Construction Proxy
19.5K subscribers
530 photos
18 videos
77 files
284 links
#1 construction portal to get:
construction news
construction market
construction materials price
engineering estimates
Sub contract
https://constructionproxy.com
Address any comment to admin👨‍💼 @ConproxyBot
Download Telegram
የሲሚንቶና የብረት እጥረት ፦

የኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር በሲሚንቶ እና ብረት እጥረት ምክንያት በግንባታ ሥራዎች ላይ ጫና እየፈጠረ መሆኑን አሳወቀ።

ሥራ ተቋራጮች ሰራተኞቻቸውን የመበተን ስጋት ውስጥ መግባታቸውን አመልክቷል።

ማህበሩ በግንባታ ኢንዱስትሪ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ ሥራ ተቋራጮች ለሰራተኞቻቸው ደመወዝ ለመክፈል መቸገራቸውን አመልክቷል።

ለግንባታ ወሳኝ የሆኑ የሲሚንቶና ብረት አቅርቦት እጥረት ጎልቶ ይታያል ተብሏል።

በግብዓቶቹ እጥረት ሳቢያ ፕሮጀክቶችን ለማቋረጥ እየተገደድን ነው ብሏል ማህበሩ ፤ በዘርፉ የተሰማራው የሰው ኃይል እንዳይበተን መፍትሄ እንዲፈለግ ጥሪ አቅርቧል።

የብሔራዊ ባንክ ፤ ባንኮች ለተቋራጮች ቅድሚያ ክፍያ እንዳይፈጽሙ የጣለው እገዳ አሉታዊ ጫና ማሳደሩንም ማህበሩ ገልጿል።

በኢትዮጵያ ውስጥ ከ22 ሺ በላይ የሥራ ተቋራጮች እንዳሉ ከማህበሩ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክት ኢዜአ ዘግቧል።

@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
ኮንትራክተሮች የዋጋ ማካካሻ price adjustment እንዲሰጣቸው ተፈቀደ

በግንባታ ግብዓቶች ላይ የታየው የዋጋ ጭማሪ በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ላይ ጉዳት እያስከተለ መሆኑን በመጥቀስ የውል ማሻሻያና የዋጋ ማስተካከያ ማድረግ እንደሚያስፈልግ የገንዘብ ሚኒስቴር አመላከተ፡፡

Via - Reporter
Tallest skyscrapers in Africa (Meters)

1. The Leonardo - 234M - South Africa🇿🇦
2. Carlton Center- 223M - South Africa🇿🇦
3. Britam Towers- 200.1M - Kenya🇰🇪
4. Commercial Bank of Ethiopia- 198M - Ethiopia🇪🇹
5. Nairobi Global Trade Center - 184M - Kenya🇰🇪
6. Ponte City Apartments - 173M - South Africa🇿🇦
7. UAP Old Mutual Tower - 163M - Kenya🇰🇪
8. Necom House - 160M - Nigeria🇳🇬
9. Tanzania Ports Authority HQ - 157M - Tanzania🇹🇿
10. PSPF Towers - 153M - Tanzania🇹🇿

(Inside Africa)
#AddisAbaba: Did you know?

The new Building Risk-Level directive categories building constructions based on risk levels, exempting some construction works from mandatory soil test, all-level inspections and onboarding of consulting firms.

Source : Businessinfoeth
Ontario College of Art and Design University This file contains editable Autocad file for Ontario College of Art and Design
https://editablefiles.com/download-autocad
👍1
Forwarded from Construction Resources
2013 3rd quarter direct cost.pdf
25.1 MB
የ 2013 በጀት ዓመት #የ3ኛ_ሩብ_ዓመት የኮንስትራክሽን ስራዎች #ቀጥተኛ_ዋጋ
የአ/አ/ከ/አ/ኮንስትራክሽን ቢሮ መጋቢት 30/2013 ዓ/ም
በአዲስ አበባ ከተማ በህንጻ መደርመስ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡

በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ ቦታው ጁፒተር ሆቴል አካባቢ በደረሰ የህንጻ መደርመስ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉ ተነግሯል፡፡

በጅምር ላይ የነበረው ህንጻ ዛሬ ረፋድ አካባቢ ባልታወቀ ምክንያት መደርመሱን ነው የተነገረው፡፡

በጊዜው በስራ ላይ 112 ሰራተኞች የነበሩ ሲሆን ከእነዚህ መካከል 108ኙ ከአደጋው መዳናቸው ተገልጿል፡፡
እንደዚሁም አራት ግለሰቦች ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባቸው ነው የእሳትና የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ለጣቢያችን ያስታወቀው፡፡

የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኝነት ሀላፊ አቶ ጉልላት ጌታነህ ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንደተናገሩት የአደጋውን ምክንያት በማጣራት ላይ ይገኛል ብለዋል፡፡
ማሳሰቢያ

ሀሙስ ሚያዚያ 14 ቀን 2013 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣውን የስራ ማስታወቂያ በተመለከተ የፈተና ቀኑን ወደፊት በባለስልጣኑ የፌስቡክ ገፅ የምናሳውቅ ይሆናል፡፡
👍1
" The bridge over the Kebenà River built by Germany and Italy near their respective legations "
No dude, you don't get to use this formula , u just have to use ERA manuals.
List of contractors from grade 1 - 6
ከ ደረጃ 1 - 6 ያሉ ኮንትራክተሮች

https://constructionproxy.com/catalog/contractors-in-ethiopia
Chinese companies dominated the list of Top Construction contractors in #Africa

1. Sinohydro Corporation
2. China Civil Engineering Construction Corporation (CCECC)
3. China Henan International Cooperation Group Company Limited
4. China Communications Construction Company(CCCC)
5. China Harbour Engineering Company (CHEC)
6. China Road and Bridge Corporation
7. SOGEA-SATOM
8. Mota-Engil China
9. Geo-Engineering Corporation (CGC)

(Centum real estate)
መንግስት በሲሚንቶ ገበያ ላይ የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት እየሰራ ባለበት ወቅት ነጋዴዎች ኩንታል ሲሚንቶ እስከ 800 ብር በመሸጥ ቀድሞ የተረበሸውን ገበያ ማናጋታቸውን ቀጥለዋል ፡፡

በክፍት ገበያ ውስጥ በሕገወጥ መንገድ እየጨመረ የመጣው የሲሚንቶ ዋጋ በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ላይ ተግዳሮቶችን አስነስቷል ፡፡ መንግስት የአቅርቦት ሰንሰለቱን ለማሻሻል እና ለኮንስትራክሽን ዘርፍ ዋነኛው የሆነውን የሲሚንቶ ዋጋ ለመቆጣጠር በርካታ እርምጃዎችን እየወሰደ ነው ፡፡ ነገር ግን በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በምሽት ሰዓት ሲሚንቶ ጅምላ ሻጮች በአንድ ኩንታል እስከ 800 ብር ሲሚንቶ እየሸጡ መሆናቸውን ካፒታል ታዝባለች ፡፡

ህገወጥ ደላሎችን ለመቆጣጠር መንግስት ከ 233 ብር እስከ 300 ብር ባሉት ለተዘረዘሩት 12 የሲሚንቶ ፋብሪካዎች የፋብሪካ ማምረቻ ዋጋ አስቀምጧል ፡፡

የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከአንድ ወር ጀምሮ በገበያው ውስጥ የሚስተዋለውን የሲሚንቶ እጥረት በዘላቂነት ለመፍታት በመሞከር በፋብሪካዎች ውስጥ የበላይ ተመልካቾችን በመመደብ ሥራቸውን በመቆጣጠር ላይ እና በየከተሞቹ በከንቲባዎች የሚምራ ግብረ ኃይል አደራጅቶ እየሠራ ነው የሚሉት የሚኒስቴሩ ተጠባባቂ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ካሳ አላምረው ሆኖም ችግሩ ጥልቅ በመሆኑንና የአቅርቦት ችግሩ እስካልተፈታ ድረስ በቁጥጥር ስር ለማዋል አስቸጋሪ መሆኑን ይገልፃሉ፡፡

https://www.capitalethiopia.com/featured/cement-price-spike-stiffens-market/
Eid Mubarak
PROJECT MANAGER
WALIIF CONSTRUCTION SHARE COMPANY CIVIL ENGINEERING CONTRACT May 16, 2021 - May 21, 2021
Description
Job Requirement
Education: BSc in Civil Engineering or Construction Technology & Management
Related Experience: 10 years and above
Place of Work: Project Sites (out of Addis Ababa)

How to Apply
Closing Date:5 (five) consecutive days from the first date of announcement
Interested applicants who fulfill the above requirements can submit their application with non- returnable copies of the CV’s.
Address: Arat Kilo, Infront of Berhanena Selam Printing Press at Dink Sira Building 8th Floor Tel. 0118124767 Email: wcsc1002@gmail.com
1