ሐምሌ 25፣ 2016 ዓ.ል | ሙሐረም 26፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የሃይማኖት አባቶች ለዘመናት የቆዩ የአብሮነት እሴቶችን የሚሸረሽሩ ተግባራት ስር እንዳይሰዱ በጋራ እንዲሠሩ ጥሪ ቀረበ።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የሃይማኖት አባቶች ለዘመናት የቆዩ የአብሮነት እሴቶቻችንን የሚሸረሽሩ ተግባራት ስር እንዳይሰድዱ በጋራ እንዲሠሩ ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ጥሪ አቀረቡ።
ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ይህን ጥሪ ያቀረቡት "በጎ የዋሉልንን እናመስግን፤ ሰላማችንን እንጠብቅ" በሚል መሪ ሐሳብ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የስብሰባ አዳራሽ የተጀመረውን የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ 16ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔና የእውቅና መርኃ ግብር በንግግር በከፈቱበት ወቅት ነው።
ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ በዚሁ ንግግራቸው የሃይማኖት አባቶች በምዕመናን ዘንድ ከፍተኛ ተሰሚነት ያላቸው በመኾኑ፣ በሀገራችን ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን ጠንክረው እንዲሠሩ አሳስበዋል።
የሃይማኖት አባቶች ለዘመናት የቆዩ የአብሮነት እሴቶቻችንን የሚሸረሽሩ ተግባራት ስር እንዳይሰድዱ ተባብረው ሊሠሩ ይገባል ሲሉ ፕሬዚደንቷ አሳስበዋል።
በሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታና ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ከረዲን ተዘራ (ዶ/ር)፣ ኢትዮጵያ የሃይማኖት ሀገር በመሆኗ፣ ስትደሰት የሚደሰቱ፣ ስትከፋ የሚከፉ ምዕመናን ሀገር መሆኗን ተናግረዋል።
በቅዱሳን መጻሕፍት ላይ በተለያዩ ቦታ የተጠቀሰችውን የሀገራችን ኢትዮጵያን ዘላቂ ሰላም ለማስጠበቅ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤታቸው ከሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ጋር ተቀራርቦ እንደሚሠራ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ ሰብሳቢ የኾኑት ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ጉባዔው የጋራ በሆኑ የሰላም ጉዳዮች ላይ እንደሚሠራ ተናግረዋል።
ተቋሙ "ሌሎች እንዲያደርጉላችሁ የምትሹትን፣ ለሌሎች አድርጉ" የሚለውን የቅዱሳን መጻሕፍት ወርቃማ መርኅ መሠረት በማድረግ፣ በጋራ ሰላምን፣ መከባበርን፣ አብሮነትን፣ ይቅርታንና መሰል በጎ ሥራዎችን በማስተማር መልካም እሴቶቻችን እንዲጠናከሩ በጋራ እየሠራ መሆኑን ሰብሳቢው ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ጥቅምት 25፣ 2003 ዓ.ል በአምስት መሥራች የሃይማኖት ተቋማት በመዲናችን አዲስ አበባ የተመሠረተ ሲሆን በአሁን ሰዓት የአባላቱ ቁጥር ወደ ሰባት ቤተ እምነቶች አድጓል።
ተቋሙ በዚሁ ጉባዔ ላይ ለ21መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት ለሁለት ግለሰቦች ምሥጋና አቅርቧል።
.••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc1
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የሃይማኖት አባቶች ለዘመናት የቆዩ የአብሮነት እሴቶችን የሚሸረሽሩ ተግባራት ስር እንዳይሰዱ በጋራ እንዲሠሩ ጥሪ ቀረበ።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የሃይማኖት አባቶች ለዘመናት የቆዩ የአብሮነት እሴቶቻችንን የሚሸረሽሩ ተግባራት ስር እንዳይሰድዱ በጋራ እንዲሠሩ ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ጥሪ አቀረቡ።
ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ይህን ጥሪ ያቀረቡት "በጎ የዋሉልንን እናመስግን፤ ሰላማችንን እንጠብቅ" በሚል መሪ ሐሳብ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የስብሰባ አዳራሽ የተጀመረውን የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ 16ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔና የእውቅና መርኃ ግብር በንግግር በከፈቱበት ወቅት ነው።
ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ በዚሁ ንግግራቸው የሃይማኖት አባቶች በምዕመናን ዘንድ ከፍተኛ ተሰሚነት ያላቸው በመኾኑ፣ በሀገራችን ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን ጠንክረው እንዲሠሩ አሳስበዋል።
የሃይማኖት አባቶች ለዘመናት የቆዩ የአብሮነት እሴቶቻችንን የሚሸረሽሩ ተግባራት ስር እንዳይሰድዱ ተባብረው ሊሠሩ ይገባል ሲሉ ፕሬዚደንቷ አሳስበዋል።
በሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታና ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ከረዲን ተዘራ (ዶ/ር)፣ ኢትዮጵያ የሃይማኖት ሀገር በመሆኗ፣ ስትደሰት የሚደሰቱ፣ ስትከፋ የሚከፉ ምዕመናን ሀገር መሆኗን ተናግረዋል።
በቅዱሳን መጻሕፍት ላይ በተለያዩ ቦታ የተጠቀሰችውን የሀገራችን ኢትዮጵያን ዘላቂ ሰላም ለማስጠበቅ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤታቸው ከሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ጋር ተቀራርቦ እንደሚሠራ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ ሰብሳቢ የኾኑት ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ጉባዔው የጋራ በሆኑ የሰላም ጉዳዮች ላይ እንደሚሠራ ተናግረዋል።
ተቋሙ "ሌሎች እንዲያደርጉላችሁ የምትሹትን፣ ለሌሎች አድርጉ" የሚለውን የቅዱሳን መጻሕፍት ወርቃማ መርኅ መሠረት በማድረግ፣ በጋራ ሰላምን፣ መከባበርን፣ አብሮነትን፣ ይቅርታንና መሰል በጎ ሥራዎችን በማስተማር መልካም እሴቶቻችን እንዲጠናከሩ በጋራ እየሠራ መሆኑን ሰብሳቢው ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ጥቅምት 25፣ 2003 ዓ.ል በአምስት መሥራች የሃይማኖት ተቋማት በመዲናችን አዲስ አበባ የተመሠረተ ሲሆን በአሁን ሰዓት የአባላቱ ቁጥር ወደ ሰባት ቤተ እምነቶች አድጓል።
ተቋሙ በዚሁ ጉባዔ ላይ ለ21መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት ለሁለት ግለሰቦች ምሥጋና አቅርቧል።
.••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc1
Telegram
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት
ሐምሌ 28፣ 2016 ዓ.ል | ሙሐረም 29፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ለክልል መጅሊስና ለዑለማ አመራሮች የተዘጋጀ ሥልጠና ተጠናቀቀ።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት፣ የዑለማ ጉባዔ ጽሕፈት ቤት ለክልል መጅሊስ እና ለዑለማ አመራሮች ያዘጋጀው የ10 ቀናት ሥልጠና ተጠናቀቀ።
የዑለማው ጉባዔ ጽሕፈት ቤት ከአል ቡንያን ዓለምአቀፍ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባባር ያዘጋጀው ይህ ሥልጠና አሥተዳደራዊ እና ዲናዊ ክፍተቶችን ለማጥበብ ያለመ እንደሆነ ተነግሯል።
በሥልጠናው መዝጊያ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ለሠልጣኞቹ ባስተላለፉት መልዕክት ይህን መሰል ሥልጠናዎች ያለንን እውቀት ለማደስ እና ከዘመን ጋር ለመራመድ አስፈላጊ ናቸው ብለዋል።
ሠልጣኞች ከሥልጠናው ያገኙት እውቀት በየሥራ መስካቸው ኃላፊነታቸውን ለመወጣት ያግዛቸዋል ብለዋል።
የሀገር አቀፉ የዑለማ ጉባዔ ምክትል ሰብሳቢ እና የፈትዋ ዐብይ ኮሚቴ ሰብሳቢው ዶክተር ጀይላን ኸድር በበኩላቸው አብዛኞቹ የሥልጠናው ተሳታፊዎች አንጋፋ ዓሊሞች ቢሆኑም ሥልጠናውን እንደ ተራ ተማሪ በትጋት መከታተላቸውን በመጥቀስ አመስግነዋል።
የሥልጠናው ተሳታፊ ዓሊሞች በሥልጠናው ብዙ ነገር የቀሰሙ በመኾኑ በአሠራራቸውም ኾነ በትምህርት አሰጣጥ ስልታቸው ላይ ለውጥ እንዲያመጡ ያግዛቸዋል ብለዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ለሠልጣኞቹ የምስክር ወረቀት የሰጡ ሲኾን፣ ለሥልጠናው ስኬት የተለያዩ አካላት ላበረከቱት አስተዋጽዖ ምሥጋና አቅርበዋል።
በሥልጠናው የመዝጊያ መርኃ ግብር ላይ ከባለድርሻ አካላት የተለያዩ መልዕክቶች የተላለፉ ሲኾን፣ ለሥልጠናው ተሳታፊዎች የምስክር ወረቀት ተሰጥቷቸዋል።
በኢትዮጵያ የአል ቡንያን ዓለምአቀፍ ዩኒቨርሲቲ ዋና ኃላፊ ዶክተር ሙሐመድ አል-ቁረይሺ፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚደንት ሸይኽ አብዱልከሪም ሸይኽ በድረዲን፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ምክትል ፕሬዚደንትና የሐጅ እና ዑምራ ዘርፍ ተጠሪ ሸይኽ አብዱልዓዚዝ ሸይኽ አብዱልዋሊ፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ዋና ፀሐፊ ሸይኽ ሐሚድ ሙሳ፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ የሥራ አመራሮች፣ ዓሊሞች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
****
የኢ.እ.ጉ.ጠ. ም/ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ለክልል መጅሊስና ለዑለማ አመራሮች የተዘጋጀ ሥልጠና ተጠናቀቀ።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት፣ የዑለማ ጉባዔ ጽሕፈት ቤት ለክልል መጅሊስ እና ለዑለማ አመራሮች ያዘጋጀው የ10 ቀናት ሥልጠና ተጠናቀቀ።
የዑለማው ጉባዔ ጽሕፈት ቤት ከአል ቡንያን ዓለምአቀፍ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባባር ያዘጋጀው ይህ ሥልጠና አሥተዳደራዊ እና ዲናዊ ክፍተቶችን ለማጥበብ ያለመ እንደሆነ ተነግሯል።
በሥልጠናው መዝጊያ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ለሠልጣኞቹ ባስተላለፉት መልዕክት ይህን መሰል ሥልጠናዎች ያለንን እውቀት ለማደስ እና ከዘመን ጋር ለመራመድ አስፈላጊ ናቸው ብለዋል።
ሠልጣኞች ከሥልጠናው ያገኙት እውቀት በየሥራ መስካቸው ኃላፊነታቸውን ለመወጣት ያግዛቸዋል ብለዋል።
የሀገር አቀፉ የዑለማ ጉባዔ ምክትል ሰብሳቢ እና የፈትዋ ዐብይ ኮሚቴ ሰብሳቢው ዶክተር ጀይላን ኸድር በበኩላቸው አብዛኞቹ የሥልጠናው ተሳታፊዎች አንጋፋ ዓሊሞች ቢሆኑም ሥልጠናውን እንደ ተራ ተማሪ በትጋት መከታተላቸውን በመጥቀስ አመስግነዋል።
የሥልጠናው ተሳታፊ ዓሊሞች በሥልጠናው ብዙ ነገር የቀሰሙ በመኾኑ በአሠራራቸውም ኾነ በትምህርት አሰጣጥ ስልታቸው ላይ ለውጥ እንዲያመጡ ያግዛቸዋል ብለዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ለሠልጣኞቹ የምስክር ወረቀት የሰጡ ሲኾን፣ ለሥልጠናው ስኬት የተለያዩ አካላት ላበረከቱት አስተዋጽዖ ምሥጋና አቅርበዋል።
በሥልጠናው የመዝጊያ መርኃ ግብር ላይ ከባለድርሻ አካላት የተለያዩ መልዕክቶች የተላለፉ ሲኾን፣ ለሥልጠናው ተሳታፊዎች የምስክር ወረቀት ተሰጥቷቸዋል።
በኢትዮጵያ የአል ቡንያን ዓለምአቀፍ ዩኒቨርሲቲ ዋና ኃላፊ ዶክተር ሙሐመድ አል-ቁረይሺ፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚደንት ሸይኽ አብዱልከሪም ሸይኽ በድረዲን፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ምክትል ፕሬዚደንትና የሐጅ እና ዑምራ ዘርፍ ተጠሪ ሸይኽ አብዱልዓዚዝ ሸይኽ አብዱልዋሊ፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ዋና ፀሐፊ ሸይኽ ሐሚድ ሙሳ፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ የሥራ አመራሮች፣ ዓሊሞች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
****
የኢ.እ.ጉ.ጠ. ም/ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc
Telegram
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት
ሐምሌ 29፣ 2016 ዓ.ል | ሰፈር 1፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ዮርዳኖስን እንዲጎበኙ ጥሪ ቀረበላቸው።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በኢትዮጵያ የዮርዳኖስ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር የኾኑትን ዶ/ር ኤማድ ማሳልሜህን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።
በዚሁ ጊዜ አምባሳደር ኤማድ ሲናገሩ፣ ዮርዳኖስ እንደ ኢትዮጵያ ሙስሊሞችንና ክርስቲያኖችን በጋራ አቅፋ ከመያዟ ባሻገር፣ በርካታ የታሪክ አሻራዎች ያላት ሀገር ነች ብለዋል።
አምባሳደሩ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም እንደ ማኀበረሰብ እና እንደ ሀገር የጋራ ትብብር ለመፍጠር በመስከረም ወር ዮርዳኖስን እንዲጎበኙ ጥሪ አቅርበውላቸዋል።
አምባሳደር ኤማድ በዚሁ ወቅት በሀገራቸው መንግሥት ስም ለጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንትሥጦታ አበርክተዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በአምባሳደሩ ለተበረከተው ሥጦታ እና ለተደረገላቸው የጉብኝት ግብዣ አመሥግነዋል።
ፕሬዚደንቱ አያይዘውም ኢትዮጵያ በሃይማኖታቸው ምክንያት ግፍ እና መከራ የደረሰባቸውን የታላቁ ነቢይ (ሶ.ዐ.ወ.) ባልደረቦች ተቀብላ ያስተናገደች ሀገር ከመኾኗ ባሻገር፣ ነቢዩ ሙሐመድ (ሶ.ዐ.ወ.) ያከበሯት ትልቅ ሀገር መሆኗን አስታውሰዋል።
አምባሳደር ኤማዳ በጠቅላይ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት ሲደርሱ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚደንት ሸይኽ አብዱልከሪም ሸይኽ በድረዲን፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ምክትል ፕሬዚደንትና የሐጅና ዑምራ ዘርፍ ተጠሪ ሸይኽ አብዱልዓዚዝ ሸይኽ አብዱልዋሊ፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ የውጪ ጉዳይ ክፍል ተጠሪ ረዳት ፕሮፈሰር አደም ካሚል አቀባበል አድርገውላቸዋል።
አምባሳደር ኤማዳ ከዚህ ቀደም ጠቅላይ ምክር ቤቱን በጎበኙበት ወቅት፣ በዮርዳኖስ የልምድ ልውውጥ ጉብኝት የማድረግ ፍላጎት ካለ ኤምባሲያቸው ይህን በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደሚያመቻችና የትምህርት ዕድሎችን እንደሚሰጥ መናገራቸው ይታወሳል።
••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc1
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ዮርዳኖስን እንዲጎበኙ ጥሪ ቀረበላቸው።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በኢትዮጵያ የዮርዳኖስ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር የኾኑትን ዶ/ር ኤማድ ማሳልሜህን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።
በዚሁ ጊዜ አምባሳደር ኤማድ ሲናገሩ፣ ዮርዳኖስ እንደ ኢትዮጵያ ሙስሊሞችንና ክርስቲያኖችን በጋራ አቅፋ ከመያዟ ባሻገር፣ በርካታ የታሪክ አሻራዎች ያላት ሀገር ነች ብለዋል።
አምባሳደሩ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም እንደ ማኀበረሰብ እና እንደ ሀገር የጋራ ትብብር ለመፍጠር በመስከረም ወር ዮርዳኖስን እንዲጎበኙ ጥሪ አቅርበውላቸዋል።
አምባሳደር ኤማድ በዚሁ ወቅት በሀገራቸው መንግሥት ስም ለጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንትሥጦታ አበርክተዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በአምባሳደሩ ለተበረከተው ሥጦታ እና ለተደረገላቸው የጉብኝት ግብዣ አመሥግነዋል።
ፕሬዚደንቱ አያይዘውም ኢትዮጵያ በሃይማኖታቸው ምክንያት ግፍ እና መከራ የደረሰባቸውን የታላቁ ነቢይ (ሶ.ዐ.ወ.) ባልደረቦች ተቀብላ ያስተናገደች ሀገር ከመኾኗ ባሻገር፣ ነቢዩ ሙሐመድ (ሶ.ዐ.ወ.) ያከበሯት ትልቅ ሀገር መሆኗን አስታውሰዋል።
አምባሳደር ኤማዳ በጠቅላይ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት ሲደርሱ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚደንት ሸይኽ አብዱልከሪም ሸይኽ በድረዲን፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ምክትል ፕሬዚደንትና የሐጅና ዑምራ ዘርፍ ተጠሪ ሸይኽ አብዱልዓዚዝ ሸይኽ አብዱልዋሊ፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ የውጪ ጉዳይ ክፍል ተጠሪ ረዳት ፕሮፈሰር አደም ካሚል አቀባበል አድርገውላቸዋል።
አምባሳደር ኤማዳ ከዚህ ቀደም ጠቅላይ ምክር ቤቱን በጎበኙበት ወቅት፣ በዮርዳኖስ የልምድ ልውውጥ ጉብኝት የማድረግ ፍላጎት ካለ ኤምባሲያቸው ይህን በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደሚያመቻችና የትምህርት ዕድሎችን እንደሚሰጥ መናገራቸው ይታወሳል።
••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc1
Telegram
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት
ሐምሌ 29፣ 2016 ዓ.ል | ሰፈር 1፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የፌደራሉ እና የክልል መጅሊስ አመራሮች፣ እንዲሁም ዓሊሞች በጠቅላይ ምክር ቤት አዳራሽ የጋራ ውይይት አደረጉ።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት መሪዎች ከክልል መጅሊስ ኃላፊዎችና ዓሊሞች ጋር የጋራ ውይይት አደረጉ።
የጋራ ውይይቱን የከፈቱት የጠቅላይ ምክር ቤቱ ዋና ፀሐፊ ሸይኽ ሐሚድ ሙሳ ውይይቱ ከመደበኛው ጠቅላላ ጉባዔ በፊት ኃላፊዎቹ ለሥልጠና የመጡበትን መልካም አጋጣሚ በመጠቀም የተደረገ የጋራ ምክክር መሆኑን ተናግረዋል።
ዋና ጸሐፊው በዚሁ ጊዜ ጠቅላይ ምክር ቤቱ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ስላከናወናቸው ዋና ዋና ተግባራት ለመደበኛ ጠቅላላ ጉባዔው ሪፖርት ለማድረግ ዝግጅቱን እንደጨረሰ ለተሳታፊዎቹ ተናግረዋል።
ዋና ፀሐፊው ሸይኽ ሐሚድ የክልል መጅሊስ ኃላፊዎች እቅዳቸውን መሠረት በማድረግ ለመደበኛ ጠቅላላ ጉባዔው የሚያቀርቡትን የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት እንዲያጠናቅቁ ጠይቀዋል።
ውይይቱን የመሩት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፉ ሥልጠናው በተጠናቀቀ ማግስት ዳግም ተገናኝቶ ለመመካከር በመብቃታቸው አላህን አመሥግነው፣ ለክልል መጅሊስ ኃላፊዎችና ዓሊሞች መልዕክቶች አስተላልፈዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት የዑለማ ጉባዔውም ፕሬዚደንት በመኾኑ በአንድ ጥላ ስር በአንድ መሪ ተናብበው ሕዝበ ሙስሊሙን የሚያገለግሉ መሆናቸውን ተናግረዋል።
የየክልሉ መጅሊስ ፕሬዚደንቶችም የክልላቸው የዑለማ ጉባዔ ጽ/ቤት ፕሬዚደንትም መሆናቸውን ያስታወሱት ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም፣ ዑለማ የዲን መሪ በመኾኑ የክልል መጅሊስ ለዑለማው ትኩረት ከማድረግ አይዘናጋ ሲሉ አሳስበዋል።
ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም፣ ለዑለማ ክብር ያልሰጠ መጅሊስ አደጋ ነው ሲሉም በአጽንዖት ተናግረዋል።
የምርጫ ጊዜ በመምጣቱ ለማኅበረሰቡ ፍትኀዊ እና ከጣልቃ ገብ ጫና የጸዳ ምርጫ መደረግ ስላለበት፣ የመጅሊስ እና የዑለማ መሪዎች በየመዋቅሩ አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው አስታውሰዋል።
በስብሰባው ላይ የተገኙት የክልል መጅሊስ ኃላፊዎች እና ዓሊሞችም ለጠቅላይ ምክር ቤቱ ኃላፊዎች ጠቃሚ ያሉትን ሐሳብና አስተያየት አቅርበው ጥያቄዎችንም ጠይቀዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንትም ከየክልሎቹ የመጅሊስ መሪዎችና ዓሊሞች የተሰጡ አስተያየቶችን እና የቀረቡ ጥያቄዎችን አስተናግደዋል።
በየክልሎቹ የሚንቀሳቀስ ኮሚቴ ተዋቅሮ ችግሮችን በማጥናት በጠቅላይ ምክር ቤት የሚሸፈነውን በጠቅላይ ምክር ቤቱ፣ በክልሉ የሚፈታውን ለክልሉ እንደሚያቀርብ ተናግረዋል።
አያይዘውም በጋራ ውይይቱ ላይ የተነሱ አንዳንድ ሐሳቦችና ጥያቄዎች በመደበኛው ጉባዔ ላይም ሊነሱና የጋራ ውሳኔ ሊያገኙ የሚችሉ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።
የክልል መጅሊሶች ከጠቅላይ ምክር ቤቱ ጋር ያላቸውን ግንኙነት ለማጠናከር የጉባዔ ሪፖርት ብቻ በቂ አይደለም ሲሉም ተናግረዋል።
በጋራ ውይይት መድረኩ ላይ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚደንት ሸይኽ አብዱልከሪም ሸይኽ በድረዲን፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ምክትል ፕሬዚደንትና የሐጅና ዑምራ ዘርፍ ተጠሪ ሸይኽ አብዱልዓዚዝ ሸይኽ አብዱልዋሊ፣ የዑለማ ጉባኤ ጽ/ቤት ኃላፊዎች፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሐጂ ከማል ሐሩን እና የጠቅላይ ምክር ቤቱ የሥራ አመራር አባላት ተገኝተዋል።
••••••••••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የፌደራሉ እና የክልል መጅሊስ አመራሮች፣ እንዲሁም ዓሊሞች በጠቅላይ ምክር ቤት አዳራሽ የጋራ ውይይት አደረጉ።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት መሪዎች ከክልል መጅሊስ ኃላፊዎችና ዓሊሞች ጋር የጋራ ውይይት አደረጉ።
የጋራ ውይይቱን የከፈቱት የጠቅላይ ምክር ቤቱ ዋና ፀሐፊ ሸይኽ ሐሚድ ሙሳ ውይይቱ ከመደበኛው ጠቅላላ ጉባዔ በፊት ኃላፊዎቹ ለሥልጠና የመጡበትን መልካም አጋጣሚ በመጠቀም የተደረገ የጋራ ምክክር መሆኑን ተናግረዋል።
ዋና ጸሐፊው በዚሁ ጊዜ ጠቅላይ ምክር ቤቱ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ስላከናወናቸው ዋና ዋና ተግባራት ለመደበኛ ጠቅላላ ጉባዔው ሪፖርት ለማድረግ ዝግጅቱን እንደጨረሰ ለተሳታፊዎቹ ተናግረዋል።
ዋና ፀሐፊው ሸይኽ ሐሚድ የክልል መጅሊስ ኃላፊዎች እቅዳቸውን መሠረት በማድረግ ለመደበኛ ጠቅላላ ጉባዔው የሚያቀርቡትን የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት እንዲያጠናቅቁ ጠይቀዋል።
ውይይቱን የመሩት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፉ ሥልጠናው በተጠናቀቀ ማግስት ዳግም ተገናኝቶ ለመመካከር በመብቃታቸው አላህን አመሥግነው፣ ለክልል መጅሊስ ኃላፊዎችና ዓሊሞች መልዕክቶች አስተላልፈዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት የዑለማ ጉባዔውም ፕሬዚደንት በመኾኑ በአንድ ጥላ ስር በአንድ መሪ ተናብበው ሕዝበ ሙስሊሙን የሚያገለግሉ መሆናቸውን ተናግረዋል።
የየክልሉ መጅሊስ ፕሬዚደንቶችም የክልላቸው የዑለማ ጉባዔ ጽ/ቤት ፕሬዚደንትም መሆናቸውን ያስታወሱት ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም፣ ዑለማ የዲን መሪ በመኾኑ የክልል መጅሊስ ለዑለማው ትኩረት ከማድረግ አይዘናጋ ሲሉ አሳስበዋል።
ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም፣ ለዑለማ ክብር ያልሰጠ መጅሊስ አደጋ ነው ሲሉም በአጽንዖት ተናግረዋል።
የምርጫ ጊዜ በመምጣቱ ለማኅበረሰቡ ፍትኀዊ እና ከጣልቃ ገብ ጫና የጸዳ ምርጫ መደረግ ስላለበት፣ የመጅሊስ እና የዑለማ መሪዎች በየመዋቅሩ አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረግ እንደሚጠበቅባቸው አስታውሰዋል።
በስብሰባው ላይ የተገኙት የክልል መጅሊስ ኃላፊዎች እና ዓሊሞችም ለጠቅላይ ምክር ቤቱ ኃላፊዎች ጠቃሚ ያሉትን ሐሳብና አስተያየት አቅርበው ጥያቄዎችንም ጠይቀዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንትም ከየክልሎቹ የመጅሊስ መሪዎችና ዓሊሞች የተሰጡ አስተያየቶችን እና የቀረቡ ጥያቄዎችን አስተናግደዋል።
በየክልሎቹ የሚንቀሳቀስ ኮሚቴ ተዋቅሮ ችግሮችን በማጥናት በጠቅላይ ምክር ቤት የሚሸፈነውን በጠቅላይ ምክር ቤቱ፣ በክልሉ የሚፈታውን ለክልሉ እንደሚያቀርብ ተናግረዋል።
አያይዘውም በጋራ ውይይቱ ላይ የተነሱ አንዳንድ ሐሳቦችና ጥያቄዎች በመደበኛው ጉባዔ ላይም ሊነሱና የጋራ ውሳኔ ሊያገኙ የሚችሉ መሆናቸውን ጠቅሰዋል።
የክልል መጅሊሶች ከጠቅላይ ምክር ቤቱ ጋር ያላቸውን ግንኙነት ለማጠናከር የጉባዔ ሪፖርት ብቻ በቂ አይደለም ሲሉም ተናግረዋል።
በጋራ ውይይት መድረኩ ላይ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚደንት ሸይኽ አብዱልከሪም ሸይኽ በድረዲን፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ምክትል ፕሬዚደንትና የሐጅና ዑምራ ዘርፍ ተጠሪ ሸይኽ አብዱልዓዚዝ ሸይኽ አብዱልዋሊ፣ የዑለማ ጉባኤ ጽ/ቤት ኃላፊዎች፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሐጂ ከማል ሐሩን እና የጠቅላይ ምክር ቤቱ የሥራ አመራር አባላት ተገኝተዋል።
••••••••••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc
Telegram
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት
ነሐሴ 2፣ 2016 ዓ.ል | ሰፈር 4፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት የኢራኑን አምባሳደር ተቀብለው አነጋገሩ።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ አምባሳደር የኾኑትን ዓሊ አክበር ረዛኢ በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም እና በኢትዮጵያ የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ አምባሳደር ዓሊ አክበር ረዛኢ በልማት እና አብሮ በመሥራት ዙሪያ ሰፋ ያለ ውይይት አድርገዋል።
ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በዚሁ ጊዜ የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ በድንገተኛ የሄሊኮፕተር አደጋ የቀድሞውን ፕሬዚደንት ኢብራሂም ረኢሲን ያጣችበትን ክስተት በሐዘን አስታውሰው፣ የሀገሪቱ ሕዝብ አዲሱን መሪውን ለመምረጥ በመቻሉ የተሰማቸውን ደስታ በራሳቸውና በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ስም ገልፀዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት አያይዘውም በኢራን ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን የሱኒ ፈለግ ተከታይ ሙስሊሞች በቴህራን የሱኒይ መስጂድ እንዲሠራላቸው መንግሥታቸውን አንዲጠይቁላቸው ጠይቀዋል።
ፕሬዚደንቱ በተጨማሪም የኢራን መንግሥት ከኢትዮጵያ ሙስሊሞች የሃይማኖት ተቋም (መጅሊስ) እና ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር በልማት ጉዳዮች ላይ የጋራ ትስስር እና ትብብሩን እንዲያጠናክር ጠይቀዋል።
ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም አምባሳደር ዓሊ አክበር ረዛኢን ባነጋገሩበት ወቅት የጠቅላይ ምክር ቤቱ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚደንት ሸይኽ አብዱልከሪም ሸይኽ በድረዲን፣ ዋና ጸሐፊው ሸይኽ ሐሚድ ሙሳ፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ የሥራ አስፈጻሚና የትምህርትና ማህበራዊ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ተጠሪ የሆኑት ኢንጅነር አንዋር ሙስጠፋ፣ እንዲሁም የጠቅላይ ምክር ቤቱ የፈትዋና ምርምር ተጠሪ ሸይኽ እንድሪስ ዓሊ ደጋን ተገኝተዋል።
••••••••••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት የኢራኑን አምባሳደር ተቀብለው አነጋገሩ።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ አምባሳደር የኾኑትን ዓሊ አክበር ረዛኢ በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም እና በኢትዮጵያ የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ አምባሳደር ዓሊ አክበር ረዛኢ በልማት እና አብሮ በመሥራት ዙሪያ ሰፋ ያለ ውይይት አድርገዋል።
ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በዚሁ ጊዜ የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ በድንገተኛ የሄሊኮፕተር አደጋ የቀድሞውን ፕሬዚደንት ኢብራሂም ረኢሲን ያጣችበትን ክስተት በሐዘን አስታውሰው፣ የሀገሪቱ ሕዝብ አዲሱን መሪውን ለመምረጥ በመቻሉ የተሰማቸውን ደስታ በራሳቸውና በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ስም ገልፀዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት አያይዘውም በኢራን ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን የሱኒ ፈለግ ተከታይ ሙስሊሞች በቴህራን የሱኒይ መስጂድ እንዲሠራላቸው መንግሥታቸውን አንዲጠይቁላቸው ጠይቀዋል።
ፕሬዚደንቱ በተጨማሪም የኢራን መንግሥት ከኢትዮጵያ ሙስሊሞች የሃይማኖት ተቋም (መጅሊስ) እና ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር በልማት ጉዳዮች ላይ የጋራ ትስስር እና ትብብሩን እንዲያጠናክር ጠይቀዋል።
ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም አምባሳደር ዓሊ አክበር ረዛኢን ባነጋገሩበት ወቅት የጠቅላይ ምክር ቤቱ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚደንት ሸይኽ አብዱልከሪም ሸይኽ በድረዲን፣ ዋና ጸሐፊው ሸይኽ ሐሚድ ሙሳ፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ የሥራ አስፈጻሚና የትምህርትና ማህበራዊ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ተጠሪ የሆኑት ኢንጅነር አንዋር ሙስጠፋ፣ እንዲሁም የጠቅላይ ምክር ቤቱ የፈትዋና ምርምር ተጠሪ ሸይኽ እንድሪስ ዓሊ ደጋን ተገኝተዋል።
••••••••••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc
Telegram
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት
ነሐሴ 3፣ 2016 ዓ.ል | ሰፈር 5፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
እውቁ ቃሪዕ ሼይኽ አብዱረሺድ ሼይኽ ዓሊ ሱፊ በሰላም መስጂድ የጁምዓ ሶላት አስሰገዱ።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
ዓለም አቀፍ አውቅና ያላቸው ቃሪዕ ሼይኽ አብዱረሺድ ሼይኽ ዓሊ ሱፊ በአዲስ አበባ፣ ቄራ አከባቢ በሚገኘው ሰላም መስጂድ የጁምዓ ሶላትን አስሰገዱ።
ኢትዮጵያዊ የዘር ሐረግ እንዳላቸው የሚነገርላቸው ሼይኽ አብዱረሺድ በሰላም መስጂድ የጁምዓ ኹጥባ በማድረግ ሶላቱን በኢማምነት አስሰግደዋል።
በአሥር ዓመታቸው ሙሉውን ቁርኣን በቃላቸው በመያዝ ሐፊዝ ለመሆን የቻሉት ሼይኽ አብዱረሺድ ወደ ግብፅ ተጉዘውም በአሥሩም የአቀራር ዘይቤዎች እውቅና እና ኢጃዛ አግኝተዋል።
በተለያዩ ዓለም አቀፍ የቁርኣን ውድድር መድረኮች ላይ በዳኝነት የሚያገለግሉት ሼይኽ አብዱረሺድ ከተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች ለሚመጡ ቁራዖችም ኢጃዛ በመስጠት ላይ ይገኛሉ።
እውቁ የዓለማችን ቃሪዕ ሼይኽ አብዱረሺድ በኳታርም በአነስ ኢብኑ ማሊክ መስጂድ በኢማምነት በማገልገል ላይ ይገኛሉ።
ዛሬ በሰላም መስጂድ በተደረገው የጁምዓ ሶላት ስግደት ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሼይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋን ጨምሮ፣ የፌደራልና የአዲስ አበባ መጅሊስ ሥራ አስፈጻሚዎች፣ ዓሊሞች፣ ዱዓቶች እና በርካታ ቁጥር ያላቸው የከተማዋ ምዕመናን ተገኝተዋል።
•••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc1
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
እውቁ ቃሪዕ ሼይኽ አብዱረሺድ ሼይኽ ዓሊ ሱፊ በሰላም መስጂድ የጁምዓ ሶላት አስሰገዱ።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
ዓለም አቀፍ አውቅና ያላቸው ቃሪዕ ሼይኽ አብዱረሺድ ሼይኽ ዓሊ ሱፊ በአዲስ አበባ፣ ቄራ አከባቢ በሚገኘው ሰላም መስጂድ የጁምዓ ሶላትን አስሰገዱ።
ኢትዮጵያዊ የዘር ሐረግ እንዳላቸው የሚነገርላቸው ሼይኽ አብዱረሺድ በሰላም መስጂድ የጁምዓ ኹጥባ በማድረግ ሶላቱን በኢማምነት አስሰግደዋል።
በአሥር ዓመታቸው ሙሉውን ቁርኣን በቃላቸው በመያዝ ሐፊዝ ለመሆን የቻሉት ሼይኽ አብዱረሺድ ወደ ግብፅ ተጉዘውም በአሥሩም የአቀራር ዘይቤዎች እውቅና እና ኢጃዛ አግኝተዋል።
በተለያዩ ዓለም አቀፍ የቁርኣን ውድድር መድረኮች ላይ በዳኝነት የሚያገለግሉት ሼይኽ አብዱረሺድ ከተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች ለሚመጡ ቁራዖችም ኢጃዛ በመስጠት ላይ ይገኛሉ።
እውቁ የዓለማችን ቃሪዕ ሼይኽ አብዱረሺድ በኳታርም በአነስ ኢብኑ ማሊክ መስጂድ በኢማምነት በማገልገል ላይ ይገኛሉ።
ዛሬ በሰላም መስጂድ በተደረገው የጁምዓ ሶላት ስግደት ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሼይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋን ጨምሮ፣ የፌደራልና የአዲስ አበባ መጅሊስ ሥራ አስፈጻሚዎች፣ ዓሊሞች፣ ዱዓቶች እና በርካታ ቁጥር ያላቸው የከተማዋ ምዕመናን ተገኝተዋል።
•••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc1
Telegram
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት
ነሐሴ 4፣ 2016 ዓ.ል | ሰፈር 6፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ከተባበሩት ዓረብ ኤሚሬትስ መንግሥት የተሽከርካሪዎች ሥጦታ ተበረከተለት።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ አስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ከተባበሩት ዓረብ ኤሚሬትስ መንግሥት ሦስት ዘመናዊ ተሽከርካሪዎች እና 30 ላፕቶፖች በሥጦታ ተበረከተለት።
የሥጦታው ርክክብ በጠቅላይ ምክር ቤቱ ቅጥር ግቢ በተካሄደበት ስነ ሥርዓት ላይ የምክር ቤቱ ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ፣ ለኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቋም የተበረከተው ሥጦታ ከተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ ጋር ለሚኖረን ትስስር ትልቅ ፈር ቀዳጅ እንደኾነ በመጥቀስ በሕዝበ ሙስሊሙ እና በተቋሙ፣ እንዲሁም በራሳቸው ስም ምሥጋና አቅርበዋል።
ፕሬዚደንቱ አክለውም የተባበሩት አረብ ኤሚሬት መንግሥት ከሀገራችን መንግሥት ጋር በተለያዩ የልማትና ኢንቨስትመንት እንዲሁም የበጎ አድራጎት ተግባራት የሚያደርጋቸውን ትብብሮች በማውሳት አድናቆታቸውን ገልጸዋል።
ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም፣ "በዛሬው ዕለት የተረከብናቸው ተሽከርካሪዎች በሥጦታ ሊያበረክቱልን ቃል ከገቧቸው ውስጥ መንገድ ላይ ካሉት ቀድመው የደረሱት ናቸው" ሲሉ ተናግረዋል።
በኢትዮጵያ አስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ቅጥር ግቢ በተካሄደው የርክክብ ስነ ሥርዓት ላይ የሙሐመድ ዛይድ ዩንቨርሲቲ ፕሬዚደንት ዶክተር ኸሊፋ ሙባረክ አዛሃሪ፣ "ዛሬ እኛ እዚህ የተገኘነው በአላህ ተልዕኮ ጥላ ስር ወንድማማችነታችንን በማጠናከር፣ መልካም ግንኙነታችንን፣ ፍቅርና መተሳሰብን ለመግለጽ ነው" ሲሉ ተናግረዋል።
"ከመሪ ተቋሙ ጋር ትስስራችንን በማጠናከር፣ የመጅሊሱን ትልልቅ ዓላማዎች ለማገዝ እና ከጎናችሁ ለመቆም ፍላጎት አለን" ሲሉ የተናገሩት ዶክተር ኸሊፋ አያይዘውም፣ በሥጦታ የተበረከቱት ላፕቶፖች መጅሊሱ አሠራሩን በቴክኖሎጂ ለማዘመን በሚያደርገው ሂደት ትልቅ እገዛ እንደሚያደርጉለት ተናግረዋል።
ዶክተር ኸሊፋ አክለውም ትስስራችንን በማጠናከር መጅሊሱ የሚሠራቸውን ትልልቅ ሥራዎች ለመደገፍ፣ በመስጂዶች ግንባታ እና የሃይማኖት ተቋማትን በማጠናከር ዙሪያ ትብብር ለማድረግ በመካከላችሁ በመገኘቴ ታላቅ ክብር ይሰማኛል ብለዋል።
የዛሬው ሥጦታ፣ የጋራ ግንኙነታችንን በማጠናከር በታላላቅ ፕሮጀክቶች ላይ አብረን ለመሥራት መሸጋገሪያችን ነው ሲሉም ተናግረዋል።
በመጨረሻም ዶክተር ኸሊፋ ሙባረክ አዛሃሪ የጋራ ግንኙነታችንን ይበልጥ ለማጠንከር የመጅሊሱ አመራር በቅርቡ የተባበሩት አረብ ኤሚሬትስን እንዲጎበኙ ጥሪ አቅርበዋል።
ለጠቅላይ ምክር ቤቱ የተበረከቱትን ተሽከርካሪዎችና ላፕቶፖች በኢትዮጵያ የተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ ምክትል አምባሳደር ክቡር ሱዑድ አልጢኔጂ ለኢትዮጵያ አስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ አስረክበዋል።
በጠቅላይ ምክር ቤቱ ቅጥር ግቢ በተካሄደው የሥጦታ ርክክብ ስነ ሥረዓት ላይ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚደንት ሸይኽ አብዱልከሪም ሸይኽ በድረዲን፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ምክትል ፕሬዚደንትና የሐጅና ዑምራ ዘርፍ ተጠሪ ሸይኽ አብዱልዓዚዝ ሸይኽ አብዱልዋሊ፣ በጠቅላይ ምክር ቤት ስር ያለው የዑለማ ጉባዔ ጽ/ቤት የሀገር አቀፉ የዑለማ ጉባዔ ምክትል ሰብሳቢ እና የፈትዋ ዐብይ ኮሚቴ ሰብሳቢው ዶክተር ጀይላን ኸድር፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ዋና ጸሐፊ ሸይኽ ሐሚድ ሙሳ፣ የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ኸይረዲን ተዘራ፣ ሌሎች የመጅሊሱ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ ተወካዮች ተገኝተዋል።
****
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ከተባበሩት ዓረብ ኤሚሬትስ መንግሥት የተሽከርካሪዎች ሥጦታ ተበረከተለት።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ አስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ከተባበሩት ዓረብ ኤሚሬትስ መንግሥት ሦስት ዘመናዊ ተሽከርካሪዎች እና 30 ላፕቶፖች በሥጦታ ተበረከተለት።
የሥጦታው ርክክብ በጠቅላይ ምክር ቤቱ ቅጥር ግቢ በተካሄደበት ስነ ሥርዓት ላይ የምክር ቤቱ ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ፣ ለኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቋም የተበረከተው ሥጦታ ከተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ ጋር ለሚኖረን ትስስር ትልቅ ፈር ቀዳጅ እንደኾነ በመጥቀስ በሕዝበ ሙስሊሙ እና በተቋሙ፣ እንዲሁም በራሳቸው ስም ምሥጋና አቅርበዋል።
ፕሬዚደንቱ አክለውም የተባበሩት አረብ ኤሚሬት መንግሥት ከሀገራችን መንግሥት ጋር በተለያዩ የልማትና ኢንቨስትመንት እንዲሁም የበጎ አድራጎት ተግባራት የሚያደርጋቸውን ትብብሮች በማውሳት አድናቆታቸውን ገልጸዋል።
ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም፣ "በዛሬው ዕለት የተረከብናቸው ተሽከርካሪዎች በሥጦታ ሊያበረክቱልን ቃል ከገቧቸው ውስጥ መንገድ ላይ ካሉት ቀድመው የደረሱት ናቸው" ሲሉ ተናግረዋል።
በኢትዮጵያ አስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ቅጥር ግቢ በተካሄደው የርክክብ ስነ ሥርዓት ላይ የሙሐመድ ዛይድ ዩንቨርሲቲ ፕሬዚደንት ዶክተር ኸሊፋ ሙባረክ አዛሃሪ፣ "ዛሬ እኛ እዚህ የተገኘነው በአላህ ተልዕኮ ጥላ ስር ወንድማማችነታችንን በማጠናከር፣ መልካም ግንኙነታችንን፣ ፍቅርና መተሳሰብን ለመግለጽ ነው" ሲሉ ተናግረዋል።
"ከመሪ ተቋሙ ጋር ትስስራችንን በማጠናከር፣ የመጅሊሱን ትልልቅ ዓላማዎች ለማገዝ እና ከጎናችሁ ለመቆም ፍላጎት አለን" ሲሉ የተናገሩት ዶክተር ኸሊፋ አያይዘውም፣ በሥጦታ የተበረከቱት ላፕቶፖች መጅሊሱ አሠራሩን በቴክኖሎጂ ለማዘመን በሚያደርገው ሂደት ትልቅ እገዛ እንደሚያደርጉለት ተናግረዋል።
ዶክተር ኸሊፋ አክለውም ትስስራችንን በማጠናከር መጅሊሱ የሚሠራቸውን ትልልቅ ሥራዎች ለመደገፍ፣ በመስጂዶች ግንባታ እና የሃይማኖት ተቋማትን በማጠናከር ዙሪያ ትብብር ለማድረግ በመካከላችሁ በመገኘቴ ታላቅ ክብር ይሰማኛል ብለዋል።
የዛሬው ሥጦታ፣ የጋራ ግንኙነታችንን በማጠናከር በታላላቅ ፕሮጀክቶች ላይ አብረን ለመሥራት መሸጋገሪያችን ነው ሲሉም ተናግረዋል።
በመጨረሻም ዶክተር ኸሊፋ ሙባረክ አዛሃሪ የጋራ ግንኙነታችንን ይበልጥ ለማጠንከር የመጅሊሱ አመራር በቅርቡ የተባበሩት አረብ ኤሚሬትስን እንዲጎበኙ ጥሪ አቅርበዋል።
ለጠቅላይ ምክር ቤቱ የተበረከቱትን ተሽከርካሪዎችና ላፕቶፖች በኢትዮጵያ የተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ ምክትል አምባሳደር ክቡር ሱዑድ አልጢኔጂ ለኢትዮጵያ አስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ አስረክበዋል።
በጠቅላይ ምክር ቤቱ ቅጥር ግቢ በተካሄደው የሥጦታ ርክክብ ስነ ሥረዓት ላይ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚደንት ሸይኽ አብዱልከሪም ሸይኽ በድረዲን፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ምክትል ፕሬዚደንትና የሐጅና ዑምራ ዘርፍ ተጠሪ ሸይኽ አብዱልዓዚዝ ሸይኽ አብዱልዋሊ፣ በጠቅላይ ምክር ቤት ስር ያለው የዑለማ ጉባዔ ጽ/ቤት የሀገር አቀፉ የዑለማ ጉባዔ ምክትል ሰብሳቢ እና የፈትዋ ዐብይ ኮሚቴ ሰብሳቢው ዶክተር ጀይላን ኸድር፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ዋና ጸሐፊ ሸይኽ ሐሚድ ሙሳ፣ የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ኸይረዲን ተዘራ፣ ሌሎች የመጅሊሱ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ ተወካዮች ተገኝተዋል።
****
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc
Telegram
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት
ነሐሴ 5፣ 2016 ዓ.ል | ሰፈር 7፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ባቡ ረህማን እስላማዊ ማኅበር 'የዘካን ገንዘብ ለሚግገባቸው ለማድረግ የባንክ አካውንት መክፈቱን ተናገረ።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የማኀበራት ፈቃድ ካገኙት ተቋማት አንዱ የኾነው 'ባቡ ረህማን እስላማዊ ማኅበር' ከዘካ በሰበሰበው ገንዘብ ድህነትን ለመቅረፍ እና የሥራ ዕድል ለመፍጠር የዘካ የባንክ አካውንት መክፈቱን የማኅበሩ ዋና ሥራ አስኪያጅ ተናገሩ።
ዋና ሥራ አስኪያጁ አቶ ኢብራሂም አደም፣ 'ማኅበሩ የዘካን ገንዘብ ለሚግገባቸው እናድርግ' በሚል መሪ ቃል የሚንቀሳቀስ መኾኑን እና ዘካ ድህነትን ለመቀነስ እያበረከተ ያለውን አስተዋጽዖ እና ሥራ አብራርተዋል።
'ባቡ ረህማን እስላማዊ ማኅበር' በቀድሞው የሰሜናዊ ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር አባላት የተመሠረተ እንደኾነ የጠቀሱት የማኅበሩ ሥራ አስኪያጅ፣ ዓላማውም በትውልድ ሀገራቸው አቅመ ደካሞችና ረዳት ያጡ አረጋውያን እና ወላጅ አልባ ሕጻናት ተቸግረው በማየታቸው ሃይማኖታዊና ሀገራዊ ኃላፊነትን መወጣትን መሠረት ያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።
የማኅበሩ አባላት ከ2011 ዓ.ል. ጀምሮ ተቋማዊ ባልሆነ መንገድ ድጋፍ ሲያደርጉ የቆዩ መሆናቸውን አስታውሰው፣ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የማኅበር ፈቃድ ካገኙ ጀምሮ የዘካ ገንዘብን ለሚገባቸው የሃይማኖቱ ተከታይ አገልግሎት እያዋሉ መሆኑን ተናግረዋል።
ማኅበሩ በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም አካባቢ አረጋውያንን የመርዳት፣ የመኖሪያ ቤት ጥገና የማድረግና በአቅም ችግር ሳቢያ በህመም የሚሰቃዩ ወገኖች ሕክምና እንዲያገኙ የማድረግ ሥራ ሲሠራ መቆየቱን አስታውሰዋል።
የባቡ ረህማን እስላማዊ ማኅበር' በ2014 የዘካ አካውንት በመክፈት መሥራት እየቻሉ ሥራ አጥ ለኾኑ መስሊሞች ከዘካ በሰበሰበው ገንዘብ የሥራ ዕድል እንደፈጠረላቸው ተናግረዋል።
ዘካ ችግርን በዘላቂነት ለመቅረፍ እና የዛሬ ደሀ ነገ የሌሎች ችግር ተካፋይ የማድረግ ዓላማ ያለው በመሆኑ፣ ማኅበሩ የዘካን ገንዘብ ለሚገባቸው እንዲውል ፕሮጀክት ቀርጾ ለተፈጻሚነትቱ ዘካ ማውጣት የሚመለከታቸው ሙስሊም ወገኖች ከጉኑ እንዲሆኑ ጥሪ አቅርቧል።
በመጨረሻም የባቡ ረህማን እስላማዊ ማኅበር' ትኩረት ባደረገበት አካባቢ ከዘካ በሚሰበስበው ገንዘብ የሥራ ዕድል ሊፈጥርበት ያዘጋጀውን የምግብ ቤት እቃ፣ የልብስ ማጠቢያ፣ የልብስ ስፌት መኪናዎችና የጀበና ቡና የመሳሰሉ አዳዲስ ቁሳቁሶችን አስጎብኝቷል።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ማቋቋሚያ አዋጅ፣ ተቋሙ ለሃይማኖታዊ ማኅበራት እና የበጎ አድራጎት ድርጀቶች ፈቃድ የመስጠት ሥልጣን ይሰጠዋል።
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ባቡ ረህማን እስላማዊ ማኅበር 'የዘካን ገንዘብ ለሚግገባቸው ለማድረግ የባንክ አካውንት መክፈቱን ተናገረ።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የማኀበራት ፈቃድ ካገኙት ተቋማት አንዱ የኾነው 'ባቡ ረህማን እስላማዊ ማኅበር' ከዘካ በሰበሰበው ገንዘብ ድህነትን ለመቅረፍ እና የሥራ ዕድል ለመፍጠር የዘካ የባንክ አካውንት መክፈቱን የማኅበሩ ዋና ሥራ አስኪያጅ ተናገሩ።
ዋና ሥራ አስኪያጁ አቶ ኢብራሂም አደም፣ 'ማኅበሩ የዘካን ገንዘብ ለሚግገባቸው እናድርግ' በሚል መሪ ቃል የሚንቀሳቀስ መኾኑን እና ዘካ ድህነትን ለመቀነስ እያበረከተ ያለውን አስተዋጽዖ እና ሥራ አብራርተዋል።
'ባቡ ረህማን እስላማዊ ማኅበር' በቀድሞው የሰሜናዊ ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር አባላት የተመሠረተ እንደኾነ የጠቀሱት የማኅበሩ ሥራ አስኪያጅ፣ ዓላማውም በትውልድ ሀገራቸው አቅመ ደካሞችና ረዳት ያጡ አረጋውያን እና ወላጅ አልባ ሕጻናት ተቸግረው በማየታቸው ሃይማኖታዊና ሀገራዊ ኃላፊነትን መወጣትን መሠረት ያደረገ መሆኑን ተናግረዋል።
የማኅበሩ አባላት ከ2011 ዓ.ል. ጀምሮ ተቋማዊ ባልሆነ መንገድ ድጋፍ ሲያደርጉ የቆዩ መሆናቸውን አስታውሰው፣ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የማኅበር ፈቃድ ካገኙ ጀምሮ የዘካ ገንዘብን ለሚገባቸው የሃይማኖቱ ተከታይ አገልግሎት እያዋሉ መሆኑን ተናግረዋል።
ማኅበሩ በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም አካባቢ አረጋውያንን የመርዳት፣ የመኖሪያ ቤት ጥገና የማድረግና በአቅም ችግር ሳቢያ በህመም የሚሰቃዩ ወገኖች ሕክምና እንዲያገኙ የማድረግ ሥራ ሲሠራ መቆየቱን አስታውሰዋል።
የባቡ ረህማን እስላማዊ ማኅበር' በ2014 የዘካ አካውንት በመክፈት መሥራት እየቻሉ ሥራ አጥ ለኾኑ መስሊሞች ከዘካ በሰበሰበው ገንዘብ የሥራ ዕድል እንደፈጠረላቸው ተናግረዋል።
ዘካ ችግርን በዘላቂነት ለመቅረፍ እና የዛሬ ደሀ ነገ የሌሎች ችግር ተካፋይ የማድረግ ዓላማ ያለው በመሆኑ፣ ማኅበሩ የዘካን ገንዘብ ለሚገባቸው እንዲውል ፕሮጀክት ቀርጾ ለተፈጻሚነትቱ ዘካ ማውጣት የሚመለከታቸው ሙስሊም ወገኖች ከጉኑ እንዲሆኑ ጥሪ አቅርቧል።
በመጨረሻም የባቡ ረህማን እስላማዊ ማኅበር' ትኩረት ባደረገበት አካባቢ ከዘካ በሚሰበስበው ገንዘብ የሥራ ዕድል ሊፈጥርበት ያዘጋጀውን የምግብ ቤት እቃ፣ የልብስ ማጠቢያ፣ የልብስ ስፌት መኪናዎችና የጀበና ቡና የመሳሰሉ አዳዲስ ቁሳቁሶችን አስጎብኝቷል።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ማቋቋሚያ አዋጅ፣ ተቋሙ ለሃይማኖታዊ ማኅበራት እና የበጎ አድራጎት ድርጀቶች ፈቃድ የመስጠት ሥልጣን ይሰጠዋል።
ነሐሴ 9፣ 2016 ዓ.ል | ሰፈር 11፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ከእውቁ ዓለምአቀፍ ቃሪዕ ሼይኽ አብዱረሺድ ዓሊ ሱፊ ጋር ተነጋገሩ።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሼይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በአዲስ አበባ የሚገኙትንና በዓለም አቀፍ ደረጃ ታዋቂ የኾኑትን ቃሪዕ ሼይኽ አብዱረሺድ ዓሊ ሱፊን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።
ክቡር ፕሬዚደንቱ፣ ሼይኽ አብዱረሺድ ዓሊ ሱፊ ለዚያራ ጽሕፈት ቤታቸው ድሩስ በመምጣታቸው የተሰማቸውን ደስታ በመግለጽ በራሳቸውና በጠቅላይ ምክር ቤቱ ስም ምሥጋናቸውን አቅርበዋል።
አያይዘውም ቁርኣንን በመሃፈዝና በመማር አርያዓቸውን የሚከተሉ የነገ ትውልዶችን ለመርዳት በጠቅላይ ምክር ቤቱ ስር ካለው የዑለማ ጉባዔ ጽሕፈት ቤት ጋር በጋራ መሥራት በሚቻልበት ሁኔታ ዙርያ ተነጋግረዋል።
ዓለም አቀፍ እውቅና ያላቸው ቃሪዕ ሼይኽ አብዱረሺድ ዓሊ ከኢትዮጵያ የዑለማ ጉባዔ ጽሕፈት ቤት ጋር ተቀራርበው ለመሥራት ፈቃደኛ መኾናቸውን ተናግረዋል።
ስመ ጥሩ ቃሪዕ ሼይኽ አብዱረሺድ ዓሊ በጠቅላይ ምክር ቤቱ የወቅቱን ሶላት ካስሰገዱና አጠር ያለ ደዕዋ ካደረጉ በኋላ በጆሮ ግቡ ድምፃቸው ቁርኣን ቀርተዋል።
እውቁ ዓለም አቀፍ ቃሪዕ ሼይኽ አብዱረሺድ ዓሊ ሱፊ ከጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ጋር በተነጋገሩበት ጊዜ
በጠቅላይ ምክር ቤት ስር የሀገር አቀፉ የዑለማ ጉባዔ ምክትል ሰብሳቢና የፈትዋ ዐብይ ኮሚቴ ሰብሳቢው ዶክተር ጀይላን ኸድር፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ምክትል ፕሬዚደንትና የሐጅና ዑምራ ዘርፍ ተጠሪ ሸይኽ አብዱልዓዚዝ ሸይኽ አብዱልዋሊ፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ የትምህርትና ማኀበራዊ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶክተር አብደላ ኸድር ታዋቂ ኸጢቦችና የዑለማ ጉባዔ አባላት ተገኝተዋል።
ቃሪዕ ሼይኽ አብዱረሺድ ዓሊ ሱፊ ኢትዮጵያዊ የዘር ግንድ ያላቸውና በአሥሩም የቁርኣን አቀራር ስልቶች እውቅና እና ኢጃዛ እንዳላቸው ይታወቃል።
***
የኢ.እ.ጉ.ጠ. ም/ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር |https://x.com/eiasc1
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ከእውቁ ዓለምአቀፍ ቃሪዕ ሼይኽ አብዱረሺድ ዓሊ ሱፊ ጋር ተነጋገሩ።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሼይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በአዲስ አበባ የሚገኙትንና በዓለም አቀፍ ደረጃ ታዋቂ የኾኑትን ቃሪዕ ሼይኽ አብዱረሺድ ዓሊ ሱፊን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።
ክቡር ፕሬዚደንቱ፣ ሼይኽ አብዱረሺድ ዓሊ ሱፊ ለዚያራ ጽሕፈት ቤታቸው ድሩስ በመምጣታቸው የተሰማቸውን ደስታ በመግለጽ በራሳቸውና በጠቅላይ ምክር ቤቱ ስም ምሥጋናቸውን አቅርበዋል።
አያይዘውም ቁርኣንን በመሃፈዝና በመማር አርያዓቸውን የሚከተሉ የነገ ትውልዶችን ለመርዳት በጠቅላይ ምክር ቤቱ ስር ካለው የዑለማ ጉባዔ ጽሕፈት ቤት ጋር በጋራ መሥራት በሚቻልበት ሁኔታ ዙርያ ተነጋግረዋል።
ዓለም አቀፍ እውቅና ያላቸው ቃሪዕ ሼይኽ አብዱረሺድ ዓሊ ከኢትዮጵያ የዑለማ ጉባዔ ጽሕፈት ቤት ጋር ተቀራርበው ለመሥራት ፈቃደኛ መኾናቸውን ተናግረዋል።
ስመ ጥሩ ቃሪዕ ሼይኽ አብዱረሺድ ዓሊ በጠቅላይ ምክር ቤቱ የወቅቱን ሶላት ካስሰገዱና አጠር ያለ ደዕዋ ካደረጉ በኋላ በጆሮ ግቡ ድምፃቸው ቁርኣን ቀርተዋል።
እውቁ ዓለም አቀፍ ቃሪዕ ሼይኽ አብዱረሺድ ዓሊ ሱፊ ከጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ጋር በተነጋገሩበት ጊዜ
በጠቅላይ ምክር ቤት ስር የሀገር አቀፉ የዑለማ ጉባዔ ምክትል ሰብሳቢና የፈትዋ ዐብይ ኮሚቴ ሰብሳቢው ዶክተር ጀይላን ኸድር፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ምክትል ፕሬዚደንትና የሐጅና ዑምራ ዘርፍ ተጠሪ ሸይኽ አብዱልዓዚዝ ሸይኽ አብዱልዋሊ፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ የትምህርትና ማኀበራዊ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶክተር አብደላ ኸድር ታዋቂ ኸጢቦችና የዑለማ ጉባዔ አባላት ተገኝተዋል።
ቃሪዕ ሼይኽ አብዱረሺድ ዓሊ ሱፊ ኢትዮጵያዊ የዘር ግንድ ያላቸውና በአሥሩም የቁርኣን አቀራር ስልቶች እውቅና እና ኢጃዛ እንዳላቸው ይታወቃል።
***
የኢ.እ.ጉ.ጠ. ም/ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር |https://x.com/eiasc1
Telegram
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት
ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከሐምሌ 27 ቀን 2016 ዓ.ል. ጀምሮ ሲያካሂድ የቆየውን የ2016 ዓ.ል. ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ በዛሬው ዕለት አጠናቅቋል፡፡
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ለ13 ተከታታይ ቀናት ሲያካሂድ በቆየው በዚህ ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ፣ በበጀት ዓመቱ በምክር ቤቱ የተለያዩ ዳይሬክቶሬቶች እና የሥራ ክፍሎች የተከናወኑ ተግባራት በጥልቀት ተገምግመዋል፡፡
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ከሙስሊሙ ማኅበረሰብ የተሰጠውን ኃላፊነት የመወጣት አቅሙን ከጊዜ ወደ ጊዜ በማሳደግ፣ ተስፋ ሰጪ ውጤት ላይ መድረሱን የሥራ አስፈጻሚ አካሉ በግምገማው ለማረጋገጥ ችሏል፡፡
በዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ግምገማው (ተቅዪም) ላይ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ልዩ ልዩ የሥራ ዘርፎች የ2016 የበጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርቶች ቀርበው መጠነ ሰፊ ውይይት ተደርጎባቸዋል፡፡ የእያንዳንዱን የሥራ ዘርፍ ጠንካራ እና ደካማ ጎን በመለየት በአዲሱ የበጀት ዓመት ጠንካራ ጎኖችን ይበልጥ በማሳደግ፣ የታዩ ውስንነቶችን ለመቅረፍ የሚያስችል አቅጣጫ ተመላክቷል፡፡
የሥራ አስፈጻሚ አካሉ በጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ጽሕፈት ቤት በተከናወኑ የሀገር ዉስጥና የዉጪ ሀገራት የሥራ እንቅስቃሴዎች የተገኙ ውጤቶችን ጨምሮ፣ የሁሉንም ዳይሬክቶሬቶች እና ጽሕፈት ቤቶች የሥራ አፈጻጸም በጥልቀት ፈትሿል፡፡
በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው የሁለተኛ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ፣ የ1445 ዓ.ሒ. የሐጅ መስተንግዶን የተመለከተ ዝርዝር ሪፖርት ቀርቦ ጥልቅ ውይይት ተደርጎበታል፡፡
በጠቅላይ ምክር ቤቱ ታሪክ 12 ሺህ ሐጃጆች የተስተናገዱበት የ1445 ዓ.ሒ. የሐጅ አፈጻጸም ከቅድመ ዝግጅት ጀምሮ የሀገር ውስጥ የምዝገባ ሥርዓቱ መዘመን እና በሳዑዲ አረቢያ የነበረው መስተንግዶ ከፍተኛ መሻሻል የታየበት መሆኑ በግምገማው እንደ ጠንካራ ጎን ተጠቅሷል፡፡
በሚና የሐጃጆች ማረፊያ ድንኳኖች ላይ የተስተዋለው ችግር በቀጣይ እንዲሻሻል የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው የአፈጻጸም አቅጣጫ አመላክቷል፡፡
በጠቅላይ ምክር ቤቱ የግማሽ ምዕተ ዓመት ታሪክ አገሪቱን እና ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞችን በሚያኮራ መልኩ በተለያዩ ዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ በመሳተፍና ጥናታዊ ጽሑፎችን በማቅረብ ተቋሙ የራሱን አሻራ ያሳረፈበት፣ በዚህም ከምንጊዜውም የተሻለ የውጪ ግንኙነት ውጤት የተመዘገበበት ዓመት መኾኑን የሥራ አስፈጻሚ አካሉ አረጋግጧል፡፡
በተለይም የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በBRICS ሐገራት ጉባዔ ላይ ጥናታዊ ጽሑፍ በማቅረብ ጭምር ያደረጉት ተሳትፎ የሀገራችን መልካም ገጽታ እና የሕዝበ ሙስሊሙ ተቋም ስም ከፍ ያለበት መኾኑን በመጥቀስ፣ መሰል ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ውሳኔ ተላልፏል፡፡
ሙስሊሙን ማኅበረሰብ ተጠቃሚ ከሚያደርጉ ፕሮጀክቶች መካከል በጠቅላይ ምክር ቤቱ በእቅድ የተያዘው የነጃሺ መስጂድ ግንባታ በአፋጣኝ ወደ ትግበራ ምዕራፍ እንዲገባ ውሳኔ ተላልፏል፡፡
የዑለሞች የአንድነትና የትብብር ሰነድን መሠረት በማድረግ የሙስሊሙን አንድነት በሚያረጋግጥ መልኩ በብሔራዊ ኮሚቴው የተከናወኑት ሥራዎች የሚያስመሠግኑ መኾናቸውን ያወሳው ይኸው የግምገማ መድረክ፣ መሰል የሙስሊሙን አንድነት የሚያጠናክሩ ሥራዎች የሚሠሩበት አቅጣጫ ተመላክቷል፡፡
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ከሌሎች ቤተ እምነቶች ጋር የጋራ የኾኑ የሰላምና የልማት ሥራዎችን ለመሥራት የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔን በመመሥረት እየተንቀሳቀሰ መሆኑ የተጠቀሰ ሲኾን፣ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው በጉባዔው ውስጥ የሙስሊሙ ውክልናና ተሳትፎ ፍትኀዊነትን ጉዳይ የሚያጠና ኮሚቴ አዋቅሯል፡፡
ጠቅላይ ምክር ቤቱ የጀመራቸውን ሁሉን አቀፍ የሃይማኖትና የልማት ሥራዎች በቀጣይም በተቀናጀ መልኩ አጠናክሮ ተግባራዊ እንዲያደርግ፣ ውሱንነት በታየባቸው ዘርፎች ላይ ስር ነቀል የማስተካከያ ሥራዎች ከወዲሁ እንዲሠሩ አቅጣጫ በማስቀመጥ ግምገማውን በዛሬው ዕለት አጠናቅቋል፡፡
ነሐሤ 10 ቀን 2016 ዓ.ል. | ሰፈር 12፣ 1446 ዓ.ሒ.
አዲስ አበባ፡፡
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከሐምሌ 27 ቀን 2016 ዓ.ል. ጀምሮ ሲያካሂድ የቆየውን የ2016 ዓ.ል. ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ በዛሬው ዕለት አጠናቅቋል፡፡
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ለ13 ተከታታይ ቀናት ሲያካሂድ በቆየው በዚህ ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ፣ በበጀት ዓመቱ በምክር ቤቱ የተለያዩ ዳይሬክቶሬቶች እና የሥራ ክፍሎች የተከናወኑ ተግባራት በጥልቀት ተገምግመዋል፡፡
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ከሙስሊሙ ማኅበረሰብ የተሰጠውን ኃላፊነት የመወጣት አቅሙን ከጊዜ ወደ ጊዜ በማሳደግ፣ ተስፋ ሰጪ ውጤት ላይ መድረሱን የሥራ አስፈጻሚ አካሉ በግምገማው ለማረጋገጥ ችሏል፡፡
በዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ግምገማው (ተቅዪም) ላይ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ልዩ ልዩ የሥራ ዘርፎች የ2016 የበጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርቶች ቀርበው መጠነ ሰፊ ውይይት ተደርጎባቸዋል፡፡ የእያንዳንዱን የሥራ ዘርፍ ጠንካራ እና ደካማ ጎን በመለየት በአዲሱ የበጀት ዓመት ጠንካራ ጎኖችን ይበልጥ በማሳደግ፣ የታዩ ውስንነቶችን ለመቅረፍ የሚያስችል አቅጣጫ ተመላክቷል፡፡
የሥራ አስፈጻሚ አካሉ በጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ጽሕፈት ቤት በተከናወኑ የሀገር ዉስጥና የዉጪ ሀገራት የሥራ እንቅስቃሴዎች የተገኙ ውጤቶችን ጨምሮ፣ የሁሉንም ዳይሬክቶሬቶች እና ጽሕፈት ቤቶች የሥራ አፈጻጸም በጥልቀት ፈትሿል፡፡
በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው የሁለተኛ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ፣ የ1445 ዓ.ሒ. የሐጅ መስተንግዶን የተመለከተ ዝርዝር ሪፖርት ቀርቦ ጥልቅ ውይይት ተደርጎበታል፡፡
በጠቅላይ ምክር ቤቱ ታሪክ 12 ሺህ ሐጃጆች የተስተናገዱበት የ1445 ዓ.ሒ. የሐጅ አፈጻጸም ከቅድመ ዝግጅት ጀምሮ የሀገር ውስጥ የምዝገባ ሥርዓቱ መዘመን እና በሳዑዲ አረቢያ የነበረው መስተንግዶ ከፍተኛ መሻሻል የታየበት መሆኑ በግምገማው እንደ ጠንካራ ጎን ተጠቅሷል፡፡
በሚና የሐጃጆች ማረፊያ ድንኳኖች ላይ የተስተዋለው ችግር በቀጣይ እንዲሻሻል የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው የአፈጻጸም አቅጣጫ አመላክቷል፡፡
በጠቅላይ ምክር ቤቱ የግማሽ ምዕተ ዓመት ታሪክ አገሪቱን እና ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞችን በሚያኮራ መልኩ በተለያዩ ዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ በመሳተፍና ጥናታዊ ጽሑፎችን በማቅረብ ተቋሙ የራሱን አሻራ ያሳረፈበት፣ በዚህም ከምንጊዜውም የተሻለ የውጪ ግንኙነት ውጤት የተመዘገበበት ዓመት መኾኑን የሥራ አስፈጻሚ አካሉ አረጋግጧል፡፡
በተለይም የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በBRICS ሐገራት ጉባዔ ላይ ጥናታዊ ጽሑፍ በማቅረብ ጭምር ያደረጉት ተሳትፎ የሀገራችን መልካም ገጽታ እና የሕዝበ ሙስሊሙ ተቋም ስም ከፍ ያለበት መኾኑን በመጥቀስ፣ መሰል ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ውሳኔ ተላልፏል፡፡
ሙስሊሙን ማኅበረሰብ ተጠቃሚ ከሚያደርጉ ፕሮጀክቶች መካከል በጠቅላይ ምክር ቤቱ በእቅድ የተያዘው የነጃሺ መስጂድ ግንባታ በአፋጣኝ ወደ ትግበራ ምዕራፍ እንዲገባ ውሳኔ ተላልፏል፡፡
የዑለሞች የአንድነትና የትብብር ሰነድን መሠረት በማድረግ የሙስሊሙን አንድነት በሚያረጋግጥ መልኩ በብሔራዊ ኮሚቴው የተከናወኑት ሥራዎች የሚያስመሠግኑ መኾናቸውን ያወሳው ይኸው የግምገማ መድረክ፣ መሰል የሙስሊሙን አንድነት የሚያጠናክሩ ሥራዎች የሚሠሩበት አቅጣጫ ተመላክቷል፡፡
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ከሌሎች ቤተ እምነቶች ጋር የጋራ የኾኑ የሰላምና የልማት ሥራዎችን ለመሥራት የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔን በመመሥረት እየተንቀሳቀሰ መሆኑ የተጠቀሰ ሲኾን፣ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው በጉባዔው ውስጥ የሙስሊሙ ውክልናና ተሳትፎ ፍትኀዊነትን ጉዳይ የሚያጠና ኮሚቴ አዋቅሯል፡፡
ጠቅላይ ምክር ቤቱ የጀመራቸውን ሁሉን አቀፍ የሃይማኖትና የልማት ሥራዎች በቀጣይም በተቀናጀ መልኩ አጠናክሮ ተግባራዊ እንዲያደርግ፣ ውሱንነት በታየባቸው ዘርፎች ላይ ስር ነቀል የማስተካከያ ሥራዎች ከወዲሁ እንዲሠሩ አቅጣጫ በማስቀመጥ ግምገማውን በዛሬው ዕለት አጠናቅቋል፡፡
ነሐሤ 10 ቀን 2016 ዓ.ል. | ሰፈር 12፣ 1446 ዓ.ሒ.
አዲስ አበባ፡፡
ነሐሴ 11፣ 2016 ዓ.ል | ሰፈር 13፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ለክልል የእስልምና ጉዳይ ከፍተኛ ም/ቤት አመራሮች የ1445 ዓ.ል. የሐጅ መስተንዶ ሪፖርት አቀረበ።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ አስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ለክልል የእስልምና ጉዳይ ከፍተኛ ምክር ቤት አመራሮች የ1445 ዓ.ሒ. የሐጅ መስተንግዶ ሥራ ክንውን ሪፖርት አቀረበ።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በመሩት በዚሁ መድረክ ላይ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ምክትል ፕሬዚደንትና የሐጅና ዑምራ ዐብይ ኮሚቴ ሰብሳቢና የዘርፍ ተጠሪ ሸይኽ አብዱልዓዚዝ ሸይኽ አብዱልዋሊ በሪፖርታቸው በ1445 ዓ.ሒ. ሐጅ በአገር ውስጥ እና በውጪ ሀገር የተሠሩ ሥራዎችን በዝርዝር አቅርበዋል።
ኃላፊው በ1445ዓ.ሒ. የሐጅ መስተንግዶ ከቅድመ ዝግጅቱ እስከ አፈጻጸሙ መጠነኛ ችግሮች የታዩ ቢኾንም፣ ከቀደሙት ዓመታት አንጻር ከፍተኛ መሻሻል የታዩበት መኾኑን ተናግረዋል።
የሐጅና ዑምራ ዐብይ ኮሚቴ ሰብሳቢው ያቀረቡትን ሪፖርት ተከትሎ የክልል እስልምና ጉዳይ ከፍተኛ አመራሮች የተለያዩ ጥያቄዎችን እና በሐጅ ወቅት ያስተዋሏቸውን ክፍተቶችም አንስተዋል።
እንደ ክፍተት ከቀረቡ ነጥቦች መካከል፣ ሚና እና አረፋ ላይ የሕክምና አገልግሎት "የለም" በሚባል ደረጃ መኾኑ እና በሌላም በኩል ሑጃጁን ለማስተናበር የሚሄዱ አባላት ቁጥር እና ኮታ ለክልሎች ትኩረት የሰጠ አልነበረም የሚሉ ይገኙበታል።
በተጨማሪም፣ "ለሐጅ ሥርዓት መመሪያ አላችሁ ወይ?" እና "የተጋባዥ ሑጃጆች መረጣ መርኅን የተከተለ ነው ወይ?" የሚሉ ጥያቄዎችም ተነስተዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ምክትል ፕሬዚደንትና የሐጅና ዑምራ ዘርፍ ኃላፊው ሸይኽ አብዱልዓዚዝ ለተነሱት ጥያቄዎች፣ በተለይም ትልቅ ብዥታ ታይቶባቸዋል ባሏቸው ጉዳዮች ላይ፣ ምላሽና ማብራሪያዎች ሰጥተዋል።
ኃላፊው ከሳዑዲ አረቢያ የሐጅ ሚኒስቴር በነፃ የሚሰጥ ኮታ እንደሌለ ጠቅሰው፣ በ100 ሑጃጅ ለአንድ አገልግሎት ሰጪ እንደሚፈቀድ ተናግረዋል።
በ1445 ዓ.ሒ. የሐጅ ሥርዓት ለመፈፀም በጠቅላይ ምክር ቤቱ በኩል 12 ሺህ ሐጃጆች የተስተናገዱ ሲሆን፣ ይህን ተከትሎ 120 የሑጃጅ አገልግሎት ሰጪዎች ወደዚያው መሄዳቸውን ተናግረዋል።
ሚና ላይ የመኝታ ስፍራ ጥበትና የርቀት ችግሮች እንደነበሩ የጠቀሱት ኃላፊው፣ በወቅቱ ለሳዑዲ የሐጅ ሚኒስቴር ቀድመን ገንዘብ ለመክፈል ዶላር እስከምናገኝ እና የጠቅላላ ሑጃጁ ቁጥር ኮታ ባለመታወቁ፣ ቦታ ከሚያዝበት ዘግይተን በመክፈላችን ችግሩ የተፈጠረ መሆኑን አስረድተዋል።
መድረኩን የመሩት የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ባለፈው የሐጅ መስተንግዶ በዶላር የምንዛሪ ተመን ከፍና ዝቅ ማለት፣ እንዲሁም እጥረት ሳቢያ ከሐጅ የቀረ ሰው ባይኖርም፣ የመስተንግዶ ሥራው ግን አድካሚና ከእንከን የሚጠራ አለመኾኑን ተናግረዋል።
•••••••••••
የኢ.እ.ጉ.ጠ. ም/ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር |https://x.com/eiasc1
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ለክልል የእስልምና ጉዳይ ከፍተኛ ም/ቤት አመራሮች የ1445 ዓ.ል. የሐጅ መስተንዶ ሪፖርት አቀረበ።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ አስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ለክልል የእስልምና ጉዳይ ከፍተኛ ምክር ቤት አመራሮች የ1445 ዓ.ሒ. የሐጅ መስተንግዶ ሥራ ክንውን ሪፖርት አቀረበ።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በመሩት በዚሁ መድረክ ላይ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ምክትል ፕሬዚደንትና የሐጅና ዑምራ ዐብይ ኮሚቴ ሰብሳቢና የዘርፍ ተጠሪ ሸይኽ አብዱልዓዚዝ ሸይኽ አብዱልዋሊ በሪፖርታቸው በ1445 ዓ.ሒ. ሐጅ በአገር ውስጥ እና በውጪ ሀገር የተሠሩ ሥራዎችን በዝርዝር አቅርበዋል።
ኃላፊው በ1445ዓ.ሒ. የሐጅ መስተንግዶ ከቅድመ ዝግጅቱ እስከ አፈጻጸሙ መጠነኛ ችግሮች የታዩ ቢኾንም፣ ከቀደሙት ዓመታት አንጻር ከፍተኛ መሻሻል የታዩበት መኾኑን ተናግረዋል።
የሐጅና ዑምራ ዐብይ ኮሚቴ ሰብሳቢው ያቀረቡትን ሪፖርት ተከትሎ የክልል እስልምና ጉዳይ ከፍተኛ አመራሮች የተለያዩ ጥያቄዎችን እና በሐጅ ወቅት ያስተዋሏቸውን ክፍተቶችም አንስተዋል።
እንደ ክፍተት ከቀረቡ ነጥቦች መካከል፣ ሚና እና አረፋ ላይ የሕክምና አገልግሎት "የለም" በሚባል ደረጃ መኾኑ እና በሌላም በኩል ሑጃጁን ለማስተናበር የሚሄዱ አባላት ቁጥር እና ኮታ ለክልሎች ትኩረት የሰጠ አልነበረም የሚሉ ይገኙበታል።
በተጨማሪም፣ "ለሐጅ ሥርዓት መመሪያ አላችሁ ወይ?" እና "የተጋባዥ ሑጃጆች መረጣ መርኅን የተከተለ ነው ወይ?" የሚሉ ጥያቄዎችም ተነስተዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ምክትል ፕሬዚደንትና የሐጅና ዑምራ ዘርፍ ኃላፊው ሸይኽ አብዱልዓዚዝ ለተነሱት ጥያቄዎች፣ በተለይም ትልቅ ብዥታ ታይቶባቸዋል ባሏቸው ጉዳዮች ላይ፣ ምላሽና ማብራሪያዎች ሰጥተዋል።
ኃላፊው ከሳዑዲ አረቢያ የሐጅ ሚኒስቴር በነፃ የሚሰጥ ኮታ እንደሌለ ጠቅሰው፣ በ100 ሑጃጅ ለአንድ አገልግሎት ሰጪ እንደሚፈቀድ ተናግረዋል።
በ1445 ዓ.ሒ. የሐጅ ሥርዓት ለመፈፀም በጠቅላይ ምክር ቤቱ በኩል 12 ሺህ ሐጃጆች የተስተናገዱ ሲሆን፣ ይህን ተከትሎ 120 የሑጃጅ አገልግሎት ሰጪዎች ወደዚያው መሄዳቸውን ተናግረዋል።
ሚና ላይ የመኝታ ስፍራ ጥበትና የርቀት ችግሮች እንደነበሩ የጠቀሱት ኃላፊው፣ በወቅቱ ለሳዑዲ የሐጅ ሚኒስቴር ቀድመን ገንዘብ ለመክፈል ዶላር እስከምናገኝ እና የጠቅላላ ሑጃጁ ቁጥር ኮታ ባለመታወቁ፣ ቦታ ከሚያዝበት ዘግይተን በመክፈላችን ችግሩ የተፈጠረ መሆኑን አስረድተዋል።
መድረኩን የመሩት የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ባለፈው የሐጅ መስተንግዶ በዶላር የምንዛሪ ተመን ከፍና ዝቅ ማለት፣ እንዲሁም እጥረት ሳቢያ ከሐጅ የቀረ ሰው ባይኖርም፣ የመስተንግዶ ሥራው ግን አድካሚና ከእንከን የሚጠራ አለመኾኑን ተናግረዋል።
•••••••••••
የኢ.እ.ጉ.ጠ. ም/ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር |https://x.com/eiasc1
Telegram
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት
ነሐሴ 11፣ 2016 ዓ.ል | ሰፈር 13፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የሐጅ መስተንግዶ ሥራን 'ለግል ኤጀንሲዎች' ለማስተላለፍ የቀረበ ሐሳብ በከፍተኛ ድምጽ ውድቅ ተደረገ።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ አስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የሐጅና ዑምራ ዐብይ ኮሚቴ የ1445 ዓ.ሒ. የሐጅ መስተንግዶ ሥራ ክንውን ሪፖርት ባቀረበበት መድረክ፣ የሐጅ መስተንግዶ ሥራን 'ለግል ኤጀንሲዎች' ለማስተላለፍ የቀረበ ምክረ-ሐሳብ በከፍተኛ ድምጽ ውድቅ ተደረገ።
የሐጅ መስተንግዶ ሥራን 'ለግል ኤጀንሲዎች' በማስተላለፍ ላይ ያተኮረውን ምክረ-ሐሳብ ያቀረቡት የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ፣ ምክረ ሐሳቡ ያሉትን አዎንታዊ እና አሉታዊ ገጽታዎች አብራርተዋል።
ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ የሐጅ መስተንግዶ ሥራ 'ለግል ኤጀንሲዎች" ቢተላለፍ የሚለውን ምክረ ሐሳብ አስመልክቶ ለክልል የእስልምና ጉዳይ ከፍተኛ አመራሮች ማብራሪያ ሰጥተዋል።
"የሐጅ መስተንግዶ ገቢ ከማስገኘት አኳያ ለተቋሙ የጀርባ አጥንት ቢሆንም፣ የጀርባ ውጋትም ነው" ያሉት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም፣ በኃላፊነት ላይ ያለው መጅሊስ በተቻለው መጠን የሐጅ መስተንግዶን እያዘመነ መምጣቱን ጠቅሰዋል።
ምንም እንኳን በ1445 ዓ.ሒ. የሐጅ መስተንግዶ በዶላር የምንዛሪ ተመን ከፍና ዝቅ ማለት እንዲሁም እጥረት ሳቢያ ከሐጅ የቀረ ሰው ባይኖርም፣ የመስተንግዶ ሥራው ግን አድካሚና ከእንከን የሚጠራ አለመኾኑን ተናግረዋል።
"የሐጅ ሥራ ለግል ኤጀንሲዎች ቢስሰጥ የገንዘብ አቅም ስላላቸው ዶላር ፍለጋው ጭንቀት ውስጥ የሚከታቸው አይሆንም፤" ያሉት ፕሬዚደንቱ፣ ኤጀንሲዎቹ በሐጃጆች ተመራጭ ለመኾን በሚያደርጉት ውድድር ሑጃጁ የተሻለ መስተንግዶ ተጠቃሚ የሚኾንበት ሁኔታ እንደሚፈጠርም ተናግረዋል።
ፕሬዚደንቱ የመስተንግዶ ሥራውን የግል ኤጀንሲዎች ይሥሩት እንጂ፣ ጉዳዩ የሃይማኖት እንደመኾኑ ጠቅላይ ምክር ቤቱ አስፈላጊ ደንብና መመሪያዎችን በማውጣት ሥራቸውን በበላይነት የመቆጣጠር ኃላፊነት እንደሚኖረው ተናግረዋል።
የክልል የእስልምና ጉዳይ ከፍተኛ ምክር ቤት አመራሮች የሐጅ መስተንግዶ ሥራ ለግል ኤጀንሲዎች ቢፈቀድ በሚል በፕሬዚደንቱ የቀረበውን ምክረ ሐሳብ በከፍተኛ ድምጽ ተቃውመውታል።
የክልል የእስልምና ጉዳይ ከፍተኛ ምክር ቤት አመራሮቹ የሐጅ መስተንግዶ ሥራ እንደነበረው በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስተባባሪነት ማዕከላዊነቱን ጠብቆ ሊካሄድ ይገባዋል ብለዋል።
በዚህ የክልል እስልምና ጉዳይ ከፍተኛ አመራሮች ውይይት ላይ የጠቅላይ ምክር ቤቱ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከሐምሌ 27 ቀን 2016 ዓ.ል. ጀምሮ ሲያካሂድ በቆየው የ2016 ዓ.ል. ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ሪፖርት በጠቅላይ ምክር ቤቱ ዋና ጸሐፊ ሸይኽ ሀሚድ ሙሳ ቀርቧል።
****
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የሐጅ መስተንግዶ ሥራን 'ለግል ኤጀንሲዎች' ለማስተላለፍ የቀረበ ሐሳብ በከፍተኛ ድምጽ ውድቅ ተደረገ።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ አስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የሐጅና ዑምራ ዐብይ ኮሚቴ የ1445 ዓ.ሒ. የሐጅ መስተንግዶ ሥራ ክንውን ሪፖርት ባቀረበበት መድረክ፣ የሐጅ መስተንግዶ ሥራን 'ለግል ኤጀንሲዎች' ለማስተላለፍ የቀረበ ምክረ-ሐሳብ በከፍተኛ ድምጽ ውድቅ ተደረገ።
የሐጅ መስተንግዶ ሥራን 'ለግል ኤጀንሲዎች' በማስተላለፍ ላይ ያተኮረውን ምክረ-ሐሳብ ያቀረቡት የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ፣ ምክረ ሐሳቡ ያሉትን አዎንታዊ እና አሉታዊ ገጽታዎች አብራርተዋል።
ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ የሐጅ መስተንግዶ ሥራ 'ለግል ኤጀንሲዎች" ቢተላለፍ የሚለውን ምክረ ሐሳብ አስመልክቶ ለክልል የእስልምና ጉዳይ ከፍተኛ አመራሮች ማብራሪያ ሰጥተዋል።
"የሐጅ መስተንግዶ ገቢ ከማስገኘት አኳያ ለተቋሙ የጀርባ አጥንት ቢሆንም፣ የጀርባ ውጋትም ነው" ያሉት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም፣ በኃላፊነት ላይ ያለው መጅሊስ በተቻለው መጠን የሐጅ መስተንግዶን እያዘመነ መምጣቱን ጠቅሰዋል።
ምንም እንኳን በ1445 ዓ.ሒ. የሐጅ መስተንግዶ በዶላር የምንዛሪ ተመን ከፍና ዝቅ ማለት እንዲሁም እጥረት ሳቢያ ከሐጅ የቀረ ሰው ባይኖርም፣ የመስተንግዶ ሥራው ግን አድካሚና ከእንከን የሚጠራ አለመኾኑን ተናግረዋል።
"የሐጅ ሥራ ለግል ኤጀንሲዎች ቢስሰጥ የገንዘብ አቅም ስላላቸው ዶላር ፍለጋው ጭንቀት ውስጥ የሚከታቸው አይሆንም፤" ያሉት ፕሬዚደንቱ፣ ኤጀንሲዎቹ በሐጃጆች ተመራጭ ለመኾን በሚያደርጉት ውድድር ሑጃጁ የተሻለ መስተንግዶ ተጠቃሚ የሚኾንበት ሁኔታ እንደሚፈጠርም ተናግረዋል።
ፕሬዚደንቱ የመስተንግዶ ሥራውን የግል ኤጀንሲዎች ይሥሩት እንጂ፣ ጉዳዩ የሃይማኖት እንደመኾኑ ጠቅላይ ምክር ቤቱ አስፈላጊ ደንብና መመሪያዎችን በማውጣት ሥራቸውን በበላይነት የመቆጣጠር ኃላፊነት እንደሚኖረው ተናግረዋል።
የክልል የእስልምና ጉዳይ ከፍተኛ ምክር ቤት አመራሮች የሐጅ መስተንግዶ ሥራ ለግል ኤጀንሲዎች ቢፈቀድ በሚል በፕሬዚደንቱ የቀረበውን ምክረ ሐሳብ በከፍተኛ ድምጽ ተቃውመውታል።
የክልል የእስልምና ጉዳይ ከፍተኛ ምክር ቤት አመራሮቹ የሐጅ መስተንግዶ ሥራ እንደነበረው በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስተባባሪነት ማዕከላዊነቱን ጠብቆ ሊካሄድ ይገባዋል ብለዋል።
በዚህ የክልል እስልምና ጉዳይ ከፍተኛ አመራሮች ውይይት ላይ የጠቅላይ ምክር ቤቱ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከሐምሌ 27 ቀን 2016 ዓ.ል. ጀምሮ ሲያካሂድ በቆየው የ2016 ዓ.ል. ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ሪፖርት በጠቅላይ ምክር ቤቱ ዋና ጸሐፊ ሸይኽ ሀሚድ ሙሳ ቀርቧል።
****
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc
Telegram
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት
ነሐሴ 11፣ 2016 ዓ.ል | ሰፈር 13፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የክልል መጅሊስ አመራሮች በተገኙበት መድረክ ለትግራይ መጅሊስ የ7 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገ።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ አስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የሐጅና ዑምራ ዐብይ ኮሚቴ የ1445 ዓ.ሒ. የሐጅ መስተንግዶ ሥራ ክንውን ሪፖርት ባቀረበበት መድረክ፣ ለትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የ7 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገ።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ የትግራይ ክልል መጅሊስ ከአምስት ዓመታት በኋላ የፌደራል መጅሊሱ አካል ሆኖ የውይይቱ ተሳታፊ በመኾኑ ደስታቸውን ገልጸዋል።
የትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ሸይኽ አደም አብዱልቃድር የትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ከጠቅላይ ምክር ቤቱ ተነጥሎ የቆየው አሁን ያለው የመጅሊስ አመራር ከመመረጡ በፊት መሆኑን አስታውሰው፣ የለውጡ መጅሊስ የወንድሞቹን ችግር ተረድቶ "ሕብረታችን አንዲጠነክር" ላደረገው ጥረት አመሥግነዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ
"የትግራይ ክልል ከጦርነት እያገገመ የሚገኝና ብዙ ችግሮች ያሉበት መኾኑን በክልሉ ተገኝተን ያየነው በመሆኑ፣ የክልል እስልምና ጉዳይ ከፍተኛ አመራሮች የክልሉን ከፍተኛ ምክር ቤት ልናግዘው ይገባል" የሚል ሐሳብ አቅርበዋል።
ይህን ሐሳብ የክልል እስልምና ጉዳይ ከፍተኛ አመራሮቹ ተቀብለውት በዚያው ጊዜ በተደረገው የእገዛ እንቅስቃሴ፣ ከተለያዩ ክልሎች የትግራይ መጅሊስን ለመደገፍ የሚውል በድምሩ 7 ሚሊዮን ብር የሚደርስ መዋጮ ቃል ተገብቷል።
የትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ሸይኽ አደም አብዱልቃድር፣ "የጠቅላይ ምክር ቤታችን ፕሬዚደንት እና የክልሎች የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት መሪዎች የኾናችሁ ወንድሞቻችን የትግራይ መጅሊስ ችግርን ለመቅረፍ ያደረጋችሁት መረባረብ ልባችንን የነካ ነው" ሲሉ በጥልቅ ስሜት ካመሠገኑ በኋላ፣ "ሀገራችንን ሰላም ያድርግልን፤ የተሻለ ነገን እናያለን" ብለዋል።
•••••••••••
የኢ.እ.ጉ.ጠ. ም/ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር |https://x.com/eiasc1
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የክልል መጅሊስ አመራሮች በተገኙበት መድረክ ለትግራይ መጅሊስ የ7 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገ።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ አስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የሐጅና ዑምራ ዐብይ ኮሚቴ የ1445 ዓ.ሒ. የሐጅ መስተንግዶ ሥራ ክንውን ሪፖርት ባቀረበበት መድረክ፣ ለትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የ7 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ተደረገ።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ የትግራይ ክልል መጅሊስ ከአምስት ዓመታት በኋላ የፌደራል መጅሊሱ አካል ሆኖ የውይይቱ ተሳታፊ በመኾኑ ደስታቸውን ገልጸዋል።
የትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ሸይኽ አደም አብዱልቃድር የትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ከጠቅላይ ምክር ቤቱ ተነጥሎ የቆየው አሁን ያለው የመጅሊስ አመራር ከመመረጡ በፊት መሆኑን አስታውሰው፣ የለውጡ መጅሊስ የወንድሞቹን ችግር ተረድቶ "ሕብረታችን አንዲጠነክር" ላደረገው ጥረት አመሥግነዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ
"የትግራይ ክልል ከጦርነት እያገገመ የሚገኝና ብዙ ችግሮች ያሉበት መኾኑን በክልሉ ተገኝተን ያየነው በመሆኑ፣ የክልል እስልምና ጉዳይ ከፍተኛ አመራሮች የክልሉን ከፍተኛ ምክር ቤት ልናግዘው ይገባል" የሚል ሐሳብ አቅርበዋል።
ይህን ሐሳብ የክልል እስልምና ጉዳይ ከፍተኛ አመራሮቹ ተቀብለውት በዚያው ጊዜ በተደረገው የእገዛ እንቅስቃሴ፣ ከተለያዩ ክልሎች የትግራይ መጅሊስን ለመደገፍ የሚውል በድምሩ 7 ሚሊዮን ብር የሚደርስ መዋጮ ቃል ተገብቷል።
የትግራይ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ሸይኽ አደም አብዱልቃድር፣ "የጠቅላይ ምክር ቤታችን ፕሬዚደንት እና የክልሎች የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት መሪዎች የኾናችሁ ወንድሞቻችን የትግራይ መጅሊስ ችግርን ለመቅረፍ ያደረጋችሁት መረባረብ ልባችንን የነካ ነው" ሲሉ በጥልቅ ስሜት ካመሠገኑ በኋላ፣ "ሀገራችንን ሰላም ያድርግልን፤ የተሻለ ነገን እናያለን" ብለዋል።
•••••••••••
የኢ.እ.ጉ.ጠ. ም/ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር |https://x.com/eiasc1
Telegram
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት
ነሐሴ 12፣ 2016 ዓ.ል | ሰፈር 14፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ለ1445 ዓ.ሒ. የሐጅ ጉዞ የዋስትና ብር ላስያዛችሁ ሐጃጆች!
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በ1445 ዓ.ሒ. (2016 ዓ.ል.) እድሜያቸው ከ35 ዓመት በታች ለሆኑ የሐጅ ተጓዦች ብር 160,000.00 (አንድ መቶ ስድሳ ሺህ) የሐጅ ጉዞ የዋስትና ብር መያዙ ይታወሳል።
ምክር ቤቱ አስፈላጊውን ማጣሪያ አድርጎ የጉዞ የዋስትና ብር ባስያዘው ሐጃጅ ስም በተከፈተው የባንክ ሒሳብ ቁጥር ገንዘቡን ገቢ ማድረጉ ይታወቃል።
ሆኖም አንዳንድ ሐጃጆች ያስያዙት የጉዞ ዋስትና ብር በባንክ ሒሳባቸው እንዳልገባላቸው ለተቋማችን ተናግረዋል።
ስለሆነም የጉዞ ዋስትና ብር አስይዛችሁ በባንክ የሒሳብ ቁጥራች ገቢ ያልተደረገላችሁ ሐጃጆች የዋስትና ገንዘብ ለምክር ቤቱ ገቢ ያደረጋችሁበትን ሰነድ ቅጂ በቴሌግራም ቁጥር +251-920 400 400 እንድታያይዙልን በአክብሮት እናሳስባለን።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት።
•••••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc1
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ለ1445 ዓ.ሒ. የሐጅ ጉዞ የዋስትና ብር ላስያዛችሁ ሐጃጆች!
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በ1445 ዓ.ሒ. (2016 ዓ.ል.) እድሜያቸው ከ35 ዓመት በታች ለሆኑ የሐጅ ተጓዦች ብር 160,000.00 (አንድ መቶ ስድሳ ሺህ) የሐጅ ጉዞ የዋስትና ብር መያዙ ይታወሳል።
ምክር ቤቱ አስፈላጊውን ማጣሪያ አድርጎ የጉዞ የዋስትና ብር ባስያዘው ሐጃጅ ስም በተከፈተው የባንክ ሒሳብ ቁጥር ገንዘቡን ገቢ ማድረጉ ይታወቃል።
ሆኖም አንዳንድ ሐጃጆች ያስያዙት የጉዞ ዋስትና ብር በባንክ ሒሳባቸው እንዳልገባላቸው ለተቋማችን ተናግረዋል።
ስለሆነም የጉዞ ዋስትና ብር አስይዛችሁ በባንክ የሒሳብ ቁጥራች ገቢ ያልተደረገላችሁ ሐጃጆች የዋስትና ገንዘብ ለምክር ቤቱ ገቢ ያደረጋችሁበትን ሰነድ ቅጂ በቴሌግራም ቁጥር +251-920 400 400 እንድታያይዙልን በአክብሮት እናሳስባለን።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት።
•••••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc1
Telegram
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት
ነሐሴ 14፣ 2016 ዓ.ል | ሰፈር 16፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ፕሬዝዳንቱ ፒያሳ የሚገኘውን አወሊያ አሁናዊ ሁኔታን ጎበኙ።
"ዘመኑን የዋጀ ግንባታ ለመገንባት ጠቅላይ ምክር ቤቱ ዝግጁ ነው"ሼይኽ ሐጂ ኢብራሂም
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
በችግኝ ተከላና ፤በጉብኝቱ መርሐ ግብር ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የክቡር ዶክተር ሼይ ኽ ሐጂ የሐገራች ሙስሊሞች የዕውቀት ብርሐን ከፋች የሆነችውን አወሊያ (ፒያሳ) ሕብረተሰቡን በማስተባበር በቀ ጣይ ዘመኑን የዋጀ ግንባታ ለመገንባት ጠቅላይ ምክር ቤቱ ዝግጁ መሆኑን ተናገሩ።
የአወሊያ ትምህርት ቤት(ፒያሳ) በቀጣይ ለሚገነባው ዘመናዊ ግንባታ ማስጀመሪያ የግንባታ ፈቃድ የከተማ አስተዳደሩ በፍጥነት እንዲሰጣቸው ፕሬዝዳንቱ ጠይቀዋል።
መንግስት የሙስሊሙን ጥያቄ አፋጣኝ ምላሽ እየሰጠ መሆኑን የገለፁት ፕሬዝዳንቱ ፤ በየደረጃው የሚገኘውን የመንግስት አካላት በራሳቸውና በጠቅላይ ምክር ቤቱ ስም አመስግነዋል።
ከተማችን በአሁኑ ሰዓት ሰፊ ልማት እየተካሄደባት በመሆኗ የከተማዋ ልማት ውጤታማነት መስሊሙ ማሕበረሰብ የበኩሉን አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱ ጥሪ አቅርበዋል።
የአወሊያ ዕርዳታና ልማት ድርጅት የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ጀማል መሐመድ (ዶክተር ) የአወሊያ ሙስሊም ሚሲዮን ትምህር ቤት ከተመሰረተ የሰባ ሁለት ዓመታት እድሜ ማስቆጠሩን ተናግረዋል።
በሺዎች የሚቆጠሩ የተማረ ትውልድ ያፈራችው አወሊያን ዘመኑ የሚመጥነውን ግንባታ በመገንባት ታሪክ ለሚቀጥለው ትውልድ ማስተላለፍ የሁሉም ሙስሊም ማሕበረሰብ ኅላፊነት እንደሆነ ዶክተር ጀማል ተናግረዋል።
የአወሊያ ዕርዳታና ልማት ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ ሐጂ ሰዒድ አስማረ ባለፈው 2015 ዓ.ል ደረጃውን የጠበቀ ግንባታ ለመገንባት ተጨማሪ የማስፋፊያ 3600 ሜትር ካሬ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ባደረገው ሰፊ ጥረት በካርታ ላይ ባለው 1449 ሜትር ካሬ ስፋት ላይ የኤሌክትሮኒክስ ካርታ ፣የዕዳና እገዳ እንዲሁም የግንባታ ፈቃድ ከሚመለከተው መንግስት አካላት እየተጠናናቀ መሆኑን ዋና ስራ አስኪያጁ ተናግረዋል።
በአንድ ቢሊዮን ብር (በወቅቱ በነበረው ዋጋ) በ1449 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ሊገነባ በታቀደው ባለ 19 የወለል ሕንፃ፤ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት የክብር ዶክተር ሼይኽ ሐጂ ኢብራሒም ቱፋ፣የዓለም ሙስሊም ሊግ ዋና ፀሐፊ ዶክተር ሙሐመድ ቢን አብዱልከሪም አለኢሳ እና የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ነሐሤ 9፣ 2015 ዓ.ል የመሠረተ ድንጋይ ማስቀመጣቸው ይታወሳል።
አንጋፋው አወሊያ ትምህርት ቤት በ1950 ዓ.ል በታላቁ አንዋር መስጂድ አቅራቢያ በበጎ አድራጊ ወንድሞች የተመሰረተ ሲሆን ፣ ከ1958 ዓ.ል ጀምሮ ፒያሳ አካባቢ(ሰባራ ባቡር ) አቅራቢያ ላለፉት አምሳ ስምንት ዓመታት የትምህርት አገልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል።
ዛሬ በአወሊያ (ፒያሳ) በተደረገው ጉብኝት እና የችግኝ ተከላ ላይ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ሼይኽ አብዱል ከሪም ሼይኽ በድረዲን ሱሩር እና የአዲስ አበባ መጅሊስ ስራ አስፈፃሚዎች ፣ ዓሊሞች ፣ ዱዓቶች ፣የአወሊያ ዕርዳታና ልማት ድርጅት የስራ ሃላፊዎች የስራ አመራር የቦርድ አባላትና የቀድሞ ተማሪዎች ተገኝተዋል።
••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc1
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ፕሬዝዳንቱ ፒያሳ የሚገኘውን አወሊያ አሁናዊ ሁኔታን ጎበኙ።
"ዘመኑን የዋጀ ግንባታ ለመገንባት ጠቅላይ ምክር ቤቱ ዝግጁ ነው"ሼይኽ ሐጂ ኢብራሂም
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
በችግኝ ተከላና ፤በጉብኝቱ መርሐ ግብር ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የክቡር ዶክተር ሼይ ኽ ሐጂ የሐገራች ሙስሊሞች የዕውቀት ብርሐን ከፋች የሆነችውን አወሊያ (ፒያሳ) ሕብረተሰቡን በማስተባበር በቀ ጣይ ዘመኑን የዋጀ ግንባታ ለመገንባት ጠቅላይ ምክር ቤቱ ዝግጁ መሆኑን ተናገሩ።
የአወሊያ ትምህርት ቤት(ፒያሳ) በቀጣይ ለሚገነባው ዘመናዊ ግንባታ ማስጀመሪያ የግንባታ ፈቃድ የከተማ አስተዳደሩ በፍጥነት እንዲሰጣቸው ፕሬዝዳንቱ ጠይቀዋል።
መንግስት የሙስሊሙን ጥያቄ አፋጣኝ ምላሽ እየሰጠ መሆኑን የገለፁት ፕሬዝዳንቱ ፤ በየደረጃው የሚገኘውን የመንግስት አካላት በራሳቸውና በጠቅላይ ምክር ቤቱ ስም አመስግነዋል።
ከተማችን በአሁኑ ሰዓት ሰፊ ልማት እየተካሄደባት በመሆኗ የከተማዋ ልማት ውጤታማነት መስሊሙ ማሕበረሰብ የበኩሉን አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱ ጥሪ አቅርበዋል።
የአወሊያ ዕርዳታና ልማት ድርጅት የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ጀማል መሐመድ (ዶክተር ) የአወሊያ ሙስሊም ሚሲዮን ትምህር ቤት ከተመሰረተ የሰባ ሁለት ዓመታት እድሜ ማስቆጠሩን ተናግረዋል።
በሺዎች የሚቆጠሩ የተማረ ትውልድ ያፈራችው አወሊያን ዘመኑ የሚመጥነውን ግንባታ በመገንባት ታሪክ ለሚቀጥለው ትውልድ ማስተላለፍ የሁሉም ሙስሊም ማሕበረሰብ ኅላፊነት እንደሆነ ዶክተር ጀማል ተናግረዋል።
የአወሊያ ዕርዳታና ልማት ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ ሐጂ ሰዒድ አስማረ ባለፈው 2015 ዓ.ል ደረጃውን የጠበቀ ግንባታ ለመገንባት ተጨማሪ የማስፋፊያ 3600 ሜትር ካሬ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ባደረገው ሰፊ ጥረት በካርታ ላይ ባለው 1449 ሜትር ካሬ ስፋት ላይ የኤሌክትሮኒክስ ካርታ ፣የዕዳና እገዳ እንዲሁም የግንባታ ፈቃድ ከሚመለከተው መንግስት አካላት እየተጠናናቀ መሆኑን ዋና ስራ አስኪያጁ ተናግረዋል።
በአንድ ቢሊዮን ብር (በወቅቱ በነበረው ዋጋ) በ1449 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ሊገነባ በታቀደው ባለ 19 የወለል ሕንፃ፤ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት የክብር ዶክተር ሼይኽ ሐጂ ኢብራሒም ቱፋ፣የዓለም ሙስሊም ሊግ ዋና ፀሐፊ ዶክተር ሙሐመድ ቢን አብዱልከሪም አለኢሳ እና የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ክብርት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ነሐሤ 9፣ 2015 ዓ.ል የመሠረተ ድንጋይ ማስቀመጣቸው ይታወሳል።
አንጋፋው አወሊያ ትምህርት ቤት በ1950 ዓ.ል በታላቁ አንዋር መስጂድ አቅራቢያ በበጎ አድራጊ ወንድሞች የተመሰረተ ሲሆን ፣ ከ1958 ዓ.ል ጀምሮ ፒያሳ አካባቢ(ሰባራ ባቡር ) አቅራቢያ ላለፉት አምሳ ስምንት ዓመታት የትምህርት አገልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል።
ዛሬ በአወሊያ (ፒያሳ) በተደረገው ጉብኝት እና የችግኝ ተከላ ላይ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ሼይኽ አብዱል ከሪም ሼይኽ በድረዲን ሱሩር እና የአዲስ አበባ መጅሊስ ስራ አስፈፃሚዎች ፣ ዓሊሞች ፣ ዱዓቶች ፣የአወሊያ ዕርዳታና ልማት ድርጅት የስራ ሃላፊዎች የስራ አመራር የቦርድ አባላትና የቀድሞ ተማሪዎች ተገኝተዋል።
••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc1
Telegram
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት
ነሐሴ16፣ 2016 ዓ.ል | ሰፈር 18፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
••••••••••••••••••••••••••••••
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ጉባዔ ያካሂዳል።
••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ቅዳሜ ነሐሴ 18፣ 2016 ዓ.ል በስቴይ ኢዚ-ፕላስ ሆቴል የ2ኛ ዓመት 4ኛ መደበኛ ጉባዔውን ያካሂዳል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሐጂ ከማል ሀሩን በጉባዔው የ2015 የውጪ ኦዲት ሪፖርት እንደሚቀርብ ተናግረዋል።
ዋና ሥራ አስኪያጁ እንዳሉት በጉባዔው የ2016 የሥራ ክንውን፣ የፋይናስ፣ እና የሐጅ ሪፖርቶች፣ እንዲሁም የ2017 እቅድ እንደሚቀርቡ ተናግረዋል።
•••••••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
••••••••••••••••••••••••••••••
ጠቅላይ ምክር ቤቱ ጉባዔ ያካሂዳል።
••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ቅዳሜ ነሐሴ 18፣ 2016 ዓ.ል በስቴይ ኢዚ-ፕላስ ሆቴል የ2ኛ ዓመት 4ኛ መደበኛ ጉባዔውን ያካሂዳል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሐጂ ከማል ሀሩን በጉባዔው የ2015 የውጪ ኦዲት ሪፖርት እንደሚቀርብ ተናግረዋል።
ዋና ሥራ አስኪያጁ እንዳሉት በጉባዔው የ2016 የሥራ ክንውን፣ የፋይናስ፣ እና የሐጅ ሪፖርቶች፣ እንዲሁም የ2017 እቅድ እንደሚቀርቡ ተናግረዋል።
•••••••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc
Telegram
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት
ሰኔ 17፣ 2016 ዓ.ል | ሰፈር 19፣ 1445 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አሻራቸውን አኖሩ
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የክብር ዶክተር ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አሻራቸውን አኖሩ
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ጫካ ፕሮጀክት አካባቢ አሻራቸውን አኑረዋል።
በመርሐ ግብሩ ላይ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ኸይረዲን ተዘራ(ዶ/ር)፣ የሚኒስቴሩ አመራሮችና ሰራተኞች ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ ጃንጥራር አባይ፣ የሃይማኖት አባቶችና የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ተሳታፊ ሆነዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር ፤ አንድ ከሆንን ከዚህም በላይ እንችላለን ሲሉ ጥሪ ማስተላለፋቸው ይታወቃል፡፡
#መረጃው :- የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ነው
•••••••••••••••••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc1
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አሻራቸውን አኖሩ
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የክብር ዶክተር ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አሻራቸውን አኖሩ
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ጫካ ፕሮጀክት አካባቢ አሻራቸውን አኑረዋል።
በመርሐ ግብሩ ላይ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ኸይረዲን ተዘራ(ዶ/ር)፣ የሚኒስቴሩ አመራሮችና ሰራተኞች ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ ጃንጥራር አባይ፣ የሃይማኖት አባቶችና የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ተሳታፊ ሆነዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር ፤ አንድ ከሆንን ከዚህም በላይ እንችላለን ሲሉ ጥሪ ማስተላለፋቸው ይታወቃል፡፡
#መረጃው :- የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ነው
•••••••••••••••••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | https://x.com/eiasc1
Telegram
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት
ነሐሴ18 ፣ 2016 ዓ.ል | ሰፈር 20 ፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ጉባኤ እየተከናወነ ይገኛል
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት መደበኛ የ2ኛ ዓመት 4ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ በእስቴይ ኢዚ- ፕላስ ሆቴል በቁርአን ተከፍቶ ጉባኤው በመካሄድ ላይ ይገኛል።
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ጉባኤ እየተከናወነ ይገኛል
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት መደበኛ የ2ኛ ዓመት 4ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ በእስቴይ ኢዚ- ፕላስ ሆቴል በቁርአን ተከፍቶ ጉባኤው በመካሄድ ላይ ይገኛል።
ነሐሴ 21፣ 2016 ዓ.ል | ሰፈር 23፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ፕሬዚደንቱ በኢትዮጵያ የአልጄሪያ አምባሳደርን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሼይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙት የአልጄሪያ አምባሳደር ክብርት ሰልማ ማሊክን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።
በዚሁ ጊዜ ክቡር ሼይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ የኢትዮጵያ እና የአልጄሪያ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተጠናከረ መምጣቱን ጠቅሰው፣ አዲስ ለተሾሙት ክብርት አምባሳደር ሰልማ ማሊክ መልካም የሥራ ጊዜ ይሆንላቸው ዘንድ ምኞታቸውን ገልፀዋል።
አምባሳደር ሰልማ ማሊክ በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ለተደረገላቸው አቀባበል አመሥግነው፣ የኢትዮጵያና የአልጄሪያ የሁለትዮሽ ግንኙነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ መምጣቱን ተናግረዋል።
ክብርት አምባሳደሯ፣ በአልጄሪያ ዘንድሮ የሚጀመር ነፃ የትምህር ዕድል መኖሩንና የዚህ ዕድል ተጠቃሚ ከሚኾኑ ሀገራት አንዷ ኢትዮጵያ እንደኾነች ጠቅሰው፣ ለዚህ የከፍተኛ ትምህርት ዕድል የምልመላ መስፈርት ሰነዱን ለክቡር ሼይኽ ሐጂ ኢብራሂም አስረክበዋል።
ክቡር ሼይኽ ሐጂ በበኩላቸው የአልጄሪያ መንግሥት ለኢትዮጵያ ለሰጠው ነጻ የትምህርት ድል በጠቅላይ ምክር ቤቱ እና በራሳቸውም ስም ምሥጋና አቅርበዋል።
በቀጣይም ጠቅላይ ምክር ቤቱ ከኤምባሲው ጋር በጋራ ጉዳዮች ላይ በትብብር እንደሚሠራ ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም መናገራቸውን የፕሬዚደንቱ ጽሕፈት ቤት ቃል አቀባይ ተናግረዋል።
••••••••••
የኢ.እ.ጉ.ጠ. ም/ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | twitter.com/eiasc1
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ፕሬዚደንቱ በኢትዮጵያ የአልጄሪያ አምባሳደርን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሼይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙት የአልጄሪያ አምባሳደር ክብርት ሰልማ ማሊክን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።
በዚሁ ጊዜ ክቡር ሼይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ የኢትዮጵያ እና የአልጄሪያ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተጠናከረ መምጣቱን ጠቅሰው፣ አዲስ ለተሾሙት ክብርት አምባሳደር ሰልማ ማሊክ መልካም የሥራ ጊዜ ይሆንላቸው ዘንድ ምኞታቸውን ገልፀዋል።
አምባሳደር ሰልማ ማሊክ በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ለተደረገላቸው አቀባበል አመሥግነው፣ የኢትዮጵያና የአልጄሪያ የሁለትዮሽ ግንኙነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ መምጣቱን ተናግረዋል።
ክብርት አምባሳደሯ፣ በአልጄሪያ ዘንድሮ የሚጀመር ነፃ የትምህር ዕድል መኖሩንና የዚህ ዕድል ተጠቃሚ ከሚኾኑ ሀገራት አንዷ ኢትዮጵያ እንደኾነች ጠቅሰው፣ ለዚህ የከፍተኛ ትምህርት ዕድል የምልመላ መስፈርት ሰነዱን ለክቡር ሼይኽ ሐጂ ኢብራሂም አስረክበዋል።
ክቡር ሼይኽ ሐጂ በበኩላቸው የአልጄሪያ መንግሥት ለኢትዮጵያ ለሰጠው ነጻ የትምህርት ድል በጠቅላይ ምክር ቤቱ እና በራሳቸውም ስም ምሥጋና አቅርበዋል።
በቀጣይም ጠቅላይ ምክር ቤቱ ከኤምባሲው ጋር በጋራ ጉዳዮች ላይ በትብብር እንደሚሠራ ክቡር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም መናገራቸውን የፕሬዚደንቱ ጽሕፈት ቤት ቃል አቀባይ ተናግረዋል።
••••••••••
የኢ.እ.ጉ.ጠ. ም/ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | twitter.com/eiasc1
Telegram
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት
ነሐሴ 25፣ 2016 ዓ.ል | ሰፈር 27፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ጠቅላይ ምክር ቤቱ በቀጣዩ ዓመት ሸሪዓን መሠረት ያደረገ ምርጫ ያከናውናል።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በዛሬው ዕለት የምክር ቤቱን አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴ አስመልክቶ ለጋዜጠኞች ገለጻ አደረገ።
በዚሁ ገለጻ ላይ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ፣ ጠቅላይ ምክር ቤቱ በቀጣዩ ዓመት ምርጫ እንደሚያካሂድና ምርጫው ሸሪዓን መሠረት ያደረገ እንደሚኾን ተናግረዋል።
"ለሃይማኖት ተቋማት አመራርነት የሚካሄድ ምርጫ ፖለቲካዊ ምርጫ አይደለም" ያሉት ፕሬዚደንቱ፣ "የሃይማኖት ተቋም 'ከመረጣችሁኝ ይህን እሠራለሁ፣ ምረጡኝ' ተብሎ ለሥልጣን የሚፎካከሩበት አይደለም" ሲሉ ተናግረዋል።
ቀጣዩ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ምርጫ በሰላማዊ እና ኃላፊነት በተሞላበት መንፈስ እንዲካሄድም አሳስበዋል።
አሁን በአመራር ላይ የሚገኘው መጅሊስ ሕዝበ ሙስሊሙን ለማገልገል ኃላፊነት ከተረከበ 25 ወራትን እንዳስቆጠረ የጠቀሱት ክቡር ፕሬዚደንቱ፣ ኃላፊነቱን ከተረከበ ጀምሮ ሥራ አስፈጻሚው ራሱን አደራጅቶ፣ የአካታችነት መርኅን በመከተል በክልሎችም እስከ አካባቢ (አጥቢያ) መስጂድ ድረስ የሕዝበ ሙስሊሙን የጋራ ተቋም ለማጠናከር በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን አብራርተዋል።
ክቡር ፕሬዚደንቱ የጠቅላይ ምክር ቤቱ አመራር ኃላፊነቱን ከተረከበበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት ሁለት ዓመታት ያከናወናቸውን ዐበይት ተግባራት ሲያብራሩ፣ በአብሮነት እና በሰላም ጉዳይ፣ በአማራጭ የፋይናንስ ምንጭ ዙሪያ፣ በግልግል ሸንጎ እና በሸሪዓ ፍርድ ቤት የተሠሩ ሥራዎችንና ያጋጠሙ ችግሮችን አብራርተዋል።
በተጨማሪም ፕሬዚደንቱ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የጋራ ተቋም የኾነው ጠቅላይ ምክር ቤቱ፣ በውጪ ግንኝነት ረገድ ከምንጊዜውም በላቀ ደረጃ ሰፊ ሥራዎችን መሥራቱን ተናግረዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ከፍተኛ አመራር ከ40 በላይ በሚኾኑ ዓለም አቀፍ ጉባዔዎች ላይ በመድረክ ጥናታዊ ጽሑፎችን በማቅረብ ጭምር ባደረገው ንቁ ተሳትፎ፣ የኢትዮጵያ እና የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ገጽታ ከፍ ወዳለ ምዕራፍ መሻገሩን ክቡር ፕሬዚደንቱ ተናግረዋል።
በተጨማሪም፣ በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ የሙስሊም ሀገራት አምባሳደሮች ከተቋሙ ጋር ባደረጉት ግንኙነት ከሙስሊሙ ማኅበረሰብም አልፎ ለሀገር በሚጠቅም ጉዳይ ላይ የሁለትዮሽ ግንኙነት መደረጉን ክቡር ፕሬዚደንቱ አውስተዋል።
የ1445 ዓ. ሒጅራ የሐጅ ክንውንን በተመለከተ፣ ጠቅላይ ምክር ቤቱ ያሳካቸውን፣ የነበሩበትን ክፍተቶች እና የተገኙ ተመክሮዎችን በተመለከተ ደግሞ፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ምክትል ፕሬዚደንትና የሐጅና ዑምራ ዘርፍ ተጠሪው ሸይኽ አብዱልዓዚዝ ለጋዜጠኞቹ ማብራራያ ሰጥተዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሐጅ ከማል ሐሩን በበኩላቸው አዲሱ አመራር የሕዝበ ሙስሊሙን አማና ተቀብሎ ወደሥራ ከገባ ጀምሮ ጥሩ መሻሻል እያደረገ ዋና ዋና በሚላቸው የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ አቅሙን በማዋል የተሻለ ተቋማዊ አሠራርን ለመገንባት ጥረት ሲያደርግ እንደቆየ አስረድተዋል።
ተቋማዊ ለውጡ አሁንም በሂደት ላይ መኾኑን የጠቀሱት ዋና ሥራ አስኪያጁ፣ ሕግ በማጽደቅ፣ በአንድነትና በመተባበር ዙሪያ፣ በአቅም ግንባታና በማኅበረሰብ ተሳትፎ፣ እንዲሁም በተለያዩ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ዙርያ የተከናወኑ ተግባራትን አውስተዋል።
በተጨማሪም ዋና ሥራ አስኪያጁ ጠቅላይ ምክር ቤቱ ሙስሊሙ በአገራዊ ጉዳይ ላይ በቀጥታም ኾነ በተዘዋዋሪ የሀገር ገፅታን በበጎ መልኩ ለመቀየር፣ ሕገ-መጅሊሱን ተግባራዊ ለማድረግ እና ግልፅነት የሰፈነበት አሠራር ለመዘርጋት ትኩረት ሰጥቶ ያከናወናቸውን ተግባራት እና የገጠሙ ተግዳሮቶችን ለጋዜጠኞች በሰፊው አብራርተዋል።
በመጨረሻም፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ የሥራ ኃላፊዎች ወደ ኃላፊነት ከመጡ ጀምሮ የሠሩትንና ያለባቸውን ክፍተት አስመልክተው የሰጡትን ማብራሪያና ጋዜጠኞች ከማኅበረሰቡ ይደመጣሉ ያሏቸውን ቅሬታዎች መነሻ በማድረግ የተለያዩ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ቀርበዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት የተቋሙ የሥራ ኃላፊዎች ከሚዲያ ተቋማት የተሰጡ አስተያየቶችን በገንቢነት ተቀብለው፣ ለጥያቄዎቹ ምላሽ እንዲሰጥባቸው አድርገዋል።
••••••••••
የኢ.እ.ጉ.ጠ. ም/ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | twitter.com/eiasc1
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ጠቅላይ ምክር ቤቱ በቀጣዩ ዓመት ሸሪዓን መሠረት ያደረገ ምርጫ ያከናውናል።
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በዛሬው ዕለት የምክር ቤቱን አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴ አስመልክቶ ለጋዜጠኞች ገለጻ አደረገ።
በዚሁ ገለጻ ላይ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ፣ ጠቅላይ ምክር ቤቱ በቀጣዩ ዓመት ምርጫ እንደሚያካሂድና ምርጫው ሸሪዓን መሠረት ያደረገ እንደሚኾን ተናግረዋል።
"ለሃይማኖት ተቋማት አመራርነት የሚካሄድ ምርጫ ፖለቲካዊ ምርጫ አይደለም" ያሉት ፕሬዚደንቱ፣ "የሃይማኖት ተቋም 'ከመረጣችሁኝ ይህን እሠራለሁ፣ ምረጡኝ' ተብሎ ለሥልጣን የሚፎካከሩበት አይደለም" ሲሉ ተናግረዋል።
ቀጣዩ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ምርጫ በሰላማዊ እና ኃላፊነት በተሞላበት መንፈስ እንዲካሄድም አሳስበዋል።
አሁን በአመራር ላይ የሚገኘው መጅሊስ ሕዝበ ሙስሊሙን ለማገልገል ኃላፊነት ከተረከበ 25 ወራትን እንዳስቆጠረ የጠቀሱት ክቡር ፕሬዚደንቱ፣ ኃላፊነቱን ከተረከበ ጀምሮ ሥራ አስፈጻሚው ራሱን አደራጅቶ፣ የአካታችነት መርኅን በመከተል በክልሎችም እስከ አካባቢ (አጥቢያ) መስጂድ ድረስ የሕዝበ ሙስሊሙን የጋራ ተቋም ለማጠናከር በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን አብራርተዋል።
ክቡር ፕሬዚደንቱ የጠቅላይ ምክር ቤቱ አመራር ኃላፊነቱን ከተረከበበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት ሁለት ዓመታት ያከናወናቸውን ዐበይት ተግባራት ሲያብራሩ፣ በአብሮነት እና በሰላም ጉዳይ፣ በአማራጭ የፋይናንስ ምንጭ ዙሪያ፣ በግልግል ሸንጎ እና በሸሪዓ ፍርድ ቤት የተሠሩ ሥራዎችንና ያጋጠሙ ችግሮችን አብራርተዋል።
በተጨማሪም ፕሬዚደንቱ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የጋራ ተቋም የኾነው ጠቅላይ ምክር ቤቱ፣ በውጪ ግንኝነት ረገድ ከምንጊዜውም በላቀ ደረጃ ሰፊ ሥራዎችን መሥራቱን ተናግረዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ከፍተኛ አመራር ከ40 በላይ በሚኾኑ ዓለም አቀፍ ጉባዔዎች ላይ በመድረክ ጥናታዊ ጽሑፎችን በማቅረብ ጭምር ባደረገው ንቁ ተሳትፎ፣ የኢትዮጵያ እና የኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ገጽታ ከፍ ወዳለ ምዕራፍ መሻገሩን ክቡር ፕሬዚደንቱ ተናግረዋል።
በተጨማሪም፣ በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ የሙስሊም ሀገራት አምባሳደሮች ከተቋሙ ጋር ባደረጉት ግንኙነት ከሙስሊሙ ማኅበረሰብም አልፎ ለሀገር በሚጠቅም ጉዳይ ላይ የሁለትዮሽ ግንኙነት መደረጉን ክቡር ፕሬዚደንቱ አውስተዋል።
የ1445 ዓ. ሒጅራ የሐጅ ክንውንን በተመለከተ፣ ጠቅላይ ምክር ቤቱ ያሳካቸውን፣ የነበሩበትን ክፍተቶች እና የተገኙ ተመክሮዎችን በተመለከተ ደግሞ፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ምክትል ፕሬዚደንትና የሐጅና ዑምራ ዘርፍ ተጠሪው ሸይኽ አብዱልዓዚዝ ለጋዜጠኞቹ ማብራራያ ሰጥተዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሐጅ ከማል ሐሩን በበኩላቸው አዲሱ አመራር የሕዝበ ሙስሊሙን አማና ተቀብሎ ወደሥራ ከገባ ጀምሮ ጥሩ መሻሻል እያደረገ ዋና ዋና በሚላቸው የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ አቅሙን በማዋል የተሻለ ተቋማዊ አሠራርን ለመገንባት ጥረት ሲያደርግ እንደቆየ አስረድተዋል።
ተቋማዊ ለውጡ አሁንም በሂደት ላይ መኾኑን የጠቀሱት ዋና ሥራ አስኪያጁ፣ ሕግ በማጽደቅ፣ በአንድነትና በመተባበር ዙሪያ፣ በአቅም ግንባታና በማኅበረሰብ ተሳትፎ፣ እንዲሁም በተለያዩ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ዙርያ የተከናወኑ ተግባራትን አውስተዋል።
በተጨማሪም ዋና ሥራ አስኪያጁ ጠቅላይ ምክር ቤቱ ሙስሊሙ በአገራዊ ጉዳይ ላይ በቀጥታም ኾነ በተዘዋዋሪ የሀገር ገፅታን በበጎ መልኩ ለመቀየር፣ ሕገ-መጅሊሱን ተግባራዊ ለማድረግ እና ግልፅነት የሰፈነበት አሠራር ለመዘርጋት ትኩረት ሰጥቶ ያከናወናቸውን ተግባራት እና የገጠሙ ተግዳሮቶችን ለጋዜጠኞች በሰፊው አብራርተዋል።
በመጨረሻም፣ የጠቅላይ ምክር ቤቱ የሥራ ኃላፊዎች ወደ ኃላፊነት ከመጡ ጀምሮ የሠሩትንና ያለባቸውን ክፍተት አስመልክተው የሰጡትን ማብራሪያና ጋዜጠኞች ከማኅበረሰቡ ይደመጣሉ ያሏቸውን ቅሬታዎች መነሻ በማድረግ የተለያዩ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ቀርበዋል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚደንት የተቋሙ የሥራ ኃላፊዎች ከሚዲያ ተቋማት የተሰጡ አስተያየቶችን በገንቢነት ተቀብለው፣ ለጥያቄዎቹ ምላሽ እንዲሰጥባቸው አድርገዋል።
••••••••••
የኢ.እ.ጉ.ጠ. ም/ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | twitter.com/eiasc1
Telegram
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት
ነሐሴ 27፣ 2016 ዓ.ል | ሰፈር 29፣ 1446 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ፕሬዝዳንቱ ሸሪዓን መሠረት ያደረገ የምርጫ መመሪያ እንዲዘጋጅ ትዕዛዝ ሰጡ
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የክቡር ዶክተር ሼይኽ ሐጂ ኢብራሒም ቱፋ በ2017 ዓ.ል ለሚደረገው የመጅሊስ ምርጫ ሸሪዓን መሠረት ያደረገ የምርጫ መመሪያ እንዲዘጋጅ ትዕዛዝ ሰጡ።
አዲሱ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አመራር ሀምሌ 11/2014 በሸራተኑ ጉባዔ ላይ በገባው ቃል መሠረት በ2017 ዓ.ል በቀጣይ ተቋሙን የሚመሩ አመራር አካላትን ምርጫ እንደሚያደርግ መግለፁ ይታወሳል ።
በዚህም መሰረት ጠቅላይ ምክር ቤቱ ለዑለማ ጉባዔ እና ለአማካሪ ቦርድ ፅ/ቤቶች እስከ መስከረም 3/2017 ዓ.ል ሸሪዓን መሠረት ያደረገ የምርጫ መመሪያ እንዲያዘጋጁ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት የክቡር ዶክተር ሼይኽ ሐጂ ኢብራሂም ትዕዛዝ አስተላልፈዋል ።
***
የኢ.እ.ጉ.ጠ. ም/ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | twitter.com/eiasc1
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ፕሬዝዳንቱ ሸሪዓን መሠረት ያደረገ የምርጫ መመሪያ እንዲዘጋጅ ትዕዛዝ ሰጡ
•••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
አዲስ አበባ |
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የክቡር ዶክተር ሼይኽ ሐጂ ኢብራሒም ቱፋ በ2017 ዓ.ል ለሚደረገው የመጅሊስ ምርጫ ሸሪዓን መሠረት ያደረገ የምርጫ መመሪያ እንዲዘጋጅ ትዕዛዝ ሰጡ።
አዲሱ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አመራር ሀምሌ 11/2014 በሸራተኑ ጉባዔ ላይ በገባው ቃል መሠረት በ2017 ዓ.ል በቀጣይ ተቋሙን የሚመሩ አመራር አካላትን ምርጫ እንደሚያደርግ መግለፁ ይታወሳል ።
በዚህም መሰረት ጠቅላይ ምክር ቤቱ ለዑለማ ጉባዔ እና ለአማካሪ ቦርድ ፅ/ቤቶች እስከ መስከረም 3/2017 ዓ.ል ሸሪዓን መሠረት ያደረገ የምርጫ መመሪያ እንዲያዘጋጁ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት የክቡር ዶክተር ሼይኽ ሐጂ ኢብራሂም ትዕዛዝ አስተላልፈዋል ።
***
የኢ.እ.ጉ.ጠ. ም/ቤት ሕዝብ ግንኙነት
ይከታተሉን | Follow us፡
ፌስቡክ | Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
ቴሌግራም | t.me/eiasc1
ትዊተር | twitter.com/eiasc1
Telegram
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት