Construction Proxy
19.5K subscribers
530 photos
18 videos
77 files
284 links
#1 construction portal to get:
construction news
construction market
construction materials price
engineering estimates
Sub contract
https://constructionproxy.com
Address any comment to admin👨‍💼 @ConproxyBot
Download Telegram
Addis Ababa University Addis Ababa Institute of Technology
African Railway Center of Excellence (ARCE)
Scholarship Announcement 2022
Application Deadline: 28th of February 2022

Objectives of the Program

African Railway Center of Excellence (ARCE) is one of the African Center of Excellence II projects supported by the World Bank. Through this support from the WB, the center aspires to become sustainable regional hub for training and research in Railway Engineering and Management, capable of leading efforts to address priority development challenges and improve lives in South and Eastern Africa. The aim of the center is to strengthen railway professionals development through short-term training. MSc and PhD level education, and research in Ethiopia and the region at large.

To this effect, ARCE is offering scholarships to citizens in African countries to pursue MSc studies in Railway Engineering specializing in "Civil Infrastructure","Rolling Stock" and "Traction and Train Control for the 2022.
https://constructioninethiopia.com/construction-certification-and-registration-regulation-directive-no-648-2021/
Download
Construction Certification and Registration Regulation Directive No. 648-2021

ADDIS ABABA January 5th, 2021

በከተማ ሌማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የወጣ
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
" ለምን ? ብለን ስንጠይቅ ነፃ ገበያ ነው፤ ካዋጣችሁ መግዛት ካልሆነ መተው ትችላላችሁ ይሉናል " - የብረት ነጋዴ

በግንባት እቃዎች ላይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ እየታየ መሆኑ ከተነገረ ወራት አልፈዋል ይህ ጉዳይ አሁን ድረስ መፍትሄ ሳያገኝ ቀጥሏል።

ዛሬ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ይዞት በወጣው መረጃ ላይ እደተመለከትነው ከግንባታ እቃዎች አንዱ በሆነው ፌሮ ብረት ላይ በሳምንት ውስጥ ብቻ የ300 ብር ጭማሪ ታይቷል።

ጋዜጣው ያነጋገራቸው በአዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ በረት ሻጭ የሆኑ አንዲት ነጋዴ ፤ የፌሮ ዋጋ በየዕለቱ፣ በየሰዓቱ ይጨምራል ያሉ ሲሆን ደንበኞች የዋጋ ጭማሪውን ፈርተው መግዛት አቁመዋል ብለዋል።

እኚሁ ብረት ሻጭ እንዳሉት የፌሮ አከፋፋዮች በማንአለብኝነት የውጭ ምንዛሬ ጨምሯል፣ ነፃ ገበያ ነው በማለት አሳማኝ ያልሆኑ ምክንያቶች እያቀረቡ ደስ ባላቸው ዋጋ ይሸጣሉ ሲሉ ተናግረዋል።

ሌላ ለጋዜጣው ቃላቸውን የሰጡት የብረት ሻጭ ፤ ከ3 ዓመት በፊት 75 ብር የነበረውና ከ1 ወር በፊት 200 ብር የነበረው ባለ8 ተብሎ የሚጠራ ፌሮ አሁን 500 ብር ገብቷል ብለዋል።

በዋጋ ንረቱ የደንበኞቻቸው ቁጥር መቀነሱንም ገልፀዋል። አሁን ያለው ሁኔታ ከቀጠለ ስራውን ጥለው ሊወጡ እንደሚችሉ ተናግረዋል።

የፌሮ ዋጋ በየጊዜው የሚጨምረው ከፋብሪካው ነው የሚሉት የብረት ሻጯ ፤ " ጠዋት ገዝተን ዕቃውን ለማስጫን ስንሄድ ጨምሯል፤ ብር ጨምሩ እንባላለን " ሲሉ አስረድተዋል።

ምክንያት ሲጠይቁም " ነፃ ገበያ ነው ፤ ካዋጣችሁ መግዛት ካልሆነ መተው ትችላላችሁ የሚል መልስ እንደሚሰጣቸው ገልፀዋል።

ያንብቡ https://telegra.ph/EPA-03-30

@tikvahethiopia
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
ሞጆ 🛣 ሀዋሳ !

የባቱ - አርሲ ነጌሌ ግንባታ ፦

👉 በእስራኤሉ SBI international holdings A.G /ኤስ ቢ አይ ኢንተርናሽናል ሆልዲንግስ ኤ.ጂ ነው/ የሚነናወነው።

👉 የማማከርና ቁጥጥር ስራውን ኩንውሀ ኢንጂነሪንግ እና ኮንሰልቲንግ ከኮሪያ ኤክስፕረስ ኮርፖሬሽን ጋር በጋራ እያከናወኑ ነው።

👉 ለፕሮጀክቱ ማስፈፀሚያ የሚሆነው ሶስት ቢሊየን ሶስት መቶ አምስት ሚሊየን ሁለት መቶ አርባ ሶስት ሺህ ብር እየተሸፈነ የሚገኘው ከአለምባንክ በተገኘ ፋይናንስ ነው፡፡

👉 የአፈር ቆረጣ ስራ፣ ሰብ ቤዝ ስራዎች፣ የስትራክቸር ፣የውሀ ማፋሰሻ ፣ የአቃፊ ግንብ፣ ትላልቅ የድልድይ ግንባታ፣ ማሳለጫዎችና ማቋረጫዎች እና የክሬሸር ስራ በመከናወን ላይ ይገኛሉ፡፡

👉 21 ኪ.ሜ የDBM/ ለመጨረሻ የአስፋልን ንጣፍ ስራ ዝግጁ የማድረግ ስራ ተጠናቋል/ ።

አርሲ ነጌሌ - ሀዋሳ የሚዘልቀው የመንገድ ክፍል ፦

👉 ሚገነባው የስራ ተቋራጭ cccc ቻይና ኮሙኒኬሽን ኮንስትራክሽን ነው።

👉 የማማከርና የቁጥጥር ስራውን ቤጂንግ ኤክስፕረስ ዌይ ሱፐር ቪዥን ካምፓኒ ሊሚትድ ከውሀን ጄአይኦኬ ኢንጅነሪንግ ኮንሰልታንሲ ሊሚትድ ጋር በጋራ በመሆን እየሰሩት ነው ፡፡

👉 መንገዱን ለመገንባት የሚውለውን ወጪ አምስት ቢሊየን አንድ መቶ አርባ ዘጠኝ ሺህ ብር በቻይናው ኤግዚም ባንክ 85 በመቶ እና 15 በመቶ በኢትዮጵያ መንግስት የሚሸፈን ነው፡፡

👉 በአርሲ ነጌሌ - ሀዋሳ የመንገድ ፕሮጀክት የአፈር ቆረጣ እና ድልዳሎ ስራ፣ የአፈር ቆረጣ እና ሙሌት፣የስትራክቸር ስራዎች፣ የሰብ ቤዝ ስራ፣ የውሀ ማፋሰሻ ቱቦዎች ቀበራ ፣ የድልድይ ግንባታ፣ የጠጠር ንጣፍ ስራዎች እየተሰሩ ናቸው፡፡

👉 የ3 ነጥብ 4 ኪ.ሜ ለመጨረሻ የአስፋልት ንጣፍ ስራ ዝግጁ የማድረግ ስራ የDBM ተጀምሯል።

#ERA

@tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ከተማ ሕንፃዎች ቀለም ግራጫ እንዲሆን ተወሰነ
.
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለከተማው ‹‹የተዘበራረቀ›› የሕንፃዎች ቀለም ወጥ የሆነ ስታንዳርድ ለማውጣት ባደረገው ጥናት፣ ሁሉም ሕንፃዎች ቀለማቸው ግራጫ (ግሬይ) እንዲሆን መወሰኑን አስታወቀ፡፡
የሲሚንቶ_ምርትና_ግብአት_መቆጣጠሪያ_መመሪያ_ቁጥር_890_2014.pdf
603.2 KB
የሲሚንቶ ምርትና ግብአት መቆጣጠሪያ መመሪያ ቁጥር 890-2014
4_5852971149389990951.pdf
1.7 MB
የግንባታ ስራዎች ዋጋ ማስተካከያን ይመለከታል
No caption!
Q: is the contractor can ask for cost compensation, if the contract incorporated price adjustment ?
A: yes
40-60 Housing Name list.pdf
20.2 MB
የ40/60 ቤቶች በ2005 ዓ.ም ተመዝጋቢዎች ሙሉ ስም ዝርዝር ይመልከቱ።
ስሞትን መኖሩን ያረጋግጡ።የ40/60 ቤቶች በ2005 ዓ.ም ተመዝጋቢዎች ሙሉ ስም ዝርዝር ይመልከቱ።
ስሞትን መኖሩን ያረጋግጡ።
Not winners' list
Don't expect winners list name before Sunday for 40/60 and 20/80 condominium.
20_80_ELIGIBLE_APPLICANTS Housing in Addis Ababa.xlsx
3.8 MB
#20_80_ተመዝጋቢዎች
የ20/80 ቤቶች #ብቁ #የ2005ዓ.ም ተመዝጋቢዎች ሙሉ ስም ዝርዝር ይመልከቱ።
ስሞትን መኖሩን ያረጋግጡ።
ይህ ማለት እጣው ውስጥ አሉ ማለት አይደለም ።
📊 የኮንዶሚንየም እጣ ቢሰረዝ ይሻላል ወይስ የ ሐምሌ 1 , 2014 , በወጣው ቢቀጥል ይሻላል ?
የኮንዶሚንየም እጣ ቢሰረዝ ይሻላል ወይስ የ ሐምሌ 1 , 2014 , በወጣው ቢቀጥል ይሻላል ?

እጣው ይሰረዝ እና እንደገና ይውጣ👍 [195]

የሐምሌ 1 በወጣው እጣ መሰረት ይቅጥል🤘 [41]

👥 236 people have voted so far.
📖 Anonymous Vote

🚫 This poll is closed...
በአዲስ አበባ ሰሞኑን የወጣው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ውድቅ ተደረገ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሐምሌ 1 ቀን 2014 ያወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ዕጣ ውድቅ አደረገ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የሰጡትን መግለጫ ባሳለፍነው ሐምሌ 1 ቀን 2014 የወጣው የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ ጋር ተያይዞ በተፈጠረው የማጭበርበር ተግባር ውድቅ ተደርጓል።
Is HOV lane, the future of Addis ?
High-occupancy vehicle lane
Restricted traffic lane

A high-occupancy vehicle lane (also known as an HOV lane, carpool lane, diamond lane, 2+ lane, and transit lane or T2 or T3 lanes) is a restricted traffic lane reserved for the exclusive use of vehicles with a driver and one or more passengers, including carpools, vanpools, and transit buses. These restrictions may be only imposed during peak travel times or may apply at all times.