Construction Proxy
19.5K subscribers
530 photos
18 videos
77 files
284 links
#1 construction portal to get:
construction news
construction market
construction materials price
engineering estimates
Sub contract
https://constructionproxy.com
Address any comment to admin👨‍💼 @ConproxyBot
Download Telegram
Addis Ababa A City on the Rise

Addis Ababa is located on a well-watered plateau surrounded by hills and mountains in Ethiopia’s geographic center. Founded in 1887 by Emperor Menelik II and Empress Taitu, Addis Ababa grew organically in its first decades without any formal planning. The city was envisioned as a “modernist monument” that would function as a catalyst for Ethiopia to enter the world economy. Today, it is undergoing a massive transformation as it strives to become Africa’s diplomatic capital and international hub.
.
.
.
Read More
https://telegra.ph/Addis-Ababa-A-City-on-the-Rise-04-03
1
A Bailey bridge is a type of portable, pre-fabricated, truss bridge. It was developed in 1940–1941 by the British for military use during the Second World War and saw extensive use by British, Canadian and American military engineering units. A Bailey bridge has the advantages of requiring no special tools or heavy equipment to assemble. The wood and steel bridge elements were small and light enough to be carried in trucks and lifted into place by hand, without the use of a crane. The bridges were strong enough to carry tanks. Bailey bridges continue to be used extensively in civil engineering construction projects and to provide temporary crossings for pedestrian and vehicle traffic.


https://en.wikipedia.org/wiki/Bailey_bridge?wprov=sfla1
Forwarded from Construction Resources
2015 3rd Quarter Construction Works (Only Direct Cost).pdf
23.8 MB
የ2015 የሶስተኛ ሩብ ዓመት የግንባታ ስራዎች ቀጥተኛ ዋጋ/Direct Cost/ ጥናት

የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ሚያዚያ 02/2015 ዓ/ም 
የጨረታ ማስታወቂያ
ሸማቾች ከተተመነው ዋጋ በላይ ከፍለው መሸመት የሌለባቸው መሆኑ የተገለጸ ሲሆን፣ ጉዳዩ ሲያጋጥማቸውም በነፃ የስልክ ቁጥር 8588 በመደወል ጥቆማ እንዲያደርሱም ቢሮው ጠይቋል፡፡

በመሆኑም የሲሚንቶ መሸጫ ዋጋ ፦ ደርባ 1 ሺህ 67 ብር ከ36 ሳንቲም፣ ዳንጎቴ 1 ሺህ 106 ብር ከ85 ሳንቲም፣ ሃበሻ ሲሚንቶ 1 ሺህ 305 ብር፣ ኢትዮ 1 ሺህ 56 ብር ከ80 ሳንቲም፣ ሙገር 1 ሺህ 16 ብር ከ52 ሳንቲም፣ ናሽናል ሲሚንቶ 1 ሺህ 169 ብር ከ98 ሳንቲም፣ ካፒታል 1 ሺህ 101 ብር ከ05 ሳንቲም መሆኑን ቢሮው አስታወቋል፡፡
Call for Project Managers and Resident Engineers Training (2 Round)
ማስታወቂያ

ቢሮው  ፍላጎትና አቅም ያላቸውን የ2005 ዓ.ም የ20/80 እና የ40/60 የቤት ፈላጊ ተመዝጋቢዎችን  በጋራ ህንጻ ህብረት ስራ ማህበር ተደራጅተው ቤት እንዲሰሩ ለማድረግ ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡

በመሆኑም ከዚህ ቀደም ቢሮው ባስነገረው ማስታወቂያ መሰረት 70 ከመቶውን የቆጠባችሁ የማህበሩ አባላት ወደ ማህበሩ አካውንት እንድታዛወሩ ገልፆ ነበር።

ይሁንና በተለያዩ ምክንያቶች 70 በመቶውን ወደ ማህበሩ አካውንት ያላዘወራችሁ ቆጣቢዎች ለመጨረሻ ጊዜ እስከ ቅዳሜ 15/11/15 ዓ.ም ድረስ ብቻ እንድታዛውሩ እናሳስባለን።

ከቀነ ገደቡ ውጪ ወደ ማህበሩ አካውንት የሚያዛውር ቢሮው ኃላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን ያሳውቃል።


የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ