Student,how was the result of the first semester ?please read more to do more than before !
የየካ አባዶ ቅድመ መደበኛ እና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን ሰራተኞች እንዲሁም ወላጆችና ተማሪዎ ትምህርት ቤታች በ 2016 ዓ.ም ካስፈተናቸው የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች 87.6 ከመቶ በማሳለፍ የተሻለ አፈጻጸም አስመዝግቧል ይህም ውጤት የመላው የግቢ ማህበረሰብ የመምህራን የአስተዳደር አካላት የወላጅና የተማሪው ነውና ሁላችሁንም እንኩዋን ደስ አላችሁ ለማለት እወዳለሁ !! አመሰግናለሁ
Forwarded from .
የየካ አባዶ ቅድመ መደበኛ እና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን ሰራተኞች እንዲሁም ወላጆችና ተማሪዎ ትምህርት ቤታች በ 2016 ዓ.ም ካስፈተናቸው የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች 87.6 ከመቶ በማሳለፍ የተሻለ አፈጻጸም አስመዝግቧል ይህም ውጤት የመላው የግቢ ማህበረሰብ የመምህራን የአስተዳደር አካላት የወላጅና የተማሪው ነውና ሁላችሁንም እንኩዋን ደስ አላችሁ ለማለት እወዳለሁ !! አመሰግናለሁ
