https://www.ethiobookreview.com/book/yegebi-gebir-aserar-income-tax-law-in-ethiopia-atsbeha-teklu-bahru
ይህንን መጽሐፍ ያንብቡ፣ ይጠቀሙበት!
ይህንን መጽሐፍ ያንብቡ፣ ይጠቀሙበት!
Ethiobookreview
የገቢ ግብር አሰራር በኢትዮጵያ - ኣፅብሃ ተኽሉ
ይህ መፅሐፍ የተዘጋጀው ከገቢ ግብር አዋጅ፣ ደንብና መመርያ ቢሆንም ፀሓፊው ለባለሙያዎች እና ግብር ከፋዮች እንዲሁም ግብር ሰብሳቢው ሠራተኞች በምሳሌ የተደገፈ እና ለማጣቀሻነትም በአዋጅ ፣ ደንብ እና መመርያ በተናጠል እያሰሰ ከመድከም ተመሳሳይ ህጎችና ርእሶች በአንድ ላይ እንድያገኝ እና ከዚህ ተነስቶም እንደተጠቃሚው ወደ አዋጁ እና ደንብ በመሄድ ለራሱ በቂ የሆነ መረጃ እንድያገኝ ለአጠቃቀሙ ቀለል ባለ…
👍7❤4😁2👏1
Kitaabota Afaan Oromoo gargaaraaa PDF'n website keenya irraa argachuu ni dandeessu. Dubbisa gaarii!
https://www.ethiobookreview.com/afanoromo
https://www.ethiobookreview.com/afanoromo
Ethiobookreview
Good Afaan Oromoo Books
Best Ethiopian Afaan Oromoo Books according to the readers.
👍28❤13👏5🥰2
https://www.ethiobookreview.com/national-exams
ለ12ኛ ክፍል ማትሪክ ተፈታኞች እነዚህን ያለፉትን ፈተናዎች ሞክሯቸው። ከነመልሱ ተዘጋጅቶላችኋል!
ለ12ኛ ክፍል ማትሪክ ተፈታኞች እነዚህን ያለፉትን ፈተናዎች ሞክሯቸው። ከነመልሱ ተዘጋጅቶላችኋል!
Ethiobookreview
Ethiopian Grade 12 National Exam Questions with Answers
Access a complete collection of Ethiopian Grade 12 national exam past papers with separate question and answer PDFs. Browse exams by subject and year to prepare for the ESSLCE with confidence.
❤26👍3😁1
" ተማሪዎች ውጤታቸውን በ https://aa.ministry.et/#/result ላይ መመልከት ይችላሉ " - ቢሮው
በአዲስ አበባ ከተማ የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 88.8 % ያህሉ 50% እና ከዛ በላይ በማምጣት ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መሸጋገራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
በመዲናዋ የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል።
በ2017 ዓ.ም ፈተናውን ከወሰዱ 70,525 ተማሪዎች መካከል 88.8 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች 50% እና በላይ አስመዝግበው ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መሸጋገራቸውን ይፋ አድርጓል።
ዘንድሮው በከተማ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡ 20 ተማሪዎች መካከል 13 የሚሆኑት በእቴጌ መነን የልጃገረዶች እና በገላን የወንዶች አዳሪ ትምህርት ቤቶች የተማሩ መሆናቸው ተገልጿል።
የዘንድሮው ውጤት በ2016 ዓ.ም ከነበረው የ78.9% ወደ 88.8% ማደጉን በመግለጽ መምህራንን ጨምሮ በየደረጃው የሚገኙ ባለድርሻ አካላት ተማሪዎቹ ውጤታማ እንዲሆኑ ላበረከቱት አስተዋጽኦ ቢሮው ምስጋና አቅርቧል።
ተፈታኝ ተማሪዎች ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ ተጠቁሟል።
ውጤት መመልከቻ ፦ https://aa.ministry.et/#/result
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 88.8 % ያህሉ 50% እና ከዛ በላይ በማምጣት ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መሸጋገራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
በመዲናዋ የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል።
በ2017 ዓ.ም ፈተናውን ከወሰዱ 70,525 ተማሪዎች መካከል 88.8 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች 50% እና በላይ አስመዝግበው ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መሸጋገራቸውን ይፋ አድርጓል።
ዘንድሮው በከተማ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡ 20 ተማሪዎች መካከል 13 የሚሆኑት በእቴጌ መነን የልጃገረዶች እና በገላን የወንዶች አዳሪ ትምህርት ቤቶች የተማሩ መሆናቸው ተገልጿል።
የዘንድሮው ውጤት በ2016 ዓ.ም ከነበረው የ78.9% ወደ 88.8% ማደጉን በመግለጽ መምህራንን ጨምሮ በየደረጃው የሚገኙ ባለድርሻ አካላት ተማሪዎቹ ውጤታማ እንዲሆኑ ላበረከቱት አስተዋጽኦ ቢሮው ምስጋና አቅርቧል።
ተፈታኝ ተማሪዎች ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ ተጠቁሟል።
ውጤት መመልከቻ ፦ https://aa.ministry.et/#/result
@tikvahethiopia
❤26
በገጣሚ ዘሪሁን ታደሰ የተጻፉ 50 ያህል የግጥም ስብስቦችን የያዘው የዘመን ጠብታ የግጥም መድበል በአፍሮ ሪድ ሞባይል አፕ አማካኝነት በ 3.99 የአሜሪካን ዶላር ( 85.00 የኢትዮጵያ ብር የገበያ ዋጋ) በገበያ ላይ ውሏል። የተለያዩ የአስተሳሰብና የዘመን ነጸብራቅና ተሞክሮ ላይ ያጠነጠኑ ግጥሞችን ያዘለው ይህ መጽሃፍ በቅርቡ በኦዲዮ ቡክ አማራጭ ወደ አድማጭ የሚደርስ መሆኑንም ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል::
https://www.ethiobookreview.com/book/yezemen-tebita-zerihun-tadesse
https://www.ethiobookreview.com/book/yezemen-tebita-zerihun-tadesse
❤24👎4
https://www.ethiopiancapitalmarket.com/financial-calculator/ethiopian-new-salary-tax-calculator
አዲሱ የገቢ ግብር አዋጅ ፀድቋል። ደሞዝተኛ ከሆኑ ለርስዎ ምን ያክል ብር ተጨመረልዎ?
አዲሱ የገቢ ግብር አዋጅ ፀድቋል። ደሞዝተኛ ከሆኑ ለርስዎ ምን ያክል ብር ተጨመረልዎ?
Ethiopiancapitalmarket
Ethiopian New Salary Tax Calculator 2025
Ethiopian salary tax calculator 2025 – Instantly compute your pension, income tax, and net salary based on the latest income tax rates. Simple and accurate tool.
❤22👎1
ከልጅነት እስከ ልጁነት - አዲስ መጽሐፍ በዘሪቱ ከበደ
https://www.ethiobookreview.com/book/ke-lijenet-eske-lijunet-zeritu-kebede
https://www.ethiobookreview.com/book/ke-lijenet-eske-lijunet-zeritu-kebede
Ethiobookreview
ከልጅነት እሰከ ልጁነት - ዘሪቱ ከበደ
Former famous Ethiopian singer Zeritu Kebede has released her new book “ከልጅነት እስከ ልጁነት” (From Childhood to Being His Child), sharing her personal journey of loss, faith, and spiritual transformation.
❤37🥰3
መኪናዋን ለመሸለምና የሀገሪቱ እንቁ ቲክቶክር ለመባል ያለው ፉክክር ተጧጥፎ ቀጥሎአል። ማን ያሸንፍ ይሆን?
https://www.ethiovibes.com/entertainment/adonay-vs-yuti-nass-tiktok-creative-awards-ethiopia-2025
https://www.ethiovibes.com/entertainment/adonay-vs-yuti-nass-tiktok-creative-awards-ethiopia-2025
Ethiovibes
Adonay vs Yuti Nass – The Race for TikTok Creator of the Year Ethiopia 2025
The TikTok Creative Awards Ethiopia 2025 has turned into a fierce race between Adonay and Yuti Nass. Discover how Seifu On EBS, public voting, and online debates are shaping this trending competition for the TikTok Creator of the Year prize.
❤18🔥1
የዘሪቱ ከበደን ከልጅነት ወደ ልጁነት መጽሐፍን በተመለከተ ከእንዳለጌታ ጋር የተደረገ ጥሩ ቆይታ!
https://www.youtube.com/watch?v=-YW_2i48IIw&pp=ygUYZW5kYWxlZ2V0YSBrZWJlZGUgemVyaXR1
https://www.youtube.com/watch?v=-YW_2i48IIw&pp=ygUYZW5kYWxlZ2V0YSBrZWJlZGUgemVyaXR1
Ethiobookreview
ከልጅነት እሰከ ልጁነት - ዘሪቱ ከበደ
Former famous Ethiopian singer Zeritu Kebede has released her new book “ከልጅነት እስከ ልጁነት” (From Childhood to Being His Child), sharing her personal journey of loss, faith, and spiritual transformation.
❤19👍3
የአቤ ጉበኛ የህይወት ታሪክ
ምንጭ፡ ሀሁ መጽሐፍ መደብር ፌስቡክ ገጽ
ደራሲ አቤ በምዕራብ ጎጃም ዞን በአቸፈር ወረዳ በልዮ ስሙ ኮረንች አቦ በተባለ ቀበሌ ከአባቱ አቶ ጉበኛ አምባየነና ከእናቱ ወ/ሮ ይጋርዱ በላይ ሰኔ 25/1925 ዓ.ም ተወለደ።
ዕድሜው ለትምህርት ሲደርስ በመጀመሪያ የአብነት በይስማላ ደብረ ገነት ቅ/ጊ ቤ/ክርስቲያን ዜማውን ዳዊቱን ቅንኔውን ለ12 ዓመታት የተከታተለ ሊቅ ነው። አቤ በዘመናዊ ትምህርቱን በዳንግላ ከተማ ይከታተል የነበረ ሲሆን በ1946 ዓ.ም ዳንግላን ትቶ ወደ አ/አ በመሄድ ባዕታ ቤ/ክርስቲያን ተጠግቶ እንደ ቆሎ ተማሪ ሆኖ ቆይተዋል።
አቤ ከልጅነቱ ጀምሮ ውስጡ የፁሑፍ ፍላጎት እና ችሎት ስለነበረው በ1949 ዓ.ም “ከመቅሰፍት ሰራዊት ይጠንቀቅ ሰውነት” በሚል ርዕስ አነስተኛ የግጥም መፅሐፍ አሳትሟል። አቤ በ26 ዓመቱ በማስታወቂያ ሚኒስቴር በጋዜጠኝነት ተቀጥሮ ሰርቷል። በ1953 ዓ.ም ባሳተመው “የሮም አወዳደቅ” ስያሜ ያለው የተውኔት መፅሐፍ በወቅቱ ገበሬው በንጉሡ ስርአት ያለውን ብሶት እና ቁጭት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ፅሁፍ ነበር።
በ1955 ዓ.ም ባወጣው “የአመፅ ኑዛዜ” በተሰኘው ልብወለድ መፅሀፍ ተምረው ሆነ ሰርተው ሀብት ያገኙ ሰዎች ድሀ ወገኖቻቸውን እንዲረዱ የሚያሳስብ ነበር።
ይቀጥላል...
www.ethiobookreview.com
ምንጭ፡ ሀሁ መጽሐፍ መደብር ፌስቡክ ገጽ
ደራሲ አቤ በምዕራብ ጎጃም ዞን በአቸፈር ወረዳ በልዮ ስሙ ኮረንች አቦ በተባለ ቀበሌ ከአባቱ አቶ ጉበኛ አምባየነና ከእናቱ ወ/ሮ ይጋርዱ በላይ ሰኔ 25/1925 ዓ.ም ተወለደ።
ዕድሜው ለትምህርት ሲደርስ በመጀመሪያ የአብነት በይስማላ ደብረ ገነት ቅ/ጊ ቤ/ክርስቲያን ዜማውን ዳዊቱን ቅንኔውን ለ12 ዓመታት የተከታተለ ሊቅ ነው። አቤ በዘመናዊ ትምህርቱን በዳንግላ ከተማ ይከታተል የነበረ ሲሆን በ1946 ዓ.ም ዳንግላን ትቶ ወደ አ/አ በመሄድ ባዕታ ቤ/ክርስቲያን ተጠግቶ እንደ ቆሎ ተማሪ ሆኖ ቆይተዋል።
አቤ ከልጅነቱ ጀምሮ ውስጡ የፁሑፍ ፍላጎት እና ችሎት ስለነበረው በ1949 ዓ.ም “ከመቅሰፍት ሰራዊት ይጠንቀቅ ሰውነት” በሚል ርዕስ አነስተኛ የግጥም መፅሐፍ አሳትሟል። አቤ በ26 ዓመቱ በማስታወቂያ ሚኒስቴር በጋዜጠኝነት ተቀጥሮ ሰርቷል። በ1953 ዓ.ም ባሳተመው “የሮም አወዳደቅ” ስያሜ ያለው የተውኔት መፅሐፍ በወቅቱ ገበሬው በንጉሡ ስርአት ያለውን ብሶት እና ቁጭት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ፅሁፍ ነበር።
በ1955 ዓ.ም ባወጣው “የአመፅ ኑዛዜ” በተሰኘው ልብወለድ መፅሀፍ ተምረው ሆነ ሰርተው ሀብት ያገኙ ሰዎች ድሀ ወገኖቻቸውን እንዲረዱ የሚያሳስብ ነበር።
ይቀጥላል...
www.ethiobookreview.com
❤29👍7😁3👎1
ሮማን ተወልደ "ዮዲታ" በተሰኘ አዲስ የግለ ታሪክ መጽሕፍ ይዛልን መታለች። እንኳን ደስ አለሽ እንበላት። ሮሚ የንባብ ባህል እንዲዳብር ለምትሰራው ስራ እናመሰግናታለን።
👍26❤13👏1
አብራችሁን ስለሆናችሁ እናመሰግናለን። ዌብሳይታችን www.ethiobookreview.com አሁን ላይ በወር እስከ 60ሺ ክሊኮችን በጉግል ሰርች ላይ እያገኘ ነው። እኛም በተቻለን መጠን መጻሕፍትንና የመጻሕፍት መረጃን የንባብ ባህላችን እንዲዳድብር ለማዳረስ እንሰራለን።
Nu faana waan taataniif galatoomaa! Marsariitiin keenya fayyadamtoota baay'ee horachaa kan jiru yoo ta'u nutis odeeffannoo kitaabolee garaagaraa aadaa dubbisaa cimsuu danda'an isiniif ni dhiyeessina. Galatoomaa!
Nu faana waan taataniif galatoomaa! Marsariitiin keenya fayyadamtoota baay'ee horachaa kan jiru yoo ta'u nutis odeeffannoo kitaabolee garaagaraa aadaa dubbisaa cimsuu danda'an isiniif ni dhiyeessina. Galatoomaa!
❤32👍5
ልክ እንደችግሩ ይሄንንም ተሻምታችሁ ሸር አድርጉት!
ይሄው እንግዲህ ሜዳው! የግድ ሰው ካለመነ አንረዳም ካላልን በስተቀር ይሄ ሰው የማንንም እርዳታ ሳይሆን የስራውን ውጤት ያገኝ ዘንድ ይህን እናድርግ ...
በቅርቡ ተቸገረ ብለን ስንቀባበለው የነበረው ደራሲ ሀብታሙ አለባቸው እነዚህ የፃፋቸው መፅሐፍት ባለመሸጣቸው መጋዘን ውስጥ ተቆልፎባቸው የተገኙ ናቸው። ያሉት መፅሐፎች ብዛትና የአንዱን ዋጋ ከጋዜጠኛ ወሰንሰገድ ገብረኪዳን ፅሁፍ ላይ ኮፒ አድርጌ እንዲህ በአጭሩ አስቀምጨዋለሁ። እስቲ ሁላችንም ቢያንስ አንድ መፅሐፍ በመግዛት በቀናት ውስጥ እንጨርሳቸው። ከአገር ውጭ የሆንን ደግሞ እንደተለመደው! የገዛችሁ ፎቶ ተነስታችሁ ብትልኩልኝ በደስታ ፖስት አደርገዋለሁ! መፅሐፎቹ ሸልፋችን ላይ መገኘታቸው ለእኛም ትልቅ ሐብት ናቸው!!
👉 የሱፍ አበባ 384 መጽሐፍ ተገኝቷል ....የአንዱ ዋጋ 580 ብር
👉ጉልጥምት ኢትዮጵያ 378 ፍሬ.......580ብር
👉 አውሮራ 44 ፍሬ......400 ብር
👉አስኳላ 264ፍሬ.......450 ብር
👉 ታላቁ ተቃርኖ 700ፍሬ....700 ብር
👉 የቄሳር እምባ 1178 ፍሬ .....450ብር
የምትገዙበትን ቦታና ሁኔታ ለማወቅ ወሰንሰገድ ገብረኪዳንን ፃፉለት።
... ብሏል አሌክስ አብረሃም (Alex Abreham on Facebook)
ይሄው እንግዲህ ሜዳው! የግድ ሰው ካለመነ አንረዳም ካላልን በስተቀር ይሄ ሰው የማንንም እርዳታ ሳይሆን የስራውን ውጤት ያገኝ ዘንድ ይህን እናድርግ ...
በቅርቡ ተቸገረ ብለን ስንቀባበለው የነበረው ደራሲ ሀብታሙ አለባቸው እነዚህ የፃፋቸው መፅሐፍት ባለመሸጣቸው መጋዘን ውስጥ ተቆልፎባቸው የተገኙ ናቸው። ያሉት መፅሐፎች ብዛትና የአንዱን ዋጋ ከጋዜጠኛ ወሰንሰገድ ገብረኪዳን ፅሁፍ ላይ ኮፒ አድርጌ እንዲህ በአጭሩ አስቀምጨዋለሁ። እስቲ ሁላችንም ቢያንስ አንድ መፅሐፍ በመግዛት በቀናት ውስጥ እንጨርሳቸው። ከአገር ውጭ የሆንን ደግሞ እንደተለመደው! የገዛችሁ ፎቶ ተነስታችሁ ብትልኩልኝ በደስታ ፖስት አደርገዋለሁ! መፅሐፎቹ ሸልፋችን ላይ መገኘታቸው ለእኛም ትልቅ ሐብት ናቸው!!
👉 የሱፍ አበባ 384 መጽሐፍ ተገኝቷል ....የአንዱ ዋጋ 580 ብር
👉ጉልጥምት ኢትዮጵያ 378 ፍሬ.......580ብር
👉 አውሮራ 44 ፍሬ......400 ብር
👉አስኳላ 264ፍሬ.......450 ብር
👉 ታላቁ ተቃርኖ 700ፍሬ....700 ብር
👉 የቄሳር እምባ 1178 ፍሬ .....450ብር
የምትገዙበትን ቦታና ሁኔታ ለማወቅ ወሰንሰገድ ገብረኪዳንን ፃፉለት።
... ብሏል አሌክስ አብረሃም (Alex Abreham on Facebook)
❤52👍4🔥2👎1
እባክዎ በዌብሳይታችንና አገልግሎታችን ላይ ያለወትን ሀሰብ ይስጡን፣ ጉግል ላይም ሬት አድርጉንና የበለጠ ተደራሽ እንሁን!
https://g.page/r/CQzBsWRB7D8AEAE/review
https://g.page/r/CQzBsWRB7D8AEAE/review
❤9