Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
" ለምን ? ብለን ስንጠይቅ ነፃ ገበያ ነው፤ ካዋጣችሁ መግዛት ካልሆነ መተው ትችላላችሁ ይሉናል " - የብረት ነጋዴ
በግንባት እቃዎች ላይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ እየታየ መሆኑ ከተነገረ ወራት አልፈዋል ይህ ጉዳይ አሁን ድረስ መፍትሄ ሳያገኝ ቀጥሏል።
ዛሬ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ይዞት በወጣው መረጃ ላይ እደተመለከትነው ከግንባታ እቃዎች አንዱ በሆነው ፌሮ ብረት ላይ በሳምንት ውስጥ ብቻ የ300 ብር ጭማሪ ታይቷል።
ጋዜጣው ያነጋገራቸው በአዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ በረት ሻጭ የሆኑ አንዲት ነጋዴ ፤ የፌሮ ዋጋ በየዕለቱ፣ በየሰዓቱ ይጨምራል ያሉ ሲሆን ደንበኞች የዋጋ ጭማሪውን ፈርተው መግዛት አቁመዋል ብለዋል።
እኚሁ ብረት ሻጭ እንዳሉት የፌሮ አከፋፋዮች በማንአለብኝነት የውጭ ምንዛሬ ጨምሯል፣ ነፃ ገበያ ነው በማለት አሳማኝ ያልሆኑ ምክንያቶች እያቀረቡ ደስ ባላቸው ዋጋ ይሸጣሉ ሲሉ ተናግረዋል።
ሌላ ለጋዜጣው ቃላቸውን የሰጡት የብረት ሻጭ ፤ ከ3 ዓመት በፊት 75 ብር የነበረውና ከ1 ወር በፊት 200 ብር የነበረው ባለ8 ተብሎ የሚጠራ ፌሮ አሁን 500 ብር ገብቷል ብለዋል።
በዋጋ ንረቱ የደንበኞቻቸው ቁጥር መቀነሱንም ገልፀዋል። አሁን ያለው ሁኔታ ከቀጠለ ስራውን ጥለው ሊወጡ እንደሚችሉ ተናግረዋል።
የፌሮ ዋጋ በየጊዜው የሚጨምረው ከፋብሪካው ነው የሚሉት የብረት ሻጯ ፤ " ጠዋት ገዝተን ዕቃውን ለማስጫን ስንሄድ ጨምሯል፤ ብር ጨምሩ እንባላለን " ሲሉ አስረድተዋል።
ምክንያት ሲጠይቁም " ነፃ ገበያ ነው ፤ ካዋጣችሁ መግዛት ካልሆነ መተው ትችላላችሁ የሚል መልስ እንደሚሰጣቸው ገልፀዋል።
ያንብቡ https://telegra.ph/EPA-03-30
@tikvahethiopia
በግንባት እቃዎች ላይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ እየታየ መሆኑ ከተነገረ ወራት አልፈዋል ይህ ጉዳይ አሁን ድረስ መፍትሄ ሳያገኝ ቀጥሏል።
ዛሬ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ይዞት በወጣው መረጃ ላይ እደተመለከትነው ከግንባታ እቃዎች አንዱ በሆነው ፌሮ ብረት ላይ በሳምንት ውስጥ ብቻ የ300 ብር ጭማሪ ታይቷል።
ጋዜጣው ያነጋገራቸው በአዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ በረት ሻጭ የሆኑ አንዲት ነጋዴ ፤ የፌሮ ዋጋ በየዕለቱ፣ በየሰዓቱ ይጨምራል ያሉ ሲሆን ደንበኞች የዋጋ ጭማሪውን ፈርተው መግዛት አቁመዋል ብለዋል።
እኚሁ ብረት ሻጭ እንዳሉት የፌሮ አከፋፋዮች በማንአለብኝነት የውጭ ምንዛሬ ጨምሯል፣ ነፃ ገበያ ነው በማለት አሳማኝ ያልሆኑ ምክንያቶች እያቀረቡ ደስ ባላቸው ዋጋ ይሸጣሉ ሲሉ ተናግረዋል።
ሌላ ለጋዜጣው ቃላቸውን የሰጡት የብረት ሻጭ ፤ ከ3 ዓመት በፊት 75 ብር የነበረውና ከ1 ወር በፊት 200 ብር የነበረው ባለ8 ተብሎ የሚጠራ ፌሮ አሁን 500 ብር ገብቷል ብለዋል።
በዋጋ ንረቱ የደንበኞቻቸው ቁጥር መቀነሱንም ገልፀዋል። አሁን ያለው ሁኔታ ከቀጠለ ስራውን ጥለው ሊወጡ እንደሚችሉ ተናግረዋል።
የፌሮ ዋጋ በየጊዜው የሚጨምረው ከፋብሪካው ነው የሚሉት የብረት ሻጯ ፤ " ጠዋት ገዝተን ዕቃውን ለማስጫን ስንሄድ ጨምሯል፤ ብር ጨምሩ እንባላለን " ሲሉ አስረድተዋል።
ምክንያት ሲጠይቁም " ነፃ ገበያ ነው ፤ ካዋጣችሁ መግዛት ካልሆነ መተው ትችላላችሁ የሚል መልስ እንደሚሰጣቸው ገልፀዋል።
ያንብቡ https://telegra.ph/EPA-03-30
@tikvahethiopia
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
ሞጆ 🛣 ሀዋሳ !
የባቱ - አርሲ ነጌሌ ግንባታ ፦
👉 በእስራኤሉ SBI international holdings A.G /ኤስ ቢ አይ ኢንተርናሽናል ሆልዲንግስ ኤ.ጂ ነው/ የሚነናወነው።
👉 የማማከርና ቁጥጥር ስራውን ኩንውሀ ኢንጂነሪንግ እና ኮንሰልቲንግ ከኮሪያ ኤክስፕረስ ኮርፖሬሽን ጋር በጋራ እያከናወኑ ነው።
👉 ለፕሮጀክቱ ማስፈፀሚያ የሚሆነው ሶስት ቢሊየን ሶስት መቶ አምስት ሚሊየን ሁለት መቶ አርባ ሶስት ሺህ ብር እየተሸፈነ የሚገኘው ከአለምባንክ በተገኘ ፋይናንስ ነው፡፡
👉 የአፈር ቆረጣ ስራ፣ ሰብ ቤዝ ስራዎች፣ የስትራክቸር ፣የውሀ ማፋሰሻ ፣ የአቃፊ ግንብ፣ ትላልቅ የድልድይ ግንባታ፣ ማሳለጫዎችና ማቋረጫዎች እና የክሬሸር ስራ በመከናወን ላይ ይገኛሉ፡፡
👉 21 ኪ.ሜ የDBM/ ለመጨረሻ የአስፋልን ንጣፍ ስራ ዝግጁ የማድረግ ስራ ተጠናቋል/ ።
አርሲ ነጌሌ - ሀዋሳ የሚዘልቀው የመንገድ ክፍል ፦
👉 ሚገነባው የስራ ተቋራጭ cccc ቻይና ኮሙኒኬሽን ኮንስትራክሽን ነው።
👉 የማማከርና የቁጥጥር ስራውን ቤጂንግ ኤክስፕረስ ዌይ ሱፐር ቪዥን ካምፓኒ ሊሚትድ ከውሀን ጄአይኦኬ ኢንጅነሪንግ ኮንሰልታንሲ ሊሚትድ ጋር በጋራ በመሆን እየሰሩት ነው ፡፡
👉 መንገዱን ለመገንባት የሚውለውን ወጪ አምስት ቢሊየን አንድ መቶ አርባ ዘጠኝ ሺህ ብር በቻይናው ኤግዚም ባንክ 85 በመቶ እና 15 በመቶ በኢትዮጵያ መንግስት የሚሸፈን ነው፡፡
👉 በአርሲ ነጌሌ - ሀዋሳ የመንገድ ፕሮጀክት የአፈር ቆረጣ እና ድልዳሎ ስራ፣ የአፈር ቆረጣ እና ሙሌት፣የስትራክቸር ስራዎች፣ የሰብ ቤዝ ስራ፣ የውሀ ማፋሰሻ ቱቦዎች ቀበራ ፣ የድልድይ ግንባታ፣ የጠጠር ንጣፍ ስራዎች እየተሰሩ ናቸው፡፡
👉 የ3 ነጥብ 4 ኪ.ሜ ለመጨረሻ የአስፋልት ንጣፍ ስራ ዝግጁ የማድረግ ስራ የDBM ተጀምሯል።
#ERA
@tikvahethiopia
የባቱ - አርሲ ነጌሌ ግንባታ ፦
👉 በእስራኤሉ SBI international holdings A.G /ኤስ ቢ አይ ኢንተርናሽናል ሆልዲንግስ ኤ.ጂ ነው/ የሚነናወነው።
👉 የማማከርና ቁጥጥር ስራውን ኩንውሀ ኢንጂነሪንግ እና ኮንሰልቲንግ ከኮሪያ ኤክስፕረስ ኮርፖሬሽን ጋር በጋራ እያከናወኑ ነው።
👉 ለፕሮጀክቱ ማስፈፀሚያ የሚሆነው ሶስት ቢሊየን ሶስት መቶ አምስት ሚሊየን ሁለት መቶ አርባ ሶስት ሺህ ብር እየተሸፈነ የሚገኘው ከአለምባንክ በተገኘ ፋይናንስ ነው፡፡
👉 የአፈር ቆረጣ ስራ፣ ሰብ ቤዝ ስራዎች፣ የስትራክቸር ፣የውሀ ማፋሰሻ ፣ የአቃፊ ግንብ፣ ትላልቅ የድልድይ ግንባታ፣ ማሳለጫዎችና ማቋረጫዎች እና የክሬሸር ስራ በመከናወን ላይ ይገኛሉ፡፡
👉 21 ኪ.ሜ የDBM/ ለመጨረሻ የአስፋልን ንጣፍ ስራ ዝግጁ የማድረግ ስራ ተጠናቋል/ ።
አርሲ ነጌሌ - ሀዋሳ የሚዘልቀው የመንገድ ክፍል ፦
👉 ሚገነባው የስራ ተቋራጭ cccc ቻይና ኮሙኒኬሽን ኮንስትራክሽን ነው።
👉 የማማከርና የቁጥጥር ስራውን ቤጂንግ ኤክስፕረስ ዌይ ሱፐር ቪዥን ካምፓኒ ሊሚትድ ከውሀን ጄአይኦኬ ኢንጅነሪንግ ኮንሰልታንሲ ሊሚትድ ጋር በጋራ በመሆን እየሰሩት ነው ፡፡
👉 መንገዱን ለመገንባት የሚውለውን ወጪ አምስት ቢሊየን አንድ መቶ አርባ ዘጠኝ ሺህ ብር በቻይናው ኤግዚም ባንክ 85 በመቶ እና 15 በመቶ በኢትዮጵያ መንግስት የሚሸፈን ነው፡፡
👉 በአርሲ ነጌሌ - ሀዋሳ የመንገድ ፕሮጀክት የአፈር ቆረጣ እና ድልዳሎ ስራ፣ የአፈር ቆረጣ እና ሙሌት፣የስትራክቸር ስራዎች፣ የሰብ ቤዝ ስራ፣ የውሀ ማፋሰሻ ቱቦዎች ቀበራ ፣ የድልድይ ግንባታ፣ የጠጠር ንጣፍ ስራዎች እየተሰሩ ናቸው፡፡
👉 የ3 ነጥብ 4 ኪ.ሜ ለመጨረሻ የአስፋልት ንጣፍ ስራ ዝግጁ የማድረግ ስራ የDBM ተጀምሯል።
#ERA
@tikvahethiopia
የሲሚንቶ_ምርትና_ግብአት_መቆጣጠሪያ_መመሪያ_ቁጥር_890_2014.pdf
603.2 KB
የሲሚንቶ ምርትና ግብአት መቆጣጠሪያ መመሪያ ቁጥር 890-2014
40-60 Housing Name list.pdf
20.2 MB
የ40/60 ቤቶች በ2005 ዓ.ም ተመዝጋቢዎች ሙሉ ስም ዝርዝር ይመልከቱ።
ስሞትን መኖሩን ያረጋግጡ።የ40/60 ቤቶች በ2005 ዓ.ም ተመዝጋቢዎች ሙሉ ስም ዝርዝር ይመልከቱ።
ስሞትን መኖሩን ያረጋግጡ።
Not winners' list
ስሞትን መኖሩን ያረጋግጡ።የ40/60 ቤቶች በ2005 ዓ.ም ተመዝጋቢዎች ሙሉ ስም ዝርዝር ይመልከቱ።
ስሞትን መኖሩን ያረጋግጡ።
Not winners' list
Don't expect winners list name before Sunday for 40/60 and 20/80 condominium.
20_80_ELIGIBLE_APPLICANTS Housing in Addis Ababa.xlsx
3.8 MB
#20_80_ተመዝጋቢዎች
የ20/80 ቤቶች #ብቁ #የ2005ዓ.ም ተመዝጋቢዎች ሙሉ ስም ዝርዝር ይመልከቱ።
ስሞትን መኖሩን ያረጋግጡ።
ይህ ማለት እጣው ውስጥ አሉ ማለት አይደለም ።
የ20/80 ቤቶች #ብቁ #የ2005ዓ.ም ተመዝጋቢዎች ሙሉ ስም ዝርዝር ይመልከቱ።
ስሞትን መኖሩን ያረጋግጡ።
ይህ ማለት እጣው ውስጥ አሉ ማለት አይደለም ።
📊 የኮንዶሚንየም እጣ ቢሰረዝ ይሻላል ወይስ የ ሐምሌ 1 , 2014 , በወጣው ቢቀጥል ይሻላል ?
የኮንዶሚንየም እጣ ቢሰረዝ ይሻላል ወይስ የ ሐምሌ 1 , 2014 , በወጣው ቢቀጥል ይሻላል ?
እጣው ይሰረዝ እና እንደገና ይውጣ👍 [195]
የሐምሌ 1 በወጣው እጣ መሰረት ይቅጥል🤘 [41]
👥 236 people have voted so far.
📖 Anonymous Vote
🚫 This poll is closed...
የኮንዶሚንየም እጣ ቢሰረዝ ይሻላል ወይስ የ ሐምሌ 1 , 2014 , በወጣው ቢቀጥል ይሻላል ?
እጣው ይሰረዝ እና እንደገና ይውጣ👍 [195]
የሐምሌ 1 በወጣው እጣ መሰረት ይቅጥል🤘 [41]
👥 236 people have voted so far.
📖 Anonymous Vote
🚫 This poll is closed...
Is HOV lane, the future of Addis ?
High-occupancy vehicle lane
Restricted traffic lane
A high-occupancy vehicle lane (also known as an HOV lane, carpool lane, diamond lane, 2+ lane, and transit lane or T2 or T3 lanes) is a restricted traffic lane reserved for the exclusive use of vehicles with a driver and one or more passengers, including carpools, vanpools, and transit buses. These restrictions may be only imposed during peak travel times or may apply at all times.
High-occupancy vehicle lane
Restricted traffic lane
A high-occupancy vehicle lane (also known as an HOV lane, carpool lane, diamond lane, 2+ lane, and transit lane or T2 or T3 lanes) is a restricted traffic lane reserved for the exclusive use of vehicles with a driver and one or more passengers, including carpools, vanpools, and transit buses. These restrictions may be only imposed during peak travel times or may apply at all times.
Forwarded from Real Estate Cheker
የ2005 የ20/80 ባለ3 መኝታ ተመዝቢዎች ፦
" ... በ14ኛው ዙር የዕጣ አወጣጥ የከተማ አስተዳደሩ ቤቶች በቴክኖሎጂ ሆነ በማኑዋል ዕጣ የማውጣት ሂደቶች በሚፈጠሩ ችግሮች ሊወጣለት ከሚገባው ባለእድለኛ ወጪ ለሌላ ለማይመለከተው አካል እንዳይተላለፉ የሄደበትን ርቀት እናደንቃለን፡፡
ነገር ግን ይህ ቁርጠኝነት በባለ3 መኝታ 2005 ዓ.ም የ20/80 ተመዝቢዎችን ታሳቢ ባደረገ መልኩ እንዲገለጽ እንፈልጋለን፡፡
በቅርቡ የተሰረዘውን የ14ኛው ዙር የዕጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓትን አስመልክቶ በዋዜማውና ከዛ በኋላ በተሰጡ መግለጫዎች ባለ3 መኝታ የኮንዶሚኒየም ቤት ዕጣ ውስጥ እንደማይገባ የተሰጠው መግለጫ ግልጽነት የጎደለውና ማብራሪያ የሚሻ ሆኖ አግኝተነዋል።
ይህ ሁኔታ የ2005 የ20/80 ባለ3 መኝታ ተመዝቢዎችን በእጅጉ ያሳዘነ፣ ያስደነገጠና ግራ ያጋባ ሆኗል፡፡
ይህን አስመልክቶ በከተማ አሰተዳደሩ የተለያየ የስራ ኃላፊዎች በቅርብ ጊዜያት በተለያዩ ሚዲያዎች በሚሰጡት መግለጫዎችና ማብራሪያዎች ላይ የ20/80 ባለ3 መኝታ የ2005 ተመዝቢዎችን አቤቱታና ቅሬታዎችን በግልጽ ከመመለስ ይልቅ ሆን ተብሎ በሚመስል መልኩ ቸል በማለትና በማድበሰበሰ እየታለፈ በመሆኑ በመንግሥት ላይ ያለንን እምነት እየሸረሸረ ይገኛል። "
የ2005 የ20/80 ባለሶስት መኝታ ቤት ተመዝጋቢዎች አሉን ያሏቸውን ጥያቄዎች በዝርዝር በመፃፍ ትኩረት እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።
(ሙሉ ጥያቄያቸው በዝርዝር ተገልጿል)
@tikvahethiopia
" ... በ14ኛው ዙር የዕጣ አወጣጥ የከተማ አስተዳደሩ ቤቶች በቴክኖሎጂ ሆነ በማኑዋል ዕጣ የማውጣት ሂደቶች በሚፈጠሩ ችግሮች ሊወጣለት ከሚገባው ባለእድለኛ ወጪ ለሌላ ለማይመለከተው አካል እንዳይተላለፉ የሄደበትን ርቀት እናደንቃለን፡፡
ነገር ግን ይህ ቁርጠኝነት በባለ3 መኝታ 2005 ዓ.ም የ20/80 ተመዝቢዎችን ታሳቢ ባደረገ መልኩ እንዲገለጽ እንፈልጋለን፡፡
በቅርቡ የተሰረዘውን የ14ኛው ዙር የዕጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓትን አስመልክቶ በዋዜማውና ከዛ በኋላ በተሰጡ መግለጫዎች ባለ3 መኝታ የኮንዶሚኒየም ቤት ዕጣ ውስጥ እንደማይገባ የተሰጠው መግለጫ ግልጽነት የጎደለውና ማብራሪያ የሚሻ ሆኖ አግኝተነዋል።
ይህ ሁኔታ የ2005 የ20/80 ባለ3 መኝታ ተመዝቢዎችን በእጅጉ ያሳዘነ፣ ያስደነገጠና ግራ ያጋባ ሆኗል፡፡
ይህን አስመልክቶ በከተማ አሰተዳደሩ የተለያየ የስራ ኃላፊዎች በቅርብ ጊዜያት በተለያዩ ሚዲያዎች በሚሰጡት መግለጫዎችና ማብራሪያዎች ላይ የ20/80 ባለ3 መኝታ የ2005 ተመዝቢዎችን አቤቱታና ቅሬታዎችን በግልጽ ከመመለስ ይልቅ ሆን ተብሎ በሚመስል መልኩ ቸል በማለትና በማድበሰበሰ እየታለፈ በመሆኑ በመንግሥት ላይ ያለንን እምነት እየሸረሸረ ይገኛል። "
የ2005 የ20/80 ባለሶስት መኝታ ቤት ተመዝጋቢዎች አሉን ያሏቸውን ጥያቄዎች በዝርዝር በመፃፍ ትኩረት እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።
(ሙሉ ጥያቄያቸው በዝርዝር ተገልጿል)
@tikvahethiopia