የቀድሞ በርታ ኮንስትራክሽን መስራች ኢንጂኔር ታደሰ ኃ/ሥላሴ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ።
ኢንጂኔር ታደሰ ኃ/ሥላሴ ባደረባቸው ሕመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ80 ዓመታቸው የካቲት 22 ቀን 2013 ዓ.ም በሞት ተለይተዋል፡፡ ስርአተ ቀብራቸው በአራዳ መናገሻ ቅዱስ ጊዩርጊስ ቤተ ክርስቲያን ይፈፀማል፡፡
አገር በቀል የሆኑ ተቋራጮች ሲመሠረቱ ከቀደምቶቹ አንዱ በመሆን፤ በርታ ኮንስትራክሽን በተለያዩ የመንገድ ሥራዎች ለምሳሌ ፡- ብቸና ሞጣ፣ ጅማ ጭዳ፣ ሰርዶ አፍዴራ፣ ጋሸና ላሊበላን ገንብተዋል፡፡ ፋብሪካም ገንብተዋል ለምሳሌ፡- የሐረር ቢራ ፋብሪካ፣ ሜታ ቢራ ፋብሪካ፣ ለቱሪስት መዳረሻ የሚሆኑ ታሪካዊ ቦታዎች ውስጥ በባህር ዳር "ጣና ሐይቅ" በጎንደር "ጎሃ" በላሊበላ "ሮሃ" በአክሱም "የሃን" በሒልተን ሆቴል ደረጃ የሆኑ አራት ሆቴሎችን ገንብተዋል፡፡ የአሚባራ መስኖ ፕሮጀክት ግንባታን ጨምሮ በሰፋፊ የመስኖ ግንባታ ፕሮጄክቶች ሥራም ተሳትፈዋል።
ኢንጂኔር ታደሰ ኃሥላሴ ስለ አገር ልማት የነበራቸው ህልም ከፍ ያለ ነበር፡፡ በተለያዩ መድረኮች ለአገር ልማት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ሊያደርጉ የሚችሉ ሃሳቦችን አቅርበዋል፡፡
ኢንጂኔር ታደሰ ኃ/ሥላሴ ባደረባቸው ሕመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ80 ዓመታቸው የካቲት 22 ቀን 2013 ዓ.ም በሞት ተለይተዋል፡፡ ስርአተ ቀብራቸው በአራዳ መናገሻ ቅዱስ ጊዩርጊስ ቤተ ክርስቲያን ይፈፀማል፡፡
አገር በቀል የሆኑ ተቋራጮች ሲመሠረቱ ከቀደምቶቹ አንዱ በመሆን፤ በርታ ኮንስትራክሽን በተለያዩ የመንገድ ሥራዎች ለምሳሌ ፡- ብቸና ሞጣ፣ ጅማ ጭዳ፣ ሰርዶ አፍዴራ፣ ጋሸና ላሊበላን ገንብተዋል፡፡ ፋብሪካም ገንብተዋል ለምሳሌ፡- የሐረር ቢራ ፋብሪካ፣ ሜታ ቢራ ፋብሪካ፣ ለቱሪስት መዳረሻ የሚሆኑ ታሪካዊ ቦታዎች ውስጥ በባህር ዳር "ጣና ሐይቅ" በጎንደር "ጎሃ" በላሊበላ "ሮሃ" በአክሱም "የሃን" በሒልተን ሆቴል ደረጃ የሆኑ አራት ሆቴሎችን ገንብተዋል፡፡ የአሚባራ መስኖ ፕሮጀክት ግንባታን ጨምሮ በሰፋፊ የመስኖ ግንባታ ፕሮጄክቶች ሥራም ተሳትፈዋል።
ኢንጂኔር ታደሰ ኃሥላሴ ስለ አገር ልማት የነበራቸው ህልም ከፍ ያለ ነበር፡፡ በተለያዩ መድረኮች ለአገር ልማት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ሊያደርጉ የሚችሉ ሃሳቦችን አቅርበዋል፡፡
4_5915530517742094635.pdf
2.7 MB
648 construction permit,
648 የኮንስትራክሽን ብቃት ማረጋገጫ
648 የኮንስትራክሽን ብቃት ማረጋገጫ
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
ኮረት የተጫነባት የእናቶች አምቡላንስ ፦
ከላይ በፎቶው የምትመለከቷት የእናቶች አምቡላንስ ጉዳይ መነጋገሪያ ሆናለች። እንዴት እንዲህ ያለ አሳዛኝ ድርጊት ይፈፀማል በሚል ብዙዎች በማህበራዊ ሚዲያ ቁጣቸውን ገልፀዋል።
ከዚህ ጉዳይ ጋር በተያያዘ አምቡላንሷ በጎፋ ዞን የምትገኝ እንደሆነ እና የጎፋ ዞን መንግስትም አደረኩት ያለውን ማጣራት ዛሬ አሳውቋል።
እንደዞኑ መንግስት መረጃ አምቡላንሷ የቡልቂ ከተማ ጤና ጣቢያ ናት።
በቡልቂ ከተማ አስተዳደር ጤና ጣቢያ በእናቶች አምቡላንስ ኮረት ሲጫን የሚያሳይ ምስል በማህበራዊ ሚዲያው መሠራጨቱን ተከትሎ ጉዳዩን የማጥራት ሥራ ሰራ መሰራቱን ገልጿል።
የከተማው ጤና ጣቢያ ግቢ ውስጥ ጭቃ የሚያስቸግር ቦታ ላይ ኮረት ለመድፋት ጤና ጣቢያው ለገዜ ጎፋ ወረዳ ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ሕጋዊ የትብብር ደብዳቤ በጠየቀው መሠረት በፖሊስ ጽሕፈት ቤቱ ፈቃድ ኮረቱ የተወሰደ እንደሆነ ነው የተገለፀው።
በእናቶች አምቡላንስ መኪና ኮረት መጫኑ ግን ተግቢነት እንደሌለው ተገልጿል።
የጎፋ ዞን ጤና መምሪያ ጉዳዩን እስከ ቦታው ወርዶ ያጣራ ሲሆን ጉዳዩ እጅግ የሚያሳዝን ፤ በአምቡላንስ ኮረት መጫኑ እጅግ የሚወገዝ ተግባር ነው ብሏል።
ይህንን ህገወጥ ተግባር የፈፀመው አካል ሊጠየቅ ይገባልም ብሏል።
ጤና መምሪያው ድርጊቱን የፈፀሙትን አካላት እና በድርጊቱ ተሳታፊ በሆኑ ግለሰቦችም ላይም ስለምወስድ አስተዳዳራዊ እና ፖለቲካዊ እርምጃዎች ላይ ከከተማው አስተዳደር ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑን አሳውቋል።
የጎፋ ዞን አስተዳደር በቡልቂ ከተማ አስተዳደር ጤና ጣቢያ በእናቶች አምቡላንስ የተፈፀመው ድርጊት የሚያስዝን ብቻ ሳይሆን የአከባቢውን ገጽታ የሚጎዳ ተግባር ነው ብሎታል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
ከላይ በፎቶው የምትመለከቷት የእናቶች አምቡላንስ ጉዳይ መነጋገሪያ ሆናለች። እንዴት እንዲህ ያለ አሳዛኝ ድርጊት ይፈፀማል በሚል ብዙዎች በማህበራዊ ሚዲያ ቁጣቸውን ገልፀዋል።
ከዚህ ጉዳይ ጋር በተያያዘ አምቡላንሷ በጎፋ ዞን የምትገኝ እንደሆነ እና የጎፋ ዞን መንግስትም አደረኩት ያለውን ማጣራት ዛሬ አሳውቋል።
እንደዞኑ መንግስት መረጃ አምቡላንሷ የቡልቂ ከተማ ጤና ጣቢያ ናት።
በቡልቂ ከተማ አስተዳደር ጤና ጣቢያ በእናቶች አምቡላንስ ኮረት ሲጫን የሚያሳይ ምስል በማህበራዊ ሚዲያው መሠራጨቱን ተከትሎ ጉዳዩን የማጥራት ሥራ ሰራ መሰራቱን ገልጿል።
የከተማው ጤና ጣቢያ ግቢ ውስጥ ጭቃ የሚያስቸግር ቦታ ላይ ኮረት ለመድፋት ጤና ጣቢያው ለገዜ ጎፋ ወረዳ ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ሕጋዊ የትብብር ደብዳቤ በጠየቀው መሠረት በፖሊስ ጽሕፈት ቤቱ ፈቃድ ኮረቱ የተወሰደ እንደሆነ ነው የተገለፀው።
በእናቶች አምቡላንስ መኪና ኮረት መጫኑ ግን ተግቢነት እንደሌለው ተገልጿል።
የጎፋ ዞን ጤና መምሪያ ጉዳዩን እስከ ቦታው ወርዶ ያጣራ ሲሆን ጉዳዩ እጅግ የሚያሳዝን ፤ በአምቡላንስ ኮረት መጫኑ እጅግ የሚወገዝ ተግባር ነው ብሏል።
ይህንን ህገወጥ ተግባር የፈፀመው አካል ሊጠየቅ ይገባልም ብሏል።
ጤና መምሪያው ድርጊቱን የፈፀሙትን አካላት እና በድርጊቱ ተሳታፊ በሆኑ ግለሰቦችም ላይም ስለምወስድ አስተዳዳራዊ እና ፖለቲካዊ እርምጃዎች ላይ ከከተማው አስተዳደር ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑን አሳውቋል።
የጎፋ ዞን አስተዳደር በቡልቂ ከተማ አስተዳደር ጤና ጣቢያ በእናቶች አምቡላንስ የተፈፀመው ድርጊት የሚያስዝን ብቻ ሳይሆን የአከባቢውን ገጽታ የሚጎዳ ተግባር ነው ብሎታል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
Foreign Mortgage Banks: Panacea to the Housing Crisis?
It may take 80 years to own a low cost condominium houses for almost a million of low-income earning residents of Addis Ababa.
One million people registered by the administration 16 years ago, and less than 200,000 individuals have been lucky enough to get a condominium apartment.
The Reporter
It may take 80 years to own a low cost condominium houses for almost a million of low-income earning residents of Addis Ababa.
One million people registered by the administration 16 years ago, and less than 200,000 individuals have been lucky enough to get a condominium apartment.
The Reporter
👍1
የሲሚንቶና የብረት እጥረት ፦
የኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር በሲሚንቶ እና ብረት እጥረት ምክንያት በግንባታ ሥራዎች ላይ ጫና እየፈጠረ መሆኑን አሳወቀ።
ሥራ ተቋራጮች ሰራተኞቻቸውን የመበተን ስጋት ውስጥ መግባታቸውን አመልክቷል።
ማህበሩ በግንባታ ኢንዱስትሪ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ ሥራ ተቋራጮች ለሰራተኞቻቸው ደመወዝ ለመክፈል መቸገራቸውን አመልክቷል።
ለግንባታ ወሳኝ የሆኑ የሲሚንቶና ብረት አቅርቦት እጥረት ጎልቶ ይታያል ተብሏል።
በግብዓቶቹ እጥረት ሳቢያ ፕሮጀክቶችን ለማቋረጥ እየተገደድን ነው ብሏል ማህበሩ ፤ በዘርፉ የተሰማራው የሰው ኃይል እንዳይበተን መፍትሄ እንዲፈለግ ጥሪ አቅርቧል።
የብሔራዊ ባንክ ፤ ባንኮች ለተቋራጮች ቅድሚያ ክፍያ እንዳይፈጽሙ የጣለው እገዳ አሉታዊ ጫና ማሳደሩንም ማህበሩ ገልጿል።
በኢትዮጵያ ውስጥ ከ22 ሺ በላይ የሥራ ተቋራጮች እንዳሉ ከማህበሩ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክት ኢዜአ ዘግቧል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
የኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማህበር በሲሚንቶ እና ብረት እጥረት ምክንያት በግንባታ ሥራዎች ላይ ጫና እየፈጠረ መሆኑን አሳወቀ።
ሥራ ተቋራጮች ሰራተኞቻቸውን የመበተን ስጋት ውስጥ መግባታቸውን አመልክቷል።
ማህበሩ በግንባታ ኢንዱስትሪ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ ሥራ ተቋራጮች ለሰራተኞቻቸው ደመወዝ ለመክፈል መቸገራቸውን አመልክቷል።
ለግንባታ ወሳኝ የሆኑ የሲሚንቶና ብረት አቅርቦት እጥረት ጎልቶ ይታያል ተብሏል።
በግብዓቶቹ እጥረት ሳቢያ ፕሮጀክቶችን ለማቋረጥ እየተገደድን ነው ብሏል ማህበሩ ፤ በዘርፉ የተሰማራው የሰው ኃይል እንዳይበተን መፍትሄ እንዲፈለግ ጥሪ አቅርቧል።
የብሔራዊ ባንክ ፤ ባንኮች ለተቋራጮች ቅድሚያ ክፍያ እንዳይፈጽሙ የጣለው እገዳ አሉታዊ ጫና ማሳደሩንም ማህበሩ ገልጿል።
በኢትዮጵያ ውስጥ ከ22 ሺ በላይ የሥራ ተቋራጮች እንዳሉ ከማህበሩ የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክት ኢዜአ ዘግቧል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT