It has been 10 years since the first #UNESCO #Engineering #Report was released… and a lot has changed.
The second UNESCO Engineering Report - scheduled for release on #WorldEngineeringDay - will point to the 2030 Agenda for Sustainable Development as presenting a blueprint for action and explain how #engineers are now at the forefront to deliver on the #SustainableDevelopmentGoals, using their scientific knowledge and experience to turn innovative ideas into #sustainability projects for the benefit of all.
bit.ly/WorldEngDay for more info. #WorldEngineeringDay #WED2021 #WFEO #UNESCO #UNSDG
#WFEO #EACE1962
@eaceg @ecethiopia2 @eacec
The second UNESCO Engineering Report - scheduled for release on #WorldEngineeringDay - will point to the 2030 Agenda for Sustainable Development as presenting a blueprint for action and explain how #engineers are now at the forefront to deliver on the #SustainableDevelopmentGoals, using their scientific knowledge and experience to turn innovative ideas into #sustainability projects for the benefit of all.
bit.ly/WorldEngDay for more info. #WorldEngineeringDay #WED2021 #WFEO #UNESCO #UNSDG
#WFEO #EACE1962
@eaceg @ecethiopia2 @eacec
የስራ ልምምድ ፕሮግራም ምዝገባ (Internship Program Application)
የኢትዮጲያ ሲቪል መሃንዲሶች ማህበር ከፖለቲካ ነጻ የሆነ እና ለትርፍ ያልተቋቋመ የሙያ ማህበር ሲሆን ዋና አላማውም በሀገሪቱ የሲቪል ምህንድስና ሙያን ማሳደግ፤ ማጎልበት፤ የሲቪል ምህንድስና ትምህርትን እና የምርምር ስራዎችን እንዲበረታቱ ማድረግ ነው፡፡
ማህበሩ ከተለያዩ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ላይ ከተሰማሩ ድርጅቶች እና ተቋማት ጋር በመተባበር ከዩኒቨርስቲ ተመርቀው ስራ ያላገኙ እና አሁን ባለው የኮሮና ቫይረስ እና ሌሎች ምክንያቶች ስራ ላይ ለማይገኙ አባላቶቹ እስከ አንድ አመት ድረስ የሚቆይ የስራ ልምምድ ፕሮግራም አዘጋጅቷል። የስራ ልምምድ ፕሮግራሙ በአገሪቱ በሚገኙ የተለያዩ የህንፃ፣ የመንገድ፣ የድልድይ፣ የውሃ፣ የግድብ፣ የፓርክ ግንባታ እና የመሳሰሉት ፕሮጀክቶች ላይ ሲሆን ፍላጎቱ ያላችሁ የማህበሩ አባላት በማህበሩ ድህረ ገፅ (EACE Internship Application) በመግባት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። ፕሮግራሙ ላይ ለመሳተፍ የማህበሩ አባል መሆን አስፈላጊ ነው፡፡ በተጨማሪም ምዝገባው በድህረ ገጹ ብቻ የሚካሄድ መሆኑን እንገልጻለን።
በምዝገባ ወቅት ወደ አካውንትዎ ለመግባት የአባልነት መታወቂያ ቁጥርዎንና የይለፍ ቃልዎን (password) ይጠቀሙ፡፡ የይለፍ ቃልዎን (password) የማያውቁት ከሆነ “Forgot Your Password?” የሚለውን ሊንክ በመጠቀም አዲስ ማውጣት ይችላሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በኢሜል አድራሻችን eaceregister@gmail.com ይላኩልን፡፡
የኢትዮጲያ ሲቪል መሃንዲሶች ማህበር, 2013 ዓ.ም
https://eacecivil.org/announcements/9
#EACE1962
@eaceg @ecethiopia2 @eacec @ECFEt
የኢትዮጲያ ሲቪል መሃንዲሶች ማህበር ከፖለቲካ ነጻ የሆነ እና ለትርፍ ያልተቋቋመ የሙያ ማህበር ሲሆን ዋና አላማውም በሀገሪቱ የሲቪል ምህንድስና ሙያን ማሳደግ፤ ማጎልበት፤ የሲቪል ምህንድስና ትምህርትን እና የምርምር ስራዎችን እንዲበረታቱ ማድረግ ነው፡፡
ማህበሩ ከተለያዩ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ላይ ከተሰማሩ ድርጅቶች እና ተቋማት ጋር በመተባበር ከዩኒቨርስቲ ተመርቀው ስራ ያላገኙ እና አሁን ባለው የኮሮና ቫይረስ እና ሌሎች ምክንያቶች ስራ ላይ ለማይገኙ አባላቶቹ እስከ አንድ አመት ድረስ የሚቆይ የስራ ልምምድ ፕሮግራም አዘጋጅቷል። የስራ ልምምድ ፕሮግራሙ በአገሪቱ በሚገኙ የተለያዩ የህንፃ፣ የመንገድ፣ የድልድይ፣ የውሃ፣ የግድብ፣ የፓርክ ግንባታ እና የመሳሰሉት ፕሮጀክቶች ላይ ሲሆን ፍላጎቱ ያላችሁ የማህበሩ አባላት በማህበሩ ድህረ ገፅ (EACE Internship Application) በመግባት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። ፕሮግራሙ ላይ ለመሳተፍ የማህበሩ አባል መሆን አስፈላጊ ነው፡፡ በተጨማሪም ምዝገባው በድህረ ገጹ ብቻ የሚካሄድ መሆኑን እንገልጻለን።
በምዝገባ ወቅት ወደ አካውንትዎ ለመግባት የአባልነት መታወቂያ ቁጥርዎንና የይለፍ ቃልዎን (password) ይጠቀሙ፡፡ የይለፍ ቃልዎን (password) የማያውቁት ከሆነ “Forgot Your Password?” የሚለውን ሊንክ በመጠቀም አዲስ ማውጣት ይችላሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በኢሜል አድራሻችን eaceregister@gmail.com ይላኩልን፡፡
የኢትዮጲያ ሲቪል መሃንዲሶች ማህበር, 2013 ዓ.ም
https://eacecivil.org/announcements/9
#EACE1962
@eaceg @ecethiopia2 @eacec @ECFEt
❤1
🎊🎊🇪🇹🇪🇹🇪🇹የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት ተጠናቀቀ🇪🇹🇪🇹🇪🇹🎊🎊
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት ስራ በስኬት ተጠናቋል።
የሁለተኛው ዙር ውሃ ሙሌት በቅርቡ ኃይል የማመንጨት ስራ ይጀምራሉ ተብለው የሚጠበቁትን ሁለቱን ዩኒቶች ለማንቀሳቀስ በቂ ውሃ እንዲይዝ ያስችሏል።
ይህም ባለፈው ዓመት ከተያዘው የመጀመሪያው የውሃ መጠን ጋር ተደምሮ ሁለቱንም ዩኒቶች ዓመቱን ሙሉ ኃይል እንዲያመነጩ የሚያስችል ነው።
በአሁኑ ወቅትም ቀድመው ኃይል ለሚያመነጩት ዩኒት 9 እና 10 ኃይል ማመንጫዎች የተርባይንና ጀነኔተር ተከላ ስራዎች በመከናወን ላይ ይገኛሉ።
በዘንድሮ ክረምት ወቅትም ከፍተኛ መጠን ያለው ውሃ ወደ ግድቡ ሲገባ የነበረ በመሆኑ ሙሊቱ ከታሰበው ጊዜ ቀድሞ እንዲጠናቀቅ አድርጎታል።
የመጀመሪያው ዓመት የውሃ ሙሊት ልክ በዛሬው ዕለት እንደተከናወነ ይታወሳል።
ምንጭ: የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገፅ
ሐምሌ 12 ቀን 2013 ዓ.ም
#itsmyDam
#EACE1962
Www.eacecivil.org
Https://t.me/eaceg
Ethiopia.
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት ስራ በስኬት ተጠናቋል።
የሁለተኛው ዙር ውሃ ሙሌት በቅርቡ ኃይል የማመንጨት ስራ ይጀምራሉ ተብለው የሚጠበቁትን ሁለቱን ዩኒቶች ለማንቀሳቀስ በቂ ውሃ እንዲይዝ ያስችሏል።
ይህም ባለፈው ዓመት ከተያዘው የመጀመሪያው የውሃ መጠን ጋር ተደምሮ ሁለቱንም ዩኒቶች ዓመቱን ሙሉ ኃይል እንዲያመነጩ የሚያስችል ነው።
በአሁኑ ወቅትም ቀድመው ኃይል ለሚያመነጩት ዩኒት 9 እና 10 ኃይል ማመንጫዎች የተርባይንና ጀነኔተር ተከላ ስራዎች በመከናወን ላይ ይገኛሉ።
በዘንድሮ ክረምት ወቅትም ከፍተኛ መጠን ያለው ውሃ ወደ ግድቡ ሲገባ የነበረ በመሆኑ ሙሊቱ ከታሰበው ጊዜ ቀድሞ እንዲጠናቀቅ አድርጎታል።
የመጀመሪያው ዓመት የውሃ ሙሊት ልክ በዛሬው ዕለት እንደተከናወነ ይታወሳል።
ምንጭ: የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገፅ
ሐምሌ 12 ቀን 2013 ዓ.ም
#itsmyDam
#EACE1962
Www.eacecivil.org
Https://t.me/eaceg
Ethiopia.