watch "የጥምቀት መዝሙር 2013 ክፍል 1- Ye Timket Mezimur - New Ethiopian Orthodox Tewahido mezimur 2021 Part 1" on YouTube
https://youtu.be/s0n6Qe3PEew
https://youtu.be/s0n6Qe3PEew
YouTube
የጥምቀት መዝሙር 2013 ክፍል 1- Ye Timket Mezimur - New Ethiopian Orthodox Tewahido mezimur 2021 Part 1
Ye timiket mezimur
Ye timiket mezimur
Ye timiket mezimur
Ye timiket mezimur
Ye timiket mezimur
Ye timiket mezimur
Ye timiket mezimur
Ye timiket mezimur
Ye timiket mezimur
Ye timiket mezimur
Ye timiket mezimur
Ye timiket mezimur
Ye timiket mezimur
Ye timiket mezimur
Ye timiket mezimur
Ye timiket mezimur
Ye timiket mezimur
Ye timiket mezimur
Ye timiket mezimur
💚💛❤️
ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነት ፥
ኢትዮጵያ ፦ ከቃሉ ፍቺ ለአምላክ የሚሰጥ ቢጫ ወርቅ/ ልዩ ወርቅ ማለት ነው፡፡ በርግጥ የውጪ ሰዎች የተቃጠለ ፊት ብለው ተርጉመውታል፡፡
ኢትዮጵያ ተዘርዝሮ ከማያልቅ ድርሳኗ በጣም በጥቂቱ ፦ ለሙሴ ጥበብን ያስተማረ የዮቶር አገር ፣ የሙሴ ሚስት የዮቶር ልጅ የሲጳራ አገር ፣ የመጀመሪያው ካህን የመልከጼዴቅ አገር ፣ ኖኅ ራሱንና ልጆቹን ከንፍር ውኃ ያዳነበት መርከቡን ያሳረፈበት የአራራት ተራራ መገኛ ፣ አፍሪካን ከጫፍ እስከ ጫፍ ኢትዮጵያ ብላ ትገዛ የነበረች የንግሥት ኢተያ አገር ወዘተርፈ ብለን ልንናገርላት የምንችልላት አገር ነች፡፡
💚💛❤️
ኢትዮጵያዊነትስ ?
@ethio81
@ethio81
ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነት ፥
ኢትዮጵያ ፦ ከቃሉ ፍቺ ለአምላክ የሚሰጥ ቢጫ ወርቅ/ ልዩ ወርቅ ማለት ነው፡፡ በርግጥ የውጪ ሰዎች የተቃጠለ ፊት ብለው ተርጉመውታል፡፡
ኢትዮጵያ ተዘርዝሮ ከማያልቅ ድርሳኗ በጣም በጥቂቱ ፦ ለሙሴ ጥበብን ያስተማረ የዮቶር አገር ፣ የሙሴ ሚስት የዮቶር ልጅ የሲጳራ አገር ፣ የመጀመሪያው ካህን የመልከጼዴቅ አገር ፣ ኖኅ ራሱንና ልጆቹን ከንፍር ውኃ ያዳነበት መርከቡን ያሳረፈበት የአራራት ተራራ መገኛ ፣ አፍሪካን ከጫፍ እስከ ጫፍ ኢትዮጵያ ብላ ትገዛ የነበረች የንግሥት ኢተያ አገር ወዘተርፈ ብለን ልንናገርላት የምንችልላት አገር ነች፡፡
💚💛❤️
ኢትዮጵያዊነትስ ?
@ethio81
@ethio81
ሆሳዕና በአርያም - hosanna bearyam - Ethiopian orthodox Tewahdo mezmur
https://youtu.be/vqm93uC9pNo
https://youtu.be/vqm93uC9pNo
YouTube
ሆሳዕና በአርያም - hosanna bearyam - Ethiopian orthodox Tewahdo mezmur
Watch "ሊቀ መዘምራን ቴውድሮስ ዬሴፍ( new ethiopian Orthodox mezmur tedros yosef" on YouTube
https://youtu.be/KAZqDDDmfUY
https://youtu.be/KAZqDDDmfUY
YouTube
ሊቀ መዘምራን ቴውድሮስ ዬሴፍ( new ethiopian Orthodox mezmur tedros yosef
The owner of this channel has been inactive for the last 11 months. If they remain inactive for the next 17 days, they may lose their account and admin rights in this channel. The contents of the channel will remain accessible for all users.
The owner of this channel has been inactive for the last 11 months. If they remain inactive for the next 10 days, they may lose their account and admin rights in this channel. The contents of the channel will remain accessible for all users.