የሚያዚያ 10 ቀን 2017 የዓለም ዜና
-በመላዉ ዓለም የሚገኙ የክርስትና እምነት ተከታዮች ዛሬ የሥቅለት በዓልን አክብረዉ ዋሉ።በአሉ ቫቲካን ዉስጥ በርዕሰ ሊቃነ-ጳጳሳቱ ሕመም፣ እየሩሳሌም ዉስጥ በጦርነት መሐል ግን የግሪጎሪያንና የዩሊዮስ የቀን አቀጣጠርን በሚከተለዉ ዓለም ሁሉ አንድ ቀን ተከብሯል።----የእስራኤል ጦር ጋዛ ሠርጥ፣ የዩናይትድ ስቴትስ ጦር ደግሞ የመን ዉስጥ በርካታ ሰዎችን ገደሉ።እስራኤል ታጋቾች እንዲለቀቁ ያቀረበችዉን ጥያቄ ሐማስ ዉድቅ አደረገዉ።---የዩክሬንና የሩሲያን ጦርነትን በድርድር ለማስቆም ዩናይትድ ስቴትስ የምታደርገዉ ጥረት ባጭር ጊዜ ዉጤት ካላመጣ ጥረቱን ልታቆም እንደምትችል ዉጪ ጉዳይ ሚንስትሯ አስታወቁ።
https://p.dw.com/p/4tIaO ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
-በመላዉ ዓለም የሚገኙ የክርስትና እምነት ተከታዮች ዛሬ የሥቅለት በዓልን አክብረዉ ዋሉ።በአሉ ቫቲካን ዉስጥ በርዕሰ ሊቃነ-ጳጳሳቱ ሕመም፣ እየሩሳሌም ዉስጥ በጦርነት መሐል ግን የግሪጎሪያንና የዩሊዮስ የቀን አቀጣጠርን በሚከተለዉ ዓለም ሁሉ አንድ ቀን ተከብሯል።----የእስራኤል ጦር ጋዛ ሠርጥ፣ የዩናይትድ ስቴትስ ጦር ደግሞ የመን ዉስጥ በርካታ ሰዎችን ገደሉ።እስራኤል ታጋቾች እንዲለቀቁ ያቀረበችዉን ጥያቄ ሐማስ ዉድቅ አደረገዉ።---የዩክሬንና የሩሲያን ጦርነትን በድርድር ለማስቆም ዩናይትድ ስቴትስ የምታደርገዉ ጥረት ባጭር ጊዜ ዉጤት ካላመጣ ጥረቱን ልታቆም እንደምትችል ዉጪ ጉዳይ ሚንስትሯ አስታወቁ።
https://p.dw.com/p/4tIaO ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
dw.com
የሚያዚያ 10 ቀን 2017 የዓለም ዜና
-በመላዉ ዓለም የሚገኙ የክርስትና እምነት ተከታዮች ዛሬ የሥቅለት በዓልን አክብረዉ ዋሉ።በአሉ ቫቲካን ዉስጥ በርዕሰ ሊቃነ-ጳጳሳቱ ሕመም፣ እየሩሳሌም ዉስጥ በጦርነት መሐል ግን የግሪጎሪያንና የዩሊዮስ የቀን አቀጣጠርን በሚከተለዉ ዓለም ሁሉ አንድ ቀን ተከብሯል።----የእስራኤል ጦር ጋዛ ሠርጥ፣ የዩናይትድ ስቴትስ ጦር ደግሞ የመን ዉስጥ በርካታ ሰዎችን ገደሉ።እስራኤል ታጋቾች እንዲለቀቁ ያቀረበችዉን ጥያቄ…
ሰሙነ ሕማማት እና ያሬዳዊ ዜማ በዕለተ ስቅለት ሲታወስ
በሰሙነ ሕማማት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን የምትጠቀምባቸዉ ያሬዳዊ የዜማ ስልቶች በተለየ መልኩ አገልግሎት ይከወኖባቸዋል በሕማማት ሰሞንም የኢየሱስ ክርስቶስን መከራና ሞት በማሰብ ዕለታቱን ያሳልፋሉ እነኝህ የቅዱስ ያሬድ ዜማዎችም ምእመናኑ የክርስቶስን ህማም እንዲያስቡ የሚያደርጉ ናቸዉ
https://p.dw.com/p/4tI1m ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
በሰሙነ ሕማማት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን የምትጠቀምባቸዉ ያሬዳዊ የዜማ ስልቶች በተለየ መልኩ አገልግሎት ይከወኖባቸዋል በሕማማት ሰሞንም የኢየሱስ ክርስቶስን መከራና ሞት በማሰብ ዕለታቱን ያሳልፋሉ እነኝህ የቅዱስ ያሬድ ዜማዎችም ምእመናኑ የክርስቶስን ህማም እንዲያስቡ የሚያደርጉ ናቸዉ
https://p.dw.com/p/4tI1m ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
DW
ሰሙነ ሕማማት እና ያሬዳዊ ዜማ በዕለተ ስቅለት ሲታወስ
በሰሙነ ሕማማት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን የምትጠቀምባቸዉ ያሬዳዊ የዜማ ስልቶች በተለየ መልኩ አገልግሎት ይከወኖባቸዋል በሕማማት ሰሞንም የኢየሱስ ክርስቶስን መከራና ሞት በማሰብ ዕለታቱን ያሳልፋሉ እነኝህ የቅዱስ ያሬድ ዜማዎችም ምእመናኑ የክርስቶስን ህማም እንዲያስቡ የሚያደርጉ ናቸዉ
በትግራይ ክልል በተፈጸሙ ወንጀሎች ተጠያቂነት ይረጋገጥ ፤ ቅድሚያ ለሰብአዊ መብቶች
አዲሱ የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር በጦርነቱ ወቅት በትግራይ ለተፈፀመው ወንጀሎች ተጠያቂነት እንዲረጋግጥ እንዲሰራ ቅድሚያ ለሰብአዊ መብቶች የተባለ የመብቶች ተሟጋች ድርጅት ጥሪ አቀረበ። ከዚህ በተጨማሪ በእስር ላይ አሉ ያላቸው የትግራይ ተወላጅ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አባላት እንዲፈታም የፌዴራሉን መንግስት ጠይቋል።
https://p.dw.com/p/4tI5I ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አዲሱ የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር በጦርነቱ ወቅት በትግራይ ለተፈፀመው ወንጀሎች ተጠያቂነት እንዲረጋግጥ እንዲሰራ ቅድሚያ ለሰብአዊ መብቶች የተባለ የመብቶች ተሟጋች ድርጅት ጥሪ አቀረበ። ከዚህ በተጨማሪ በእስር ላይ አሉ ያላቸው የትግራይ ተወላጅ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አባላት እንዲፈታም የፌዴራሉን መንግስት ጠይቋል።
https://p.dw.com/p/4tI5I ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
DW
በትግራይ ክልል በተፈጸሙ ወንጀሎች ተጠያቂነት ይረጋገጥ ፤ ቅድሚያ ለሰብአዊ መብቶች
አዲሱ የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር በጦርነቱ ወቅት በትግራይ ለተፈፀመው ወንጀሎች ተጠያቂነት እንዲረጋግጥ እንዲሰራ ቅድሚያ ለሰብአዊ መብቶች የተባለ የመብቶች ተሟጋች ድርጅት ጥሪ አቀረበ። ከዚህ በተጨማሪ በእስር ላይ አሉ ያላቸው የትግራይ ተወላጅ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አባላት እንዲፈታም የፌዴራሉን መንግስት ጠይቋል።
አንድ ለ አንድ፣ ኢትዮጵያ «የኃይል እጥረት የለም፣ መብራት ግን ይቆራረጣል» ባለሙያ
የዉሐ ሐብት አስተዳደር፤ የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች፣ የሐድሮ ዲፕሎማሲ ባለሙያ አማካሪ ናቸዉ።ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ ያስገነባችዉ ግዙፍ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ የሕዳሴ ግድብ የዓለም ርዕስ በነበረበት ዘመን በኢትዮጵያ የዉኃ ሐብት፣ የመስኖና የኃይል ሚንስቴር የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ጉዳይ ኃላፊ ነበሩ።
https://p.dw.com/p/4tEAE ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
የዉሐ ሐብት አስተዳደር፤ የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች፣ የሐድሮ ዲፕሎማሲ ባለሙያ አማካሪ ናቸዉ።ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ ያስገነባችዉ ግዙፍ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ የሕዳሴ ግድብ የዓለም ርዕስ በነበረበት ዘመን በኢትዮጵያ የዉኃ ሐብት፣ የመስኖና የኃይል ሚንስቴር የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ጉዳይ ኃላፊ ነበሩ።
https://p.dw.com/p/4tEAE ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
DW
አንድ ለ አንድ፣ ኢትዮጵያ «የኃይል እጥረት የለም፣ መብራት ግን ይቆራረጣል» ባለሙያ
የዉሐ ሐብት አስተዳደር፤ የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች፣ የሐድሮ ዲፕሎማሲ ባለሙያ አማካሪ ናቸዉ።ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ ያስገነባችዉ ግዙፍ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ የሕዳሴ ግድብ የዓለም ርዕስ በነበረበት ዘመን በኢትዮጵያ የዉኃ ሐብት፣ የመስኖና የኃይል ሚንስቴር የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ጉዳይ ኃላፊ ነበሩ።
ከወጣቶች ዓለም፤የኢትዮጵያዊያን ወጣቶች የሥጋት ኑሮ በደቡብ አፍሪካ
የደቡብ አፍሪካ መንግሥት ለኢትዮጵያዊያንም ሆነ ለሌሎች አገር ስደተኞች ጥበቃ ለማድረግ ፍላጎት የለውም የሚለው መልካሙ “ ተበድያለሁ ብለህ ክስ ለመመሥረት ብትሞክር እንኳን ተከታትለው ሊገድሉህ ይችላሉ ፡፡ አሁን እኛ ማድረግ የምንችለው በኮሚቴያችን አማካኝነት ኢትዮጵያዊያን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ምክር መስጠት እና ወቅታዊ መረጃዎችን ማጋራት ነው “
https://p.dw.com/p/4tI5J ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
የደቡብ አፍሪካ መንግሥት ለኢትዮጵያዊያንም ሆነ ለሌሎች አገር ስደተኞች ጥበቃ ለማድረግ ፍላጎት የለውም የሚለው መልካሙ “ ተበድያለሁ ብለህ ክስ ለመመሥረት ብትሞክር እንኳን ተከታትለው ሊገድሉህ ይችላሉ ፡፡ አሁን እኛ ማድረግ የምንችለው በኮሚቴያችን አማካኝነት ኢትዮጵያዊያን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ምክር መስጠት እና ወቅታዊ መረጃዎችን ማጋራት ነው “
https://p.dw.com/p/4tI5J ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
DW
ከወጣቶች ዓለም፤የኢትዮጵያዊያን ወጣቶች የሥጋት ኑሮ በደቡብ አፍሪካ
የደቡብ አፍሪካ መንግሥት ለኢትዮጵያዊያንም ሆነ ለሌሎች አገር ስደተኞች ጥበቃ ለማድረግ ፍላጎት የለውም የሚለው መልካሙ “ ተበድያለሁ ብለህ ክስ ለመመሥረት ብትሞክር እንኳን ተከታትለው ሊገድሉህ ይችላሉ ፡፡ አሁን እኛ ማድረግ የምንችለው በኮሚቴያችን አማካኝነት ኢትዮጵያዊያን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ምክር መስጠት እና ወቅታዊ መረጃዎችን ማጋራት ነው “
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ባሸነፉበት በቤጂንግ የተካሔደ የግማሽ ማራቶን ሩጫ ቻይና ሰው መሰል ሮቦቶች አወዳደረች። በቤጂንግ ዛሬ ቅዳሜ የተካሔደው ኢ-ታውን ሒውማኖይድ ሮቦት ግማሽ ማራቶን በዓለም የመጀመሪያው እንደሆነ ተነግሮለታል። በውድድሩ 10,000 ሰዎች እና 21 ሰው መሰል ሮቦቶች ተሳትፈዋል። https://p.dw.com/p/4tJYj?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
DW
ኢትዮጵያውያን ባሸነፉበት የግማሽ ማራቶን የሩጫ ውድድር ቻይና ሮቦቶች ከሰዎች አወዳደረች
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ባሸነፉበት በቤጂንግ የተካሔደ የግማሽ ማራቶን ሩጫ ቻይና ሰው መሰል ሮቦቶች አወዳደረች። በቤጂንግ ዛሬ ቅዳሜ የተካሔደው ኢ-ታውን ሒውማኖይድ ሮቦት ግማሽ ማራቶን በዓለም የመጀመሪያው እንደሆነ ተነግሮለታል። በውድድሩ 10,000 ሰዎች እና 21 ሰው መሰል ሮቦቶች ተሳትፈዋል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የትንሳኤን በአልን ለማክበር በደቡብ ዞን ሀይቅ መካነ ኢየሱስ በሚገኙ የሀገር ዉስጥ ተፈናቃዮች በመጠለያ ጣቢያ እየተደረገ ያለዉ ዝግጂት ዛሬ እና ከአመታት በፊት ለወግ ማዕረግ በበቁበት፤ ልጅ ወልደዉ ለመሳም በቻሉበት ፤ ቤት ንብረት ባፈሩበት የተፈናቀሉበት ስፍራ ምን ይመስላል ሲል ዶቼ ቬለ ሁኔታዉን ተመልክቷል።
ቪዲዮ ዘገባ ፤ ኢሳያስ ገላው (DW) ፤ ደሴ
ቪዲዮ ዘገባ ፤ ኢሳያስ ገላው (DW) ፤ ደሴ
በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በሚሰጠው ልዩ ትርጉምና እሴት ትልቁን ስፍራ የሚይዘው የትንሳኤ በዓል እጅጉን የሚጠበቅ የራሱ የሆነ ድባብ አለው፡፡ በዚህ በዓል የሩቅ ቤተዘመድ ከቅርቡ፣ ልጅ ከቤተሰቡ እና ወዳጅ ከዘመዱ ብዙ ርቀት ተጉዘውም ቢሆን መገናኝት፤ ለበዓሉም ቤት ያፈራውን አብሮ መቋደስ ወግ ባህል የሆነ ነውና በበርካቶች ይናፈቃል፡፡ https://p.dw.com/p/4tJaU?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
DW
የጸጥታ ስጋት ያጠላበት የበዓል አከባበር በኦሮሚያ ክልል
በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በሚሰጠው ልዩ ትርጉምና እሴት ትልቁን ስፍራ የሚይዘው የትንሳኤ በዓል እጅጉን የሚጠበቅ የራሱ የሆነ ድባብ አለው፡፡ በዚህ በዓል የሩቅ ቤተዘመድ ከቅርቡ፣ ልጅ ከቤተሰቡ እና ወዳጅ ከዘመዱ ብዙ ርቀት ተጉዘውም ቢሆን መገናኝት፤ ለበዓሉም ቤት ያፈራውን አብሮ መቋደስ ወግ ባህል የሆነ ነውና በበርካቶች ይናፈቃል፡፡
ኢትዮጵያ ውስጥ ዕለታዊ ተግባራት የሆኑ ያሏቸው "መለያየት፣ መጣላት ብሎም እርስ በርስ መገዳደል" እንዲወገዱ እና "በዕርቅ፣ በይቅርታና በውይይት" እንዲፈቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን ፓትርያርክ ብፁዕ አቡነ ማትያስ ጥሪ አደረጉ። https://p.dw.com/p/4tJe3?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
DW
ለትንሳኤ በዓል የተላለፉ መልእክቶች
ኢትዮጵያ ውስጥ ዕለታዊ ተግባራት የሆኑ ያሏቸው "መለያየት፣ መጣላት ብሎም እርስ በርስ መገዳደል" እንዲወገዱ እና "በዕርቅ፣ በይቅርታና በውይይት" እንዲፈቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን ፓትርያርክ ብፁዕ አቡነ ማትያስ ጥሪ አደረጉ።
የትንሳኤን በአልን ለማክበር በደቡብ እና ሰሜን ወሎ ዞን በሚገኙ የሀገር ዉስጥ ተፈናቃዮች በመጠለያ ጣቢያቸዉ እያደረጉት ያለዉ ዝግጅት ዛሬ እና ከአመታት በፊት ለወግ ማዕረግ ባበቁበት ልጅ ወልደዉ ለመሳም በቻሉበት ቤት ንብረት ባፈሩበት የተፈናቀሉበት ስፍራ ምን ይመስል ይሆን? https://p.dw.com/p/4tJUt?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
DW
የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች እና አውዳመት
የትንሳኤን በአልን ለማክበር በደቡብ እና ሰሜን ወሎ ዞን በሚገኙ የሀገር ዉስጥ ተፈናቃዮች በመጠለያ ጣቢያቸዉ እያደረጉት ያለዉ ዝግጅት ዛሬ እና ከአመታት በፊት ለወግ ማዕረግ ባበቁበት ልጅ ወልደዉ ለመሳም በቻሉበት ቤት ንብረት ባፈሩበት የተፈናቀሉበት ስፍራ ምን ይመስል ይሆን?
የሚያዝያ 11 ቀን 2017 ዓ/ም የአድማጮች ማኅደር ዝግጅት https://p.dw.com/p/4tJUy?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
dw.com
የሚያዝያ 11 ቀን 2017 ዓ/ም የአድማጮች ማኅደር ዝግጅት
የሰው አካል ገበያ እና ዝውውር በርካታ ሚሊዮን ዶላሮች ፈሰስ ተደርገዉበት ፤ ጨካኝ እና ዓለማቀፍ የሰው አካል አዘዋዋሪዎችን ማሳተፉ በርግጥ ጉዳዩ ለኬንያ እና ኬንያውያን ብቻም ሳይሆን ለመላው አፍሪቃ አስደንጋጭ ሆኗል። https://p.dw.com/p/4tIUU?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
DW
የመገናኛ ብዙኃን ያጋለጡት የኬንያ ህገ ወጥ የሰው አካል ዝውውር
የሰው አካል ገበያ እና ዝውውር በርካታ ሚሊዮን ዶላሮች ፈሰስ ተደርገዉበት ፤ ጨካኝ እና ዓለማቀፍ የሰው አካል አዘዋዋሪዎችን ማሳተፉ በርግጥ ጉዳዩ ለኬንያ እና ኬንያውያን ብቻም ሳይሆን ለመላው አፍሪቃ አስደንጋጭ ሆኗል።
የታንዛንያ ብሔራዊ የምርጫ ኮሚሽን ዋነኛው የተቃዋሚ ፓርቲ ቻዴማ መጪው ዓመት ጥቅምት ወር በሚደረገው አጠቃላይ ምርቻ እንዳይሳተፍ አግዷል። ለፓርቲው ከምርጫ ውድድሩ መታገድ የምርጫ የስነ ምግባር ደንቡን ተቀብሎ አለመፈረሙ በምክንያትነት ተጠቅሷል። https://p.dw.com/p/4tIU0?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
DW
የቻዴማ ፓርቲ ከምርጫ መታገድ እና የታንዛንያ ዴሞክራሲ መንሸራተት
የታንዛንያ ብሔራዊ የምርጫ ኮሚሽን ዋነኛው የተቃዋሚ ፓርቲ ቻዴማ መጪው ዓመት ጥቅምት ወር በሚደረገው አጠቃላይ ምርቻ እንዳይሳተፍ አግዷል። ለፓርቲው ከምርጫ ውድድሩ መታገድ የምርጫ የስነ ምግባር ደንቡን ተቀብሎ አለመፈረሙ በምክንያትነት ተጠቅሷል።
ባለፈው ክፍል ጀምበሬ እና ራሒም የጀምበሬን ወላጅ አባት ፍለጋ እንደጀመሩ ሰምተናል። የወንድማማች ልጆቹ በመጀመሪያው ፍለጋቸው አንድ ያወቁት ነገር ነበር። እምነት በበኩሏ በትምህርት ቤቶች መካከል የሚደረገው የውድድር ሃሳብ በሌላ ተፎካካሪ ጥቅም ላይ እንደዋለ ተረድታለች። እንዴት ሆነ? ተከታዩ ክፍል “አንድ ምስል ከ ሺ ቃላት ይበልጣል” በሚል ርዕስ እነሆ ቀርቧል። https://p.dw.com/p/4nuq9?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
dw.com
የዲጂታል መፍትሔዎች የራዲዮ ድራማ ክፍል 8 “አንድ ምስል ከ ሺ ቃላት ይበልጣል”
ባለፈው ክፍል ጀምበሬ እና ራሒም የጀምበሬን ወላጅ አባት ፍለጋ እንደጀመሩ ሰምተናል። የወንድማማች ልጆቹ በመጀመሪያው ፍለጋቸው አንድ ያወቁት ነገር ነበር። እምነት በበኩሏ በትምህርት ቤቶች መካከል የሚደረገው የውድድር ሃሳብ በሌላ ተፎካካሪ ጥቅም ላይ እንደዋለ ተረድታለች። እንዴት ሆነ? ተከታዩ ክፍል “አንድ ምስል ከ ሺ ቃላት ይበልጣል” በሚል ርዕስ እነሆ ቀርቧል።
የሚያዝያ 11 ቀን2017 የዓለም ዜና
· · የኢትዮጵያ የጸጥታ አስከባሪዎች በአዲስ ስታንዳርድ ሚዲያ ቢሮ እና በተቋሙ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሠራተኛ የመኖሪያ ቤት ብርበራ ማካሔዳቸውን ጃኬን አሳታሚ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ አስታወቀ። ሐሙስ ዕለት በተካሔደው ብርበራ ሦስት ሠራተኞችታስረው መፈታታቸውን ስምንት ላፕቶፖች፣ ሁለት ዴስክ ቶፕ ኮምፒውተሮች እና ስምንት ሞባይል ስልኮችን ጨምሮ ልዩ ልዩ ቁሳቁሶች በጸጥታ አስከባሪዎች መወሰዳቸውን በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ፈቃድ የተሰጠው አሳታሚ ትላንትአርብ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
· በመጪው ግንቦት በይፋ መራኄ-መንግሥት ይሆናሉ ተብለው የሚጠበቁት ፍሬድሪሽ ሜርስ የጀርመንን ኢኮኖሚ ለማዘመን
ቃል ገቡ። ሜርስ "ዓላማችን ግልጽ ነው። ጀርመን በኢኮኖሚ ጠንካራ፣ ደሕነቷ የተረጋገጠ፣ ፍትኃዊ እናየበለጠ ዘመናዊ መሆን አለባት" ብለዋል።
·
የሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን ነገ የሚከበረውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ በዩክሬን በሚካሔደው ጦርነት በተናጠልተኩስ አቁም አወጁ። የዩክሬን ፕሬዝደንት ቮሎዶሚር ዜሌንስኪ ግን የሩሲያው ፕሬዝደንት "በሰዎች ሕይወት ለመጫወት እየሞከሩ ነው" ሲሉ በታወጀው የአጭር ጊዜ የተኩስ አቁም እምነት እንደሌላቸው የሚጠቁም አስተያየት ሰጥተዋል።
·
በኢራን እና በአሜሪካ መካከል ኑክሌርን በተመለከተ የሚካሔደው ድርድር "ወደፊት እየተራመደ" መሆኑን የኢራን ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አርጋቺ ተናገሩ። የሁለቱ ሀገሮች ተወካዮችዛሬ ቅዳሜ በጣልያን ዋና ከተማ ሮም ከተገናኙ በኋላ "ድርድሩ ወደፊት እየተራመደ
ነው ማለት እችላለሁ" ያሉት አማን አርጋቺ "አሁን በተለያዩ መርኆች እና ዓላማዎች ረገድ ከጥሩ መግባባት ላይ ደርሰናል" ሲሉ ለሀገራቸው ቴሌቭዥን ጣቢያ ተናግረዋል።
· ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ባሸነፉበት በቤጂንግ የተካሔደ የግማሽ ማራቶን ሩጫ ቻይና ሰው መሰል ሮቦቶች አወዳደረች። ውድድሩን
ኢትዮጵያውያኑ ኤልያስ ደስታ እና ሐዊ ጉደታ አሸንፈዋል።
ዜናውን ለማድመጥ የድምጽ ማዕቀፉን ይጫኑ https://p.dw.com/p/4tJmR?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
· · የኢትዮጵያ የጸጥታ አስከባሪዎች በአዲስ ስታንዳርድ ሚዲያ ቢሮ እና በተቋሙ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሠራተኛ የመኖሪያ ቤት ብርበራ ማካሔዳቸውን ጃኬን አሳታሚ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ አስታወቀ። ሐሙስ ዕለት በተካሔደው ብርበራ ሦስት ሠራተኞችታስረው መፈታታቸውን ስምንት ላፕቶፖች፣ ሁለት ዴስክ ቶፕ ኮምፒውተሮች እና ስምንት ሞባይል ስልኮችን ጨምሮ ልዩ ልዩ ቁሳቁሶች በጸጥታ አስከባሪዎች መወሰዳቸውን በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ፈቃድ የተሰጠው አሳታሚ ትላንትአርብ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
· በመጪው ግንቦት በይፋ መራኄ-መንግሥት ይሆናሉ ተብለው የሚጠበቁት ፍሬድሪሽ ሜርስ የጀርመንን ኢኮኖሚ ለማዘመን
ቃል ገቡ። ሜርስ "ዓላማችን ግልጽ ነው። ጀርመን በኢኮኖሚ ጠንካራ፣ ደሕነቷ የተረጋገጠ፣ ፍትኃዊ እናየበለጠ ዘመናዊ መሆን አለባት" ብለዋል።
·
የሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን ነገ የሚከበረውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ በዩክሬን በሚካሔደው ጦርነት በተናጠልተኩስ አቁም አወጁ። የዩክሬን ፕሬዝደንት ቮሎዶሚር ዜሌንስኪ ግን የሩሲያው ፕሬዝደንት "በሰዎች ሕይወት ለመጫወት እየሞከሩ ነው" ሲሉ በታወጀው የአጭር ጊዜ የተኩስ አቁም እምነት እንደሌላቸው የሚጠቁም አስተያየት ሰጥተዋል።
·
በኢራን እና በአሜሪካ መካከል ኑክሌርን በተመለከተ የሚካሔደው ድርድር "ወደፊት እየተራመደ" መሆኑን የኢራን ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አርጋቺ ተናገሩ። የሁለቱ ሀገሮች ተወካዮችዛሬ ቅዳሜ በጣልያን ዋና ከተማ ሮም ከተገናኙ በኋላ "ድርድሩ ወደፊት እየተራመደ
ነው ማለት እችላለሁ" ያሉት አማን አርጋቺ "አሁን በተለያዩ መርኆች እና ዓላማዎች ረገድ ከጥሩ መግባባት ላይ ደርሰናል" ሲሉ ለሀገራቸው ቴሌቭዥን ጣቢያ ተናግረዋል።
· ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ባሸነፉበት በቤጂንግ የተካሔደ የግማሽ ማራቶን ሩጫ ቻይና ሰው መሰል ሮቦቶች አወዳደረች። ውድድሩን
ኢትዮጵያውያኑ ኤልያስ ደስታ እና ሐዊ ጉደታ አሸንፈዋል።
ዜናውን ለማድመጥ የድምጽ ማዕቀፉን ይጫኑ https://p.dw.com/p/4tJmR?maca=amh-RED-Telegram-dwcom አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ @dwamharicbot
dw.com
የሚያዝያ 11 ቀን 2017 የዓለም ዜና
የኢትዮጵያ የጸጥታ አስከባሪዎች በአዲስ ስታንዳርድ ሚዲያ ቢሮ እና በተቋሙ ሠራተኛ የመኖሪያ ቤት ብርበራ ማካሔዳቸውን ጃኬን አሳታሚ አስታወቀ። ፍሬድሪሽ ሜርስ የጀርመንን ኢኮኖሚ ለማዘመን ቃል ገቡ። የሩሲያው ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን ፋሲካን ምክንያት በማድረግ በዩክሬን በሚካሔደው ጦርነት በተናጠል ተኩስ አቁም አወጁ። የዩክሬን ፕሬዝደንት ቮሎዶሚር ዜሌንስኪ ግን የሩሲያው ፕሬዝደንት "በሰዎች ሕይወት ለመጫወት…