ሰላም ጤና ይስጥልን ውድ አድማጮች። እንደሁሌው አንድ ሰዓት ላይ የሚጀምረው የዛሬው ሥርጭታችን ከዓለም ዜና በኋላ በሚቀርበው የዜና መፅሔታችን
ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያውያን ሕብረት
በኮምቦልቻና አካባቢው በኤሌክትሪክ ማስተላለፊያዎች የተፈጸመው ስርቆት
በማዕከላይ ኢትዮጵያ ክልል የኤች አይ ቪ ኤይድስ ስርጭት አሳሳቢ ደረጃ መድረሱን
ህወሓት ያወጣው መግለጫ የሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች ተካተዋል።
ሳምንታዊ ዝግጅቶች ማሕደረ ዜናና ስፖርትም ሰዓታቸውን ጠብቀው ይቀርባሉ። እንድትከታተሉን ከወዲሁ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያውያን ሕብረት
በኮምቦልቻና አካባቢው በኤሌክትሪክ ማስተላለፊያዎች የተፈጸመው ስርቆት
በማዕከላይ ኢትዮጵያ ክልል የኤች አይ ቪ ኤይድስ ስርጭት አሳሳቢ ደረጃ መድረሱን
ህወሓት ያወጣው መግለጫ የሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች ተካተዋል።
ሳምንታዊ ዝግጅቶች ማሕደረ ዜናና ስፖርትም ሰዓታቸውን ጠብቀው ይቀርባሉ። እንድትከታተሉን ከወዲሁ በአክብሮት እንጋብዛለን።
በአማራ ክልል የተከሰተ የነዳጅ እጥረት አሽከርካሪዎችንእግር ተወርች አስሯቸዋል። ዶይቼ ቬለ ያነጋገራቸው አንድ አሽከርካሪ እንደሚሉት በባሕር ዳር ነዳጅ ለመቅዳት እስከ አራት ቀናት
ለመጠበቅ ተገደዋል። በክልሉ ዋና ከተማ የነዳጅ የችርቻሮ ዋጋ 108 ብር ቢሆንም 120 ብር እንደሚከፍሉ ሌላ አሽከርካሪ አስረድተዋል።እንዲያም ሆኖ በማደያዎች ነዳጅ እንደገባ አልቋል የሚል ምላሽ ይሰጣቸዋል። የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ በበኩሉ በነዳጅ ግብይት ሥርዓት ላይ በርካታ ህገወጥነት ቢኖርም በህገወጦች ላይ እርምጃ
እየተወሰደ እንደሆነ ይገልፃል፡፡ https://p.dw.com/p/4t7t4?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
ለመጠበቅ ተገደዋል። በክልሉ ዋና ከተማ የነዳጅ የችርቻሮ ዋጋ 108 ብር ቢሆንም 120 ብር እንደሚከፍሉ ሌላ አሽከርካሪ አስረድተዋል።እንዲያም ሆኖ በማደያዎች ነዳጅ እንደገባ አልቋል የሚል ምላሽ ይሰጣቸዋል። የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ በበኩሉ በነዳጅ ግብይት ሥርዓት ላይ በርካታ ህገወጥነት ቢኖርም በህገወጦች ላይ እርምጃ
እየተወሰደ እንደሆነ ይገልፃል፡፡ https://p.dw.com/p/4t7t4?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
DW
የነዳጅ እጥረት በአማራ ክልል
በአማራ ክልል ያለው የነዳጅ እጥረት አሁንም የክልሉ ችግር ሆኖ መቀጠሉን አሽከርካሪዎች ተናግረዋል፡፡ በባሕር ዳር በየግዜው ነዳጅ ለመቅዳት ረጃጅም የተሽከርካሪ ሰልፎች በከተማዋ ነዋሪዎች እንቅስቃሴዎች ላይ ጫና ፈጥሯል፡፡ የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ በነዳጅ ግብይት ሥርዓት ሕገ ወጥ ባላቸው ላይ እርምጃ እየተወሰደ እንደሆነ ይገልፃል፡፡
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እየጨመረ የመጣው የኤችአይቪ ሥርጭት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ። ባለፉት ሰባት ወራት ብቻ ምርመራ ከተደረገላቸው ሰዎች መካከል 6.7 በመቶ በደማቸው ኤችአይቪ ተገኝቶባቸዋል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው “የቫይረሱ ሥርጭት ሳናውቀው ችግር ውስጥ እያስገባን ይገኛል” ብለዋል። https://p.dw.com/p/4t7G8?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
DW
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የኤችአይቪ ሥርጭት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል ተባለ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እየጨመረ የመጣው የኤችአይቪ ሥርጭት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ። ባለፉት ሰባት ወራት ብቻ ምርመራ ከተደረገላቸው ሰዎች መካከል 6.7 በመቶ በደማቸው ኤችአይቪ ተገኝቶባቸዋል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው “የቫይረሱ ሥርጭት ሳናውቀው ችግር ውስጥ እያስገባን ይገኛል” ብለዋል።
የህወሓት ሊቀ-መንበር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል በፕሪቶሪያ በተፈረመው ግጭት የማቆም ሥምምነት ላይ የአፍሪካ ኅብረት አሸማጋዮች በአፋጣኝ ተሰብስበው እንዲወያዩ ጥሪ አቀረቡ። በዶክተር ደብረፅዮን የሚመራው ህወሓት የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስቱ የፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት እየጣሰ በተናጠል አዋጆች፣ ደንቦች እና መመርያዎች እያወጣ ይገኛል ሲል ወቅሷል። https://p.dw.com/p/4t7c7?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
DW
የህወሓት ሊቀ-መንበር በፕሪቶሪያ ግጭት የማቆም ሥምምነት ላይ በአፋጣኝ ውይይት እንዲደረግ ጠየቁ
የህወሓት ሊቀ-መንበር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል በፕሪቶሪያ በተፈረመው ግጭት የማቆም ሥምምነት ላይ የአፍሪካ ኅብረት አሸማጋዮች በአፋጣኝ ተሰብስበው እንዲወያዩ ጥሪ አቀረቡ። በዶክተር ደብረፅዮን የሚመራው ህወሓት የኢትዮጵያ ፌደራል መንግስቱ የፕሪቶርያው የሰላም ስምምነት እየጣሰ በተናጠል አዋጆች፣ ደንቦች እና መመርያዎች እያወጣ ይገኛል ሲል ወቅሷል።
በአማራ ክልል በኃይል ተሸካሚ የብረት ምሰሶ ላይ በተፈጸመ ሥርቆት ደሴ፣ ኮምቦልቻ እና ወልዲያን በመሳሰሉ ከተሞች የኤሌክሪክ አገልግሎት መቋረጡን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የአካባቢው ኃላፊ ለዶይቼ ቬለ ተናገሩ። አብዛኛው ደቡብ ወሎ እንዲሁም በተወሰኑ የሰሜን ወሎ እና የሰሜን ሸዋ ዞኖች አካባቢዎች አገልግሎቱ ተቋርጧል። ፋብሪካዎች ሥራቸው ተስተጓጉሏል። https://p.dw.com/p/4t7l5?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
DW
በአብዛኛው ደቡብ ወሎ፣ በተወሰኑ የሰሜን ወሎ እና የሰሜን ሸዋ ዞኖች ኤሌክትሪክ ተቋርጧል
በአማራ ክልል በኃይል ተሸካሚ የብረት ምሰሶ ላይ በተፈጸመ ሥርቆት ደሴ፣ ኮምቦልቻ እና ወልዲያን በመሳሰሉ ከተሞች የኤሌክሪክ አገልግሎት መቋረጡን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የአካባቢው ኃላፊ ለዶይቼ ቬለ ተናገሩ። አብዛኛው ደቡብ ወሎ እንዲሁም በተወሰኑ የሰሜን ወሎ እና የሰሜን ሸዋ ዞኖች አገልግሎቱ ተቋርጧል። ፋብሪካዎች ሥራቸው ተስተጓጉሏል።
የኢትዮጵያ ፀረ አበረታች ቅመሞች ባለሥልጣንና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ቀደም ሲል በዋናነት ለትራክና ለሜዳ ውድድሮች ትኩረት ይሰጥ የነበረ ቢሆንም ፣ ከ2017 የውድድር ዘመን ጀምሮ ግን በየትኛውም የአለማችን ክልፍል በሚደረጉ ማናቸውም ውድድሮች ላይ ምርመራና ቁጥጥር ማድረግ አስገዳጅ መሆኑን ተናግረዋል። https://p.dw.com/p/4t7bO?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
DW
የሚያዝያ 6 ቀን 2017 ዓ.ም የስፖርት ዝግጅት
የኢትዮጵያ ፀረ አበረታች ቅመሞች ባለሥልጣንና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ቀደም ሲል በዋናነት ለትራክና ለሜዳ ውድድሮች ትኩረት ይሰጥ የነበረ ቢሆንም ፣ ከ2017 የውድድር ዘመን ጀምሮ ግን በየትኛውም የአለማችን ክልፍል በሚደረጉ ማናቸውም ውድድሮች ላይ ምርመራና ቁጥጥር ማድረግ አስገዳጅ መሆኑን ተናግረዋል።
የሙጃህዲያን ኢ-ኻሊቅ (MEK)ና የቡድኑ ምክር ቤት መሪዎች ኢራን በ1967 ከአሜሪካ ባገኘችዉ ድጋፍ የጀመረችዉን የኑክሌር መርሐ ግብርን ወደ ኑክሌር ቦምብ መስሪያነት ለመቀየር ናታንዝና አራክ ዉስጥ በድብቅ እያብላላች መሆኑን ለዓለም አረዱ።ወይም አበሰሩ።ነሐሴ 2003፤ ዋሽግተን። https://p.dw.com/p/4t86p?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾
@dwamharicbot
DW
ማሕደረ ዜና፣ የኢራን-አሜሪካ ድርድር ጠብ-ግጭቱን ያበርድ ይሆን?
የሙጃህዲያን ኢ-ኻሊቅ (MEK)ና የቡድኑ ምክር ቤት መሪዎች ኢራን በ1967 ከአሜሪካ ባገኘችዉ ድጋፍ የጀመረችዉን የኑክሌር መርሐ ግብርን ወደ ኑክሌር ቦምብ መስሪያነት ለመቀየር ናታንዝና አራክ ዉስጥ በድብቅ እያብላላች መሆኑን ለዓለም አረዱ።ወይም አበሰሩ።ነሐሴ 2003፤ ዋሽግተን።
የኢትዮጵያ መንግሥት ተግባራዊ ለሚያደርገው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ሰዎችን በግዳጅ ማፈናቀል በአፋጣኝ እንዲያቆም አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ። አምነስቲ መንግሥት “በግዳጅ መፈናቀልን ለመከላከል ቁልፍ የሕግ እና የአሠራር ሥርዓቶች ባለማዘጋጀቱ የተጎጂዎችን ሰብአዊ መብቶች ጥሷል” የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሷል።
https://p.dw.com/p/4t8xO?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
https://p.dw.com/p/4t8xO?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
DW
የኢትዮጵያ ፌድራል መንግሥት የኮሪደር ልማት ፕሮጀክትን በጊዜያዊነት እንዲያቆም አምነስቲ ጠየቀ
የኢትዮጵያ መንግሥት ተግባራዊ ለሚያደርገውን የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ሰዎችን በግዳጅ ማፈናቀል በአፋጣኝ እንዲያቆም አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀ። አምነስቲ መንግሥት “በግዳጅ መፈናቀልን ለመከላከል ቁልፍ የሕግ እና የአሠራር ሥርዓቶች ባለማዘጋጀቱ የተጎጂዎችን ሰብአዊ መብቶች ጥሷል” የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሷል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በአማራ ክልል ያለው የነዳጅ እጥረት አሁንም የክልሉ ችግር ሆኖ መቀጠሉን አሽከርካሪዎች እየተናገሩ ነው፡፡ በባሕር ዳር ከተማ በየግዜው ነዳጅ ለመቅዳት ረጃጅም የተሽከርካሪ ሰልፎች በከተማዋ ነዋሪዎች እንቅስቃሴዎች ላይ ጫና እየፈጠር እንደሆነ አስተያየት ሰጪዎች ይናገራሉ፡፡ የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ በበኩሉ በነዳጅ ግብይት ሥርዓት ላይ በርካታ ህገወጥነት ቢኖርም በህገወጦች ላይ እርምጃ እየተወሰደ እንደሆነ ይገልፃል፡፡
የቪድዮ ዘገባ፤ ዓለምነው መኮንን
የቪድዮ ዘገባ፤ ዓለምነው መኮንን
የዶይቸ ቬለ የዩቲዩብ ገጻችን ይከተሉ! ለባለንጀራዎም ያጋሩ!
ውድ አድማጮቻችን የተለያዩ መገናኛ አውታሮችን በመጠቀም አድማሳችንን በማስፋት ዝግጅቶቻችንን በዩቲዩብም ማቅረብ ጀምረናል ። የአዲሱና የትክክለኛው የዶይቸ ቬለ ዩቲዩብ ገጽ አባል በመሆን ዝግጅታችንን ተከታተሉ ። በትክክለኛው በዚህ የዩቲዩብ አድራሻችን፦ https://www.youtube.com/channel/UC3-RNH75BEZslJLEoIAxa2A
አባል ይሁኑ ። ለወዳጆቻችሁም ያጋሩ ።
ውድ አድማጮቻችን የተለያዩ መገናኛ አውታሮችን በመጠቀም አድማሳችንን በማስፋት ዝግጅቶቻችንን በዩቲዩብም ማቅረብ ጀምረናል ። የአዲሱና የትክክለኛው የዶይቸ ቬለ ዩቲዩብ ገጽ አባል በመሆን ዝግጅታችንን ተከታተሉ ። በትክክለኛው በዚህ የዩቲዩብ አድራሻችን፦ https://www.youtube.com/channel/UC3-RNH75BEZslJLEoIAxa2A
አባል ይሁኑ ። ለወዳጆቻችሁም ያጋሩ ።
YouTube
DW Amharic
ስለ ኢትዮጵያ እና መላው ዓለም በየቀኑ ከመሀል አውሮጳ የምናስተላልፈውን የዕለቱን ዋና ዋና ዜና ለማድመጥ አለያም ለመመልከት ይከተሉን ። ዶይቸ ቬለ (DW) በዓለም የሚከሰቱ የሰበር ዜና መረጃዎችን ከስር መሰረታቸው በጥልቀት በመፈተሽ ያቀርባል ። ተመልካቾቻችን ጉዳዬ የሚሏቸውን ርእሰ ጉዳዮች ወኪሎቻችን ከቦታው ዝርዝር ትንታኔ በመሥራት ያቀርባሉ ። ዶይቸ ቬለ በ30 ቋንቋዎች የሚያሰራጭ የጀርመን ዓለም…
ሰላም ጤና ይስጥልን ውድ አድማጮች። በዛሬው ሥርጭታችን ከዓለም ዜና በኋላ በሚቀርበው የዜና መፅሔታችን
የመንግሥት የኢኮኖሚ ዕድገት መረጃ እና የሚሰጡ አስተያየቶች
ኢትዮጵያ ለአደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ የሚውል ገቢ፤ ከግለሰቦች እና ከሰራተኞች ደመወዝ እንዲሰበሰብ የሚያስገድደውን ረቂቅ አዋጅ ስራ ላይ ለማዋል እየሰራች ነው መባሉን፡፡
የፍልስጤምና የአውሮፓ ህብረት የፖለቲካ ውይይት የሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች ተካተዋል።
ሳምንታዊ ዝግጅቶች ጤናና አካባቢ እንዲሁም አውሮፓና ጀርመን ሰዓታቸውን ጠብቀው ይቀርባሉ። እንድትከታተሉን ከወዲሁ በአክብሮት እንጋብዛለን።
የመንግሥት የኢኮኖሚ ዕድገት መረጃ እና የሚሰጡ አስተያየቶች
ኢትዮጵያ ለአደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ የሚውል ገቢ፤ ከግለሰቦች እና ከሰራተኞች ደመወዝ እንዲሰበሰብ የሚያስገድደውን ረቂቅ አዋጅ ስራ ላይ ለማዋል እየሰራች ነው መባሉን፡፡
የፍልስጤምና የአውሮፓ ህብረት የፖለቲካ ውይይት የሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች ተካተዋል።
ሳምንታዊ ዝግጅቶች ጤናና አካባቢ እንዲሁም አውሮፓና ጀርመን ሰዓታቸውን ጠብቀው ይቀርባሉ። እንድትከታተሉን ከወዲሁ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ወይዘሮ ካላስ በጋዛ ለደረሰው ውድመትና እልቂት ሀዘናቸውን በመግለጽ እስራኤል ወደ ጋዛ እርዳታ እንዳይገባ መክልከሏን በጥብቅ አውግዘዋል፤ “ ወደጋዛ እርዳታ እንዳይገባ መከልከሉን በጥብቅ እናወግዛለን። እስራኤል እርዳታ ያለምንም ችግር ወደ አክባቢው እንዲገባ ማድረግ ይኖርባታል” በማለት ህብረቱ ከፍልስጤቴም ህዝብ ጋር ያለውን አንድነት ገልጸዋል https://p.dw.com/p/4tAS2?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
DW
የፍልስጤምና ያውሮጳ ህብረት ባለሥልጣናት ውይይት
ወይዘሮ ካላስ በጋዛ ለደረሰው ውድመትና እልቂት ሀዘናቸውን በመግለጽ እስራኤል ወደ ጋዛ እርዳታ እንዳይገባ መክልከሏን በጥብቅ አውግዘዋል፤ “ ወደጋዛ እርዳታ እንዳይገባ መከልከሉን በጥብቅ እናወግዛለን። እስራኤል እርዳታ ያለምንም ችግር ወደ አክባቢው እንዲገባ ማድረግ ይኖርባታል” በማለት ህብረቱ ከፍልስጤቴም ህዝብ ጋር ያለውን አንድነት ገልጸዋል
የኢትዮጵያ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ ሰሞኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበትት ለመንግሥት የካቢኔ አባላት የሀገሪቱን የዘጠኝ ወራት የምጣኔ ሐብት የሥራ አፈፃፀም ሲያቀርቡ መንግሥት የያዘውን የ8.4 በመቶ የኡኮኖሚ ዕድገት ውጥን ሊያሳካ የሚችልበት ያሏቸው አመላካቾችን ዘርዝረዋል https://p.dw.com/p/4tABU?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
DW
የኢትዮጵያ መንግሥት የኢኮኖሚ ዕድገት ዕቅድና የባለሙያ አስተያየት
የኢትዮጵያ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ ሰሞኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበትት ለመንግሥት የካቢኔ አባላት የሀገሪቱን የዘጠኝ ወራት የምጣኔ ሐብት የሥራ አፈፃፀም ሲያቀርቡ መንግሥት የያዘውን የ8.4 በመቶ የኡኮኖሚ ዕድገት ውጥን ሊያሳካ የሚችልበት ያሏቸው አመላካቾችን ዘርዝረዋል
በቅርቡ ለዝርዝር ዕይታ ለፓርላማ ቋሚ ኮሚቴ የተመራው ረቂቅ አዋጁ፤ የመንግስት እና የግል ተቋማት ከሚሰጧዋቸው የተለያዩ አገልግሎቶች “ለአደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ” የሚውል ገቢ እንዲሰበስቡ ያስገድድዳል። https://p.dw.com/p/4tAdn?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
DW
ኢትዮ-ኤይድ፤ የኢትዮጵያ ለአደጋ ስጋት ምላሽ
በቅርቡ ለዝርዝር ዕይታ ለፓርላማ ቋሚ ኮሚቴ የተመራው ረቂቅ አዋጁ፤ የመንግስት እና የግል ተቋማት ከሚሰጧዋቸው የተለያዩ አገልግሎቶች “ለአደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ” የሚውል ገቢ እንዲሰበስቡ ያስገድድዳል።
የአማራ ክልል ህብረተሰብ ጤና ተቋም ዋና ዳይሬክተር አቶ በላይ በዛብህ ሰሞኑን በሰጡት መግለጫ በሽታው ባሕር ዳር ከተማ አስተዳደርን ጨምሮ በአማራ ክልል 3 ወረዳዎች መከሰቱንና ከ1ሺህ 400 በላይ ሠዎች በበሽታው መያዛቸውን ተናግረዋል፡፡ https://p.dw.com/p/4t9Er?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
DW
ጤናና አካባቢ፤ የኮሌራ ስርጭት
የአማራ ክልል ህብረተሰብ ጤና ተቋም ዋና ዳይሬክተር አቶ በላይ በዛብህ ሰሞኑን በሰጡት መግለጫ በሽታው ባሕር ዳር ከተማ አስተዳደርን ጨምሮ በአማራ ክልል 3 ወረዳዎች መከሰቱንና ከ1ሺህ 400 በላይ ሠዎች በበሽታው መያዛቸውን ተናግረዋል፡፡
የሚያዝያ 7 ቀን 2017 የዓለም ዜና
·
በአማራ ክልል ከመንግሥት የሚዋጉታጣቂ ኃይሎች “ችግሮችን ለመፍታት ወደ ውይይት እንዲመጡ” የአማራ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ። ምክር
ቤቱ ጥሪውን ያቀረበው የመንግሥት የጸጥታ አስከባሪዎች ከፋኖ ታጣቂዎች የሚያደርጉት ውጊያ ሁለተኛ ዓመቱን ሊደፍን በተቃረበበት ወቅትነው።
·
በደቡብ ሱዳን እየተባባሰ በመጣውግጭት ካለፈው መጋቢት ወዲህ ከ200 በላይ ሰዎች መገደላቸውን እና ከ125,000 በላይ የሚገመቱ ሰዎች መፈናቀላቸውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታወቀ። ድርጅቱ ዛሬ
ማክሰኞ ባሰራጨው መግለጫ ከአየር በተፈጸመ ድብደባ ብቻ ከ180 በላይ ሰዎች መገደላቸውን፤ ከ250 በላይ መቁሰላቸውን ይፋ አድርጓል።
· ሶማሊያ ከ56 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ለምርጫ
ድምጽ ሰጪዎችን መመዝገብ ጀመረች። ዛሬ የተጀመረው የድምጽ ሰጪዎች ምዝገባ መንግሥታት የሚያወጧቸውን ሕግጋት የሚያሟሉ ዜጎችን የመምረጥመብት ወደሚያረጋግጥ ዓለም አቀፍ አሠራር ሶማሊያን አንድ እርምጃ የሚያቀርብ ነው።
·
በሱዳን አስገድዶ መድፈር እንደ ጦርሥልት ጥቅም ላይ እየዋለ እንደሚገኝ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስጠነቀቀ። ዛሬ ሁለተኛ ዓመቱን የደፈነው የሱዳን ጦርነት እንዲቆም
የአፍሪካ ኅብረትን ጨምሮ የዓለም ሀገራት ጥሪ አስተላልፈዋል።
· እስራኤል በጋዛ ሠርጥ በሚገኘው የኩዌት
የመስክ ሆፒታል ደጃፍ በፈጸመችው የአየር ጥቃት አንድ የሕክምና ባለሙያ ሲገደሉ በርካቶች ቆሰሉ። ጥቃቱ የተፈጸመው በመቶ ሺሕዎችየሚቆጠሩ ሰዎች በተበታተኑ የድንኳን መጠለያዎች በሚኖሩበት ሙዋሲ የተባለ አካባቢ ነው።
·
አልጄሪያ አስራ ሁለት የፈረንሳይዲፕሎማቶች ለማባረር ያሳለፈችው ውሳኔ መዘዝ እንደሚኖረው የፈረንሳይ ውጪ ጉዳይ መሥሪያ ቤት አስጠነቀቀ። እርምጃውን "አሳዛኝ" ያሉት የፈረንሳይ ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር
ዦን ንዌል ባሮ ሀገራቸው የአልጄሪያን ውሳኔ በዝምታ እንደማታልፍ ዛሬ ማክሰኞ ተናግረዋል።
ዜናውን ለማድመጥ የድምጽ ማዕቀፉን ይጫኑ
https://p.dw.com/p/4tAyZ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
·
በአማራ ክልል ከመንግሥት የሚዋጉታጣቂ ኃይሎች “ችግሮችን ለመፍታት ወደ ውይይት እንዲመጡ” የአማራ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ። ምክር
ቤቱ ጥሪውን ያቀረበው የመንግሥት የጸጥታ አስከባሪዎች ከፋኖ ታጣቂዎች የሚያደርጉት ውጊያ ሁለተኛ ዓመቱን ሊደፍን በተቃረበበት ወቅትነው።
·
በደቡብ ሱዳን እየተባባሰ በመጣውግጭት ካለፈው መጋቢት ወዲህ ከ200 በላይ ሰዎች መገደላቸውን እና ከ125,000 በላይ የሚገመቱ ሰዎች መፈናቀላቸውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስታወቀ። ድርጅቱ ዛሬ
ማክሰኞ ባሰራጨው መግለጫ ከአየር በተፈጸመ ድብደባ ብቻ ከ180 በላይ ሰዎች መገደላቸውን፤ ከ250 በላይ መቁሰላቸውን ይፋ አድርጓል።
· ሶማሊያ ከ56 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ለምርጫ
ድምጽ ሰጪዎችን መመዝገብ ጀመረች። ዛሬ የተጀመረው የድምጽ ሰጪዎች ምዝገባ መንግሥታት የሚያወጧቸውን ሕግጋት የሚያሟሉ ዜጎችን የመምረጥመብት ወደሚያረጋግጥ ዓለም አቀፍ አሠራር ሶማሊያን አንድ እርምጃ የሚያቀርብ ነው።
·
በሱዳን አስገድዶ መድፈር እንደ ጦርሥልት ጥቅም ላይ እየዋለ እንደሚገኝ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስጠነቀቀ። ዛሬ ሁለተኛ ዓመቱን የደፈነው የሱዳን ጦርነት እንዲቆም
የአፍሪካ ኅብረትን ጨምሮ የዓለም ሀገራት ጥሪ አስተላልፈዋል።
· እስራኤል በጋዛ ሠርጥ በሚገኘው የኩዌት
የመስክ ሆፒታል ደጃፍ በፈጸመችው የአየር ጥቃት አንድ የሕክምና ባለሙያ ሲገደሉ በርካቶች ቆሰሉ። ጥቃቱ የተፈጸመው በመቶ ሺሕዎችየሚቆጠሩ ሰዎች በተበታተኑ የድንኳን መጠለያዎች በሚኖሩበት ሙዋሲ የተባለ አካባቢ ነው።
·
አልጄሪያ አስራ ሁለት የፈረንሳይዲፕሎማቶች ለማባረር ያሳለፈችው ውሳኔ መዘዝ እንደሚኖረው የፈረንሳይ ውጪ ጉዳይ መሥሪያ ቤት አስጠነቀቀ። እርምጃውን "አሳዛኝ" ያሉት የፈረንሳይ ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር
ዦን ንዌል ባሮ ሀገራቸው የአልጄሪያን ውሳኔ በዝምታ እንደማታልፍ ዛሬ ማክሰኞ ተናግረዋል።
ዜናውን ለማድመጥ የድምጽ ማዕቀፉን ይጫኑ
https://p.dw.com/p/4tAyZ?maca=amh-RED-Telegram-dwcom
አስተያየት ለመስጠት ይኽን ቦት ይጠቀሙ 👉🏾 @dwamharicbot
dw.com
DW Amharic የሚያዝያ 7 ቀን 2017 የዓለም ዜና
በአማራ ክልል ከመንግሥት የሚዋጉ ታጣቂ ኃይሎች “ችግሮችን ለመፍታት ወደ ውይይት እንዲመጡ” የአማራ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ። በደቡብ ሱዳን እየተባባሰ በመጣው ግጭት ካለፈው መጋቢት ወዲህ ከ200 በላይ ሰዎች መገደላቸውን እና ከ125,000 በላይ የሚገመቱ ሰዎች መፈናቀላቸውን የተመድ አስታወቀ። ሶማሊያ ከ56 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ለምርጫ ድምጽ ሰጪዎችን መመዝገብ…