የመከላከያ ሰራዊት ወሰድኩ ያለው ወታደራዊ እርምጃዎች
መከላከያ በመግለጫው ሚያዚያ 11 ቀን 2017 ዓ.ም. በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ባሶና ወረዳ “ፅንፈኛ” በሚል በተጠቀሱ ታጣቂዎች ላይ በተወሰደ ወታደራዊ እርምጃ፤ ከ50 በላይ ታጣቂዎች መገደላቸው ተብራርቷል። በጎጃምም በአንድ ቀን ብቻ ከ300 በላይ ታጣቂዎችን መገደላቸው ገልጿል፡፡
https://p.dw.com/p/4tMtW ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
መከላከያ በመግለጫው ሚያዚያ 11 ቀን 2017 ዓ.ም. በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ባሶና ወረዳ “ፅንፈኛ” በሚል በተጠቀሱ ታጣቂዎች ላይ በተወሰደ ወታደራዊ እርምጃ፤ ከ50 በላይ ታጣቂዎች መገደላቸው ተብራርቷል። በጎጃምም በአንድ ቀን ብቻ ከ300 በላይ ታጣቂዎችን መገደላቸው ገልጿል፡፡
https://p.dw.com/p/4tMtW ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
DW
የመከላከያ ሰራዊት ወሰድኩ ያለው ወታደራዊ እርምጃዎች
መከላከያ በመግለጫው ሚያዚያ 11 ቀን 2017 ዓ.ም. በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ባሶና ወረዳ “ፅንፈኛ” በሚል በተጠቀሱ ታጣቂዎች ላይ በተወሰደ ወታደራዊ እርምጃ፤ ከ50 በላይ ታጣቂዎች መገደላቸው ተብራርቷል። በጎጃምም በአንድ ቀን ብቻ ከ300 በላይ ታጣቂዎችን መገደላቸው ገልጿል፡፡
ስለ አዲስ አበባ "ኮሪዶር" ልማት የመንግሥት፣ የተነሺዎች እና የመብት ድርጅት አስተያየት
እድር፣ እቁብ፣ ማኅበር ኢትዮጵያዊያን በየአካባቢያቸው በጋራ ተሳስረው የሚኖሩባቸው የአኗኗር ቁልፍ መስጋብሮች ናቸው። ከካዛንችስ የተነሱ ነዋሪዎች ይህ እንደተጠበቀላቸው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲናገሩ የገርጂ አካባቢዎቹ ቤታቸውን ያጡት ግን የገጠማቸው በተቃራኒው እንደሆነ ይገልጻሉ።
https://p.dw.com/p/4tN9n ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
እድር፣ እቁብ፣ ማኅበር ኢትዮጵያዊያን በየአካባቢያቸው በጋራ ተሳስረው የሚኖሩባቸው የአኗኗር ቁልፍ መስጋብሮች ናቸው። ከካዛንችስ የተነሱ ነዋሪዎች ይህ እንደተጠበቀላቸው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲናገሩ የገርጂ አካባቢዎቹ ቤታቸውን ያጡት ግን የገጠማቸው በተቃራኒው እንደሆነ ይገልጻሉ።
https://p.dw.com/p/4tN9n ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
DW
ስለ አዲስ አበባ "ኮሪዶር" ልማት የመንግሥት፣ የተነሺዎች እና የመብት ድርጅት አስተያየት
እድር፣ እቁብ፣ ማኅበር ኢትዮጵያዊያን በየአካባቢያቸው በጋራ ተሳስረው የሚኖሩባቸው የአኗኗር ቁልፍ መስጋብሮች ናቸው። ከካዛንችስ የተነሱ ነዋሪዎች ይህ እንደተጠበቀላቸው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲናገሩ የገርጂ አካባቢዎቹ ቤታቸውን ያጡት ግን የገጠማቸው በተቃራኒው እንደሆነ ይገልጻሉ።
አዲሱ የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ካቢቤና ተቃውሞው
በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራ የህወሓት ክንፍ የጀነራል ታደሰ ወረደ አዲሱ ካቢኔ አካታች አይደለም በማለት ተችቷል። በአቶ ጌታቸው የሚመራው የህወሓት ክንፉ እንዳለው አዲሱ የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት ጀነራል ታደሰ ወረደ፥ ለአንድ ቡድን ብቻ በማዳላት አካታች ያልሆነ ካቢኔ መስርተዋል ያለ ሲሆን ይህ እንዲስተካከልም ጥሪ አቅርቧል።
https://p.dw.com/p/4tNLY ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራ የህወሓት ክንፍ የጀነራል ታደሰ ወረደ አዲሱ ካቢኔ አካታች አይደለም በማለት ተችቷል። በአቶ ጌታቸው የሚመራው የህወሓት ክንፉ እንዳለው አዲሱ የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት ጀነራል ታደሰ ወረደ፥ ለአንድ ቡድን ብቻ በማዳላት አካታች ያልሆነ ካቢኔ መስርተዋል ያለ ሲሆን ይህ እንዲስተካከልም ጥሪ አቅርቧል።
https://p.dw.com/p/4tNLY ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
DW
አዲሱ የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ካቢቤና ተቃውሞው
በአቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራ የህወሓት ክንፍ የጀነራል ታደሰ ወረደ አዲሱ ካቢኔ አካታች አይደለም በማለት ተችቷል። በአቶ ጌታቸው የሚመራው የህወሓት ክንፉ እንዳለው አዲሱ የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት ጀነራል ታደሰ ወረደ፥ ለአንድ ቡድን ብቻ በማዳላት አካታች ያልሆነ ካቢኔ መስርተዋል ያለ ሲሆን ይህ እንዲስተካከልም ጥሪ አቅርቧል።
የሮማው ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ ሲታወሱ
የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሠ-ሊቀነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ዛሬ ጠዋት በ88 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በአጸደ ሥጋ ተለዩ።
https://p.dw.com/p/4tMgi?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሠ-ሊቀነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ዛሬ ጠዋት በ88 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በአጸደ ሥጋ ተለዩ።
https://p.dw.com/p/4tMgi?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
DW
የሮማው ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስ ሲታወሱ
የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሠ-ሊቀነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ዛሬ ጠዋት በ88 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በአጸደ ሥጋ ተለዩ።
የሚያዝያ 13 ቀን 2017 ዓ.ም፤ የስፖርት ዝግጅት
በሳምንቱ መጨረሻ በተለያዩ የአለም ክፍሎች በተካሄዱ የጎዳና ላይ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሽናፊ ሆነዋል። በቦስተን የ5 ኪሎሜትር ውድድር አትሌት ገላ ሀምበሴ 14 ደቂቃ ከ53 ሰከንድ በመግባት በአንደኝነት አሸናፊ ሆናለች።https://p.dw.com/p/4tNL2?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
በሳምንቱ መጨረሻ በተለያዩ የአለም ክፍሎች በተካሄዱ የጎዳና ላይ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሽናፊ ሆነዋል። በቦስተን የ5 ኪሎሜትር ውድድር አትሌት ገላ ሀምበሴ 14 ደቂቃ ከ53 ሰከንድ በመግባት በአንደኝነት አሸናፊ ሆናለች።https://p.dw.com/p/4tNL2?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
DW
የሚያዝያ 13 ቀን 2017 ዓ.ም፤ የስፖርት ዝግጅት
በሳምንቱ መጨረሻ በተለያዩ የአለም ክፍሎች በተካሄዱ የጎዳና ላይ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሽናፊ ሆነዋል። በቦስተን የ5 ኪሎሜትር ውድድር አትሌት ገላ ሀምበሴ 14 ደቂቃ ከ53 ሰከንድ በመግባት በአንደኝነት አሸናፊ ሆናለች።
ማሕደረ ዜና፣የሱዳን ዉድመትና የመከፋፈሏ ሥጋት
ያለመግባባቱ ምክንያቶች ከሩቅ ያሉት በቅኝ ገዢነት ብዙ ጊዜ የሚወቀሱት አዉሮጶች፣ በአረብ ጠላትነት የምትወገዘዉ እስራኤል ወይም አሜሪካኖች አይደሉም።የሱዳንን ሕዝብ «ወንድም» የሚሉት፣ከአብዛኛዉን ሱዳናዊ ጋር ቋንቋ፣ ባሕል፣ ኃይማኖት የሚጋሩት አረቦች እንጂ።ሳዑዲ አረቢያ፣ ግብፅና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች በጋራ መግለጫዉ ይዘት ላይ አልተስማሙም።
https://p.dw.com/p/4tNM3?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
ያለመግባባቱ ምክንያቶች ከሩቅ ያሉት በቅኝ ገዢነት ብዙ ጊዜ የሚወቀሱት አዉሮጶች፣ በአረብ ጠላትነት የምትወገዘዉ እስራኤል ወይም አሜሪካኖች አይደሉም።የሱዳንን ሕዝብ «ወንድም» የሚሉት፣ከአብዛኛዉን ሱዳናዊ ጋር ቋንቋ፣ ባሕል፣ ኃይማኖት የሚጋሩት አረቦች እንጂ።ሳዑዲ አረቢያ፣ ግብፅና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች በጋራ መግለጫዉ ይዘት ላይ አልተስማሙም።
https://p.dw.com/p/4tNM3?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
DW
ማሕደረ ዜና፣የሱዳን ዉድመትና የመከፋፈሏ ሥጋት
ያለመግባባቱ ምክንያቶች ከሩቅ ያሉት በቅኝ ገዢነት ብዙ ጊዜ የሚወቀሱት አዉሮጶች፣ በአረብ ጠላትነት የምትወገዘዉ እስራኤል ወይም አሜሪካኖች አይደሉም።የሱዳንን ሕዝብ «ወንድም» የሚሉት፣ከአብዛኛዉን ሱዳናዊ ጋር ቋንቋ፣ ባሕል፣ ኃይማኖት የሚጋሩት አረቦች እንጂ።ሳዑዲ አረቢያ፣ ግብፅና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች በጋራ መግለጫዉ ይዘት ላይ አልተስማሙም።
በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቼስኮስ ህልፈት የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን አስተያየት
ሥዩም ጌቱ
የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሥርዓተ ቀብር ቅዳሜ ሲፈጸም የጀርመን፣ አሜሪካ፣ ዩክሬንን ጨምሮ በርካታ መሪዎች ይገኛሉ። የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን በዕለቱ መስዋዕተ-ቅዳሴ አዘጋጅታለች። የቤተ-ክርስቲያኒቱ ካርዲናል አቡነ ብርሃነኢየሱስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ፍራንሲስ “ታላቅ አባት” እንደነበሩ ተናግረዋል።
https://p.dw.com/p/4tPuM?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
ሥዩም ጌቱ
የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሥርዓተ ቀብር ቅዳሜ ሲፈጸም የጀርመን፣ አሜሪካ፣ ዩክሬንን ጨምሮ በርካታ መሪዎች ይገኛሉ። የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን በዕለቱ መስዋዕተ-ቅዳሴ አዘጋጅታለች። የቤተ-ክርስቲያኒቱ ካርዲናል አቡነ ብርሃነኢየሱስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ፍራንሲስ “ታላቅ አባት” እንደነበሩ ተናግረዋል።
https://p.dw.com/p/4tPuM?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
DW
በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቼስኮስ ህልፈት የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን አስተያየት
የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሥርዓተ ቀብር ቅዳሜ ሲፈጸም የጀርመን፣ አሜሪካ፣ ዩክሬንን ጨምሮ በርካታ መሪዎች ይገኛሉ። የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን በዕለቱ መስዋዕተ-ቅዳሴ አዘጋጅታለች። የቤተ-ክርስቲያኒቱ ካርዲናል አቡነ ብርሃነኢየሱስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ፍራንሲስ “ታላቅ አባት” እንደነበሩ ተናግረዋል።
በዳውሮ ዞን ዲሳ ወረዳ በወባ በሽታ ሰዎች እየሞቱ መሆኑን ነዋሪዎች እና የሕክምና ባለሙያ ገለጹ
ሸዋንግዛው ወጋየሁ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ዳውሮ ዞን ዲሳ ወረዳ በተቀሰቀሰ የወባ በሽታ የሰዎች ሕይወት እያለፈ እንደሚገኝ የወረዳው ነዋሪዎች እና የሕክምና ባለሙያ ለዶይቼ ቬለ ገለጹ፡፡ ሾታ በተባለ አንድ ቀበሌ ብቻ ባለፈው ሳምንት ምርመራ ከተደረገላቸው 127 ታማሚዎች መካከል 102ቱ በወባ በሽታ የተያዙ መሆናቸው መረጋገጡን የህክምና ባለሙያዎች ተናግረዋል።
https://p.dw.com/p/4tPgM?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
ሸዋንግዛው ወጋየሁ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ዳውሮ ዞን ዲሳ ወረዳ በተቀሰቀሰ የወባ በሽታ የሰዎች ሕይወት እያለፈ እንደሚገኝ የወረዳው ነዋሪዎች እና የሕክምና ባለሙያ ለዶይቼ ቬለ ገለጹ፡፡ ሾታ በተባለ አንድ ቀበሌ ብቻ ባለፈው ሳምንት ምርመራ ከተደረገላቸው 127 ታማሚዎች መካከል 102ቱ በወባ በሽታ የተያዙ መሆናቸው መረጋገጡን የህክምና ባለሙያዎች ተናግረዋል።
https://p.dw.com/p/4tPgM?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
DW
በዳውሮ ዞን ዲሳ ወረዳ በወባ በሽታ ሰዎች እየሞቱ መሆኑን ነዋሪዎች እና የሕክምና ባለሙያ ገለጹ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ዳውሮ ዞን ዲሳ ወረዳ በተቀሰቀሰ የወባ በሽታ የሰዎች ሕይወት እያለፈ እንደሚገኝ የወረዳው ነዋሪዎች እና የሕክምና ባለሙያ ለዶይቼ ቬለ ገለጹ፡፡ ሾታ በተባለ አንድ ቀበሌ ብቻ ባለፈው ሳምንት ምርመራ ከተደረገላቸው 127 ታማሚዎች መካከል 102ቱ በወባ በሽታ የተያዙ መሆናቸው መረጋገጡን የህክምና ባለሙያዎች ተናግረዋል።
በጋምቤላ ከተማ አንድ ጀሪካን የወንዝ ውኃ እስከ 20 ብር እየተሸጠ መሆኑን ነዋሪዎች ገለጹ
ጋምቤላ ባሮ ወንዝ ባጠገቧ እየፈሰሰ የውኃ እጦት በርቶባታል። የክልላዊ መንግሥት መቀመጫ በሆነችው ከተማ ነዋሪዎች እንደሚሉት የወንዝ እና የጉድጓድ ውኃ በጀሪካ እየተቀዳ እስከ 20 ብር ይሸጣል። ችግሩ የተፈጠረው ከባሮ ወንዝ ውኃ የሚገፋበት ፓምፕ በማርጀቱና የውኃ ማስተላለፊያ ቧምቧዎች በመንገድ ግንባታ በመቆረጣቸው እንደሆነ ባለሥልጣናቱ ይናገራሉ።
https://p.dw.com/p/4tPbS?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
ጋምቤላ ባሮ ወንዝ ባጠገቧ እየፈሰሰ የውኃ እጦት በርቶባታል። የክልላዊ መንግሥት መቀመጫ በሆነችው ከተማ ነዋሪዎች እንደሚሉት የወንዝ እና የጉድጓድ ውኃ በጀሪካ እየተቀዳ እስከ 20 ብር ይሸጣል። ችግሩ የተፈጠረው ከባሮ ወንዝ ውኃ የሚገፋበት ፓምፕ በማርጀቱና የውኃ ማስተላለፊያ ቧምቧዎች በመንገድ ግንባታ በመቆረጣቸው እንደሆነ ባለሥልጣናቱ ይናገራሉ።
https://p.dw.com/p/4tPbS?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
DW
በጋምቤላ ከተማ አንድ ጀሪካን የወንዝ ውኃ እስከ 20 ብር እየተሸጠ መሆኑን ነዋሪዎች ገለጹ
ጋምቤላ ባሮ ወንዝ ባጠገቧ እየፈሰሰ የውኃ እጦት በርቶባታል። የክልላዊ መንግሥት መቀመጫ በሆነችው ከተማ ነዋሪዎች እንደሚሉት የወንዝ እና የጉድጓድ ውኃ በጀሪካ እየተቀዳ እስከ 20 ብር ይሸጣል። ችግሩ የተፈጠረው ከባሮ ወንዝ ውኃ የሚገፋበት ፓምፕ በማርጀቱና የውኃ ማስተላለፊያ ቧምቧዎች በመንገድ ግንባታ በመቆረጣቸው እንደሆነ ባለሥልጣናቱ ይናገራሉ።
በምዕራብ ኦሞ ዞን የአባ ሠንጋ በሽታ 7 ሰዎች ገደለ
ሸዋንግዛው ወጋየሁ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ምዕራብ ኦሞ ዞን በተቀሰቀሰ የአባ ሠንጋ በሽታ ሰባት ሰዎች መሞታቸውን የዞኑ አርብቶ አደር መምሪያ ኃላፊ በለጠ ግርማ ለዶይቼ ቬለ ተናገሩ። ብዛት ያለው የቀንድ ከብት ሐብት ባለበት ምዕራብ ኦሞ ዞን በሽታው የተከሰተው ሱሪ በተባለ ወረዳ በሚገኝ ቀበሌ ነው።
https://p.dw.com/p/4tP08?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
ሸዋንግዛው ወጋየሁ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ምዕራብ ኦሞ ዞን በተቀሰቀሰ የአባ ሠንጋ በሽታ ሰባት ሰዎች መሞታቸውን የዞኑ አርብቶ አደር መምሪያ ኃላፊ በለጠ ግርማ ለዶይቼ ቬለ ተናገሩ። ብዛት ያለው የቀንድ ከብት ሐብት ባለበት ምዕራብ ኦሞ ዞን በሽታው የተከሰተው ሱሪ በተባለ ወረዳ በሚገኝ ቀበሌ ነው።
https://p.dw.com/p/4tP08?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
DW
በምዕራብ ኦሞ ዞን የአባ ሠንጋ በሽታ 7 ሰዎች ገደለ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ምዕራብ ኦሞ ዞን በተቀሰቀሰ የአባ ሠንጋ በሽታ ሰባት ሰዎች መሞታቸውን የዞኑ አርብቶ አደር መምሪያ ኃላፊ በለጠ ግርማ ለዶይቼ ቬለ ተናገሩ። ብዛት ያለው የቀንድ ከብት ሐብት ባለበት ምዕራብ ኦሞ ዞን በሽታው የተከሰተው ሱሪ በተባለ ወረዳ በሚገኝ ቀበሌ ነው።
በአማራ ክልል የሚደረገዉ ግጭት በተፈጥሮ ሐብት ላይ ያስከተለዉ ጉዳት
ከሰሜኑ ጦርነት ጀምሮ በቀጠለው አለመረጋጋትና ጦርነት ምክንያት ግን ለተፈጥሮ ሀብት የሚደረገው ጥበቃና እንክብካቤ እየተቀዛቀዘ በመምጣቱ አንዳንድ አካባቢዎች እንደገና እየተራቆቱ፣ በውስጣቸው የነበሩ የዱር እንስሳትም በህገወጥ አዳኞች እየተገደሉና እየተሳደዱ መሆኑ በስፋት ይገለፃል፡፡
https://p.dw.com/p/4tOeZ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
ከሰሜኑ ጦርነት ጀምሮ በቀጠለው አለመረጋጋትና ጦርነት ምክንያት ግን ለተፈጥሮ ሀብት የሚደረገው ጥበቃና እንክብካቤ እየተቀዛቀዘ በመምጣቱ አንዳንድ አካባቢዎች እንደገና እየተራቆቱ፣ በውስጣቸው የነበሩ የዱር እንስሳትም በህገወጥ አዳኞች እየተገደሉና እየተሳደዱ መሆኑ በስፋት ይገለፃል፡፡
https://p.dw.com/p/4tOeZ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
DW
በአማራ ክልል የሚደረገዉ ግጭት በተፈጥሮ ሐብት ላይ ያስከተለዉ ጉዳት
ከሰሜኑ ጦርነት ጀምሮ በቀጠለው አለመረጋጋትና ጦርነት ምክንያት ግን ለተፈጥሮ ሀብት የሚደረገው ጥበቃና እንክብካቤ እየተቀዛቀዘ በመምጣቱ አንዳንድ አካባቢዎች እንደገና እየተራቆቱ፣ በውስጣቸው የነበሩ የዱር እንስሳትም በህገወጥ አዳኞች እየተገደሉና እየተሳደዱ መሆኑ በስፋት ይገለፃል፡፡
የሚያዝያ 14 ቀን 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና
የተባበሩት መንግስታት የምግብ ድርጅት በኢትዮጵያ ከግማሽ ሚልዮን ለሚልቁ የተመጣጠነ ምግብ ለሚያስፈልጋቸው እናቶችና ሕጻናት ሲሰጥ የነበረውን የምግብ ርዳታ ሊያቆም መሆኑን አስታወቀ። ድርጅቱ ርዳታውን የሚያቆመው በገንዘብ እጥረት መሆኑን አመላክቷል።
የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሃይሎች ከካርቱም 800 ኪሎሜትሮችን ርቃ በምትገኘው በዳርፉር ግዛት በፈጸሙት ጥቃት ከ30 በላይ ስቪሎች መገደላቸውን የስቪሎች መከላከያ ኮሚቴ የተባለ ቡድን አስታወቀ። ቡድኑ ለአሶሽየትድ ፕረስ እንዳለው በጥቃቱ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ስቪሎችም ቆስለዋል።
ትላንት በ88 ዓመታቸው ያረፉት የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ፍራንሲስ የቀብር ሥነሥርዓት በሚቀጥለው ቅዳሜ እንደሚፈጸም የቫቲካን ባለስልጣናት ዛሬ አስታወቁ። የቫቲካን ካርዲናሎች ዛሬ ተሰብስበው በወሰኑት መሰረት የርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳቱ የቀብር ሥነስርዓት የሚፈጸመው ሮም በሚገኘው ቅድስት ማሪያ ቤተክርስትያን ነው።
እስራኤል በጋዛ ሰርጥ በፈጸመችው ጥቃት ቢያንስ 14ፍልስጤማውያን መገደላቸውን የጃባልያ ከተማ አስተዳዳሪ ገለጹ። ከሟቾች አብዛኛዎቹ ህጻናትና ሴቶች ናቸው ተብሏል።
ሩስያ በዩክሬይን ያዛፓሪያ ግዛት በፈጸመችው የተመሪ ሚሳይል ጥቃት አንዲት ሴት መገደሏንና 15
መቁሰላቸውን ዩክሬይን አስታወቀች። በጥቃቱ የመኖሪያ ቤቶችን ጨምሮ የስቪል መሰረተ ልማቶች ላይ ጉዳት መድረሱንም ዜናው አክሏል። ሩስያ ለጥቃቱ የተጠቀመችበት «ዘመናዊ» የተባለለት ተመሪ ሚሳይል የዩክሬይን የአየር መከላከያ ምድብተኞች ሚሳይሉን ለማክሸፍ አስቸጋሪ እንደሆነባቸው ሮይተርስ ዘግቧል።
https://p.dw.com/p/4tQBx?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
የተባበሩት መንግስታት የምግብ ድርጅት በኢትዮጵያ ከግማሽ ሚልዮን ለሚልቁ የተመጣጠነ ምግብ ለሚያስፈልጋቸው እናቶችና ሕጻናት ሲሰጥ የነበረውን የምግብ ርዳታ ሊያቆም መሆኑን አስታወቀ። ድርጅቱ ርዳታውን የሚያቆመው በገንዘብ እጥረት መሆኑን አመላክቷል።
የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሃይሎች ከካርቱም 800 ኪሎሜትሮችን ርቃ በምትገኘው በዳርፉር ግዛት በፈጸሙት ጥቃት ከ30 በላይ ስቪሎች መገደላቸውን የስቪሎች መከላከያ ኮሚቴ የተባለ ቡድን አስታወቀ። ቡድኑ ለአሶሽየትድ ፕረስ እንዳለው በጥቃቱ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ስቪሎችም ቆስለዋል።
ትላንት በ88 ዓመታቸው ያረፉት የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ፍራንሲስ የቀብር ሥነሥርዓት በሚቀጥለው ቅዳሜ እንደሚፈጸም የቫቲካን ባለስልጣናት ዛሬ አስታወቁ። የቫቲካን ካርዲናሎች ዛሬ ተሰብስበው በወሰኑት መሰረት የርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳቱ የቀብር ሥነስርዓት የሚፈጸመው ሮም በሚገኘው ቅድስት ማሪያ ቤተክርስትያን ነው።
እስራኤል በጋዛ ሰርጥ በፈጸመችው ጥቃት ቢያንስ 14ፍልስጤማውያን መገደላቸውን የጃባልያ ከተማ አስተዳዳሪ ገለጹ። ከሟቾች አብዛኛዎቹ ህጻናትና ሴቶች ናቸው ተብሏል።
ሩስያ በዩክሬይን ያዛፓሪያ ግዛት በፈጸመችው የተመሪ ሚሳይል ጥቃት አንዲት ሴት መገደሏንና 15
መቁሰላቸውን ዩክሬይን አስታወቀች። በጥቃቱ የመኖሪያ ቤቶችን ጨምሮ የስቪል መሰረተ ልማቶች ላይ ጉዳት መድረሱንም ዜናው አክሏል። ሩስያ ለጥቃቱ የተጠቀመችበት «ዘመናዊ» የተባለለት ተመሪ ሚሳይል የዩክሬይን የአየር መከላከያ ምድብተኞች ሚሳይሉን ለማክሸፍ አስቸጋሪ እንደሆነባቸው ሮይተርስ ዘግቧል።
https://p.dw.com/p/4tQBx?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
DW
የሚያዝያ 14 ቀን 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና
የምግብ ዕርዳታ መቋረጥ በኢትዮጵያ