Forwarded from Construction Job Vacancies ስራ
DMC Construction PLC
JUNIOR OFFICE ENGINEER 2 APPLICATIONS
Address: Nefas silk Lafto Sub-City around Lebu Square in front of Samuel Building.
Full Time September 20, 2020 - October 3, 2020
JOB REQUIREMENT
Qualification: B.Sc. in Civil Engineering or in related filed
Relevant Experience: 1 years and above in road Construction
no.4
Location: Arbi gebeya- Sekela-Tilili& Pawi Junction – Guba Lot 2 Road Projects
HOW TO APPLY
Interested and qualified applicants who fulfill the above requirements are invited to submit their application and relevant documents to DMC
CONSTRUCTION PLC Head Office in person or Send through our Postal
Address within 10 Working days.
Address: – Nefas silk Lafto Sub-City around Lebu Square in front of Samuel
Building.
DMC Construction PLC
Human Resource & Administration Department P.O.Box 3647
Addis Ababa
For More information call 0114711694
E-Mail: hrmdep.dmc@gmail.com
JUNIOR OFFICE ENGINEER 2 APPLICATIONS
Address: Nefas silk Lafto Sub-City around Lebu Square in front of Samuel Building.
Full Time September 20, 2020 - October 3, 2020
JOB REQUIREMENT
Qualification: B.Sc. in Civil Engineering or in related filed
Relevant Experience: 1 years and above in road Construction
no.4
Location: Arbi gebeya- Sekela-Tilili& Pawi Junction – Guba Lot 2 Road Projects
HOW TO APPLY
Interested and qualified applicants who fulfill the above requirements are invited to submit their application and relevant documents to DMC
CONSTRUCTION PLC Head Office in person or Send through our Postal
Address within 10 Working days.
Address: – Nefas silk Lafto Sub-City around Lebu Square in front of Samuel
Building.
DMC Construction PLC
Human Resource & Administration Department P.O.Box 3647
Addis Ababa
For More information call 0114711694
E-Mail: hrmdep.dmc@gmail.com
ERA: 👍👍👍👍
የሞምባሳ - ናይሮቢ - አዲስ አበባ የመንገድ ኮሪደር አካል የሆነው የሀዋሳ - ጭኮ 66 ኪ.ሜ አስፋልት ኮንክሪት መንገድ ስራ ተጠናቀቀ።
የሞምባሳ - ናይሮቢ - አዲስ አበባ የመንገድ ኮሪደር አካል የሆነው የሀዋሳ - ጭኮ 66 ኪ.ሜ አስፋልት ኮንክሪት መንገድ ስራ ተጠናቀቀ።
#ነጻ_አስተያየት_20_80
1) በቅርቡ እንደሰማናው ክብርት ከንቲባዋ
<<እጣ የወጣባቸው የ 20/80 ቤቶች የቁልፍ ርክክብ እስከ ጥቅምት 12/2013 ዓ.ም ይጠቃለላል>> አሉ ።
2) የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ሰናይት ዳምጠው (ኢንጂነር) በበኩላቸው፣ የ20/80 ዕጣ ከደረሳቸው 32,653 ነዋሪዎች ውስጥ ውላቸውን አጠናቀው የጨረሱት 7,000 ሲሆኑ ቁልፍ የተረከቡ ደግሞ 245።
እንደሆኑ በቀጣይም ከመስከረም 22 እስከ ጥቅምት 12 ቀን ቀን 2013 ዓ.ም. ድረስ ርክክቡ እንደሚቀጥል አክለዋል፡፡ (ሪፓርተር እንደዘገበው።)
3) ሸገር ኤፍኤም ሬድዮ በተለያየ ጊዜ ከሚመለከታቸው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማት ኤጀንሲ ሃላፊዎች ጋር ቃለመጠይቅ በማድረግ በሰራው ዘገባ የ13ተኛው ዙር የ20/80 ቤቶች ለዕድለኞች በቅርቡ ቁልፍ ተሰጥቶ የ 14ተኛው ዙር እጣ ግንባታቸው በተጠናቀቁ ቤቶች ላይ እንደሚወጣ ተዘገበ።
4) የታከለ ንግግር "ቁልፍ ሰጥተን አጠናቀናል" ማለቱን ስንረሳ
5) በቅርቡ አሐዱ ኤፍኤም ሬድዮ በቀጥታ ከ እድለኞች ጋር ባደረገው የስልክ ውይይት ከቤቶች የጥራት ጉድለት እስከ የመሰረተ ልማት አለማከናወን፤ እንዲሁም
" ታዲያ ምን ችግር አለው ሲገቡ አፍርሰው ይሰሩታል "
አይነት በሀገር ሀብት ላይ የመቀለድ አሰራር የውስጥ ክፍሎች የአጨራረስ ግድፈቶች።"
6) ተሻሻለ የተባለው እና በቀን የሚዋዋሉ ሰዎች ቁጥርም ጨመረ ቢባልም እንኳ አሁን ባለው ሂደት ከቀጠለ :-
#ሀ) በቀን 400 ሰው በሳምንት 2,000
በ ወር 4,000
አንድ ሳምንት ቅፅ 3
በሳምንቱ ደግሞ የሽያጭ ውል ስለሆነ።
ሌላ አማራጭ አሰራር ካልተፈለገ
32,653 - 7,000 = 25,653
ይህም ማለት 25,653/4,000= 6.4 ወር ያስፈልጋል ማለት ነው።
#ለ) ንግድ ባንክ በ 2012 እና በ 2013 ዓ.ም አዳዲስ ሰራተኞችን ባለመቅጠሩ እና በከፈታቸው አዳዲስ ቅርንጫፎቹ ከነባር ቅርንጫፍ ሰራተኞች ላይ ቀንሶ ወደ አዳዲሶቹ በመመደቡ በአራቱ የብድር ማዕከላት የሰራተኛ እጥረት ተፈጥሯል።
በዚህ ምክንያትም ወረፋ መጠበቁ ንግድ ባንክ ላይም ይቀጥላል።
* * *ስለዚህ በአንድነት ሆነን ነገሮች ሁሉ ትክክለኛ መፍትሄ ካልተፈለገላቸው :-
#ቁልፍ የተረከቡት መሰረተልማቱ ያልተሟላና ወና ቤት ይዘው ቢገቡ የሌባ ሲሳይ ሆነው የመከራ ኑሮ ይገፋሉ።
#የፊኒሽንግ ስራዎችን እንኳን ለመስራት ያለ ውሀና መብራት የማይታሰብ ነው።
#ዉል ተዋውለው የጨረሱ እና ቁልፍ ያልተረከቡት ደግሞ ባልኖሩበት ቤት ቋሚ ወለድ ከፋይ ይሆናሉ።
የተሰሩ ቤቶችን መሰረተልማት አሟልቶ ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ እንዲህ ዳገት ከሆነ አዳዲስ ቤቶችን መገንባት ምን ሊሆን ነው?
ከተማዋ ፅድት ያሉ እራሳቸውን፣ ዘመዶቻቸውን ፣ የጥቅም ተጋሪዎቻቸውን እና......... ነፃ ለማውጣት (ከድህነት ) በሚታትሩ ግለሰቦች እጅ ወደቀች እንዴ?
አዲስ አበባ ቤቴ
1) በቅርቡ እንደሰማናው ክብርት ከንቲባዋ
<<እጣ የወጣባቸው የ 20/80 ቤቶች የቁልፍ ርክክብ እስከ ጥቅምት 12/2013 ዓ.ም ይጠቃለላል>> አሉ ።
2) የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ሰናይት ዳምጠው (ኢንጂነር) በበኩላቸው፣ የ20/80 ዕጣ ከደረሳቸው 32,653 ነዋሪዎች ውስጥ ውላቸውን አጠናቀው የጨረሱት 7,000 ሲሆኑ ቁልፍ የተረከቡ ደግሞ 245።
እንደሆኑ በቀጣይም ከመስከረም 22 እስከ ጥቅምት 12 ቀን ቀን 2013 ዓ.ም. ድረስ ርክክቡ እንደሚቀጥል አክለዋል፡፡ (ሪፓርተር እንደዘገበው።)
3) ሸገር ኤፍኤም ሬድዮ በተለያየ ጊዜ ከሚመለከታቸው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማት ኤጀንሲ ሃላፊዎች ጋር ቃለመጠይቅ በማድረግ በሰራው ዘገባ የ13ተኛው ዙር የ20/80 ቤቶች ለዕድለኞች በቅርቡ ቁልፍ ተሰጥቶ የ 14ተኛው ዙር እጣ ግንባታቸው በተጠናቀቁ ቤቶች ላይ እንደሚወጣ ተዘገበ።
4) የታከለ ንግግር "ቁልፍ ሰጥተን አጠናቀናል" ማለቱን ስንረሳ
5) በቅርቡ አሐዱ ኤፍኤም ሬድዮ በቀጥታ ከ እድለኞች ጋር ባደረገው የስልክ ውይይት ከቤቶች የጥራት ጉድለት እስከ የመሰረተ ልማት አለማከናወን፤ እንዲሁም
" ታዲያ ምን ችግር አለው ሲገቡ አፍርሰው ይሰሩታል "
አይነት በሀገር ሀብት ላይ የመቀለድ አሰራር የውስጥ ክፍሎች የአጨራረስ ግድፈቶች።"
6) ተሻሻለ የተባለው እና በቀን የሚዋዋሉ ሰዎች ቁጥርም ጨመረ ቢባልም እንኳ አሁን ባለው ሂደት ከቀጠለ :-
#ሀ) በቀን 400 ሰው በሳምንት 2,000
በ ወር 4,000
አንድ ሳምንት ቅፅ 3
በሳምንቱ ደግሞ የሽያጭ ውል ስለሆነ።
ሌላ አማራጭ አሰራር ካልተፈለገ
32,653 - 7,000 = 25,653
ይህም ማለት 25,653/4,000= 6.4 ወር ያስፈልጋል ማለት ነው።
#ለ) ንግድ ባንክ በ 2012 እና በ 2013 ዓ.ም አዳዲስ ሰራተኞችን ባለመቅጠሩ እና በከፈታቸው አዳዲስ ቅርንጫፎቹ ከነባር ቅርንጫፍ ሰራተኞች ላይ ቀንሶ ወደ አዳዲሶቹ በመመደቡ በአራቱ የብድር ማዕከላት የሰራተኛ እጥረት ተፈጥሯል።
በዚህ ምክንያትም ወረፋ መጠበቁ ንግድ ባንክ ላይም ይቀጥላል።
* * *ስለዚህ በአንድነት ሆነን ነገሮች ሁሉ ትክክለኛ መፍትሄ ካልተፈለገላቸው :-
#ቁልፍ የተረከቡት መሰረተልማቱ ያልተሟላና ወና ቤት ይዘው ቢገቡ የሌባ ሲሳይ ሆነው የመከራ ኑሮ ይገፋሉ።
#የፊኒሽንግ ስራዎችን እንኳን ለመስራት ያለ ውሀና መብራት የማይታሰብ ነው።
#ዉል ተዋውለው የጨረሱ እና ቁልፍ ያልተረከቡት ደግሞ ባልኖሩበት ቤት ቋሚ ወለድ ከፋይ ይሆናሉ።
የተሰሩ ቤቶችን መሰረተልማት አሟልቶ ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ እንዲህ ዳገት ከሆነ አዳዲስ ቤቶችን መገንባት ምን ሊሆን ነው?
ከተማዋ ፅድት ያሉ እራሳቸውን፣ ዘመዶቻቸውን ፣ የጥቅም ተጋሪዎቻቸውን እና......... ነፃ ለማውጣት (ከድህነት ) በሚታትሩ ግለሰቦች እጅ ወደቀች እንዴ?
አዲስ አበባ ቤቴ
የሕንፃ ስር ፓርኪንግ ቦታዎችን ለሌላ አገልግሎት ላዋሉ የሕንፃ ባለቤቶች ማስጠንቀቂያ ተሰጠ
**********
ኤጀንሲው ከከተማዋ ግንባታ ፈቃድ ባለስልጣን ጋር በመሆን ከመገናኛ ጎላጉል ቦሌ መድኃኒዓለም፣ ከጎላጉል ኡራኤል ቦሌ መድሃኒዓለም፣ ከኡራኤል እስጢፋኖስ በሚገኙ 200 ሕንፃዎች ስር የተዘጋጁ የፓርኪንግ ቦታዎች አጠቃቀም ላይ ፍተሻ ማድረጉን ገልጿል፡፡
በዚህም 30 ሕንፃዎች ቦታዎቹን ሙሉ በሙሉ በመቀየር ከታለመላቸው ውጭ ለሌላ አገልግሎት ያዋሉ ሲሆን፣ 30 ሌሎች ደግሞ ቦታዎቹን በከፊል ለሌላ አገልግሎት ማዋላቸውን ማረጋገጥ መቻሉን ገልጿል፡፡
የፓርኪንግ ቦታዎቹን ለሌላ ዓላማ ላዋሉ የሕንፃ ባለቤቶች የቃል እና የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ መሰጠቱንም ኤጀንሲው ጠቅሷል፡፡
**********
ኤጀንሲው ከከተማዋ ግንባታ ፈቃድ ባለስልጣን ጋር በመሆን ከመገናኛ ጎላጉል ቦሌ መድኃኒዓለም፣ ከጎላጉል ኡራኤል ቦሌ መድሃኒዓለም፣ ከኡራኤል እስጢፋኖስ በሚገኙ 200 ሕንፃዎች ስር የተዘጋጁ የፓርኪንግ ቦታዎች አጠቃቀም ላይ ፍተሻ ማድረጉን ገልጿል፡፡
በዚህም 30 ሕንፃዎች ቦታዎቹን ሙሉ በሙሉ በመቀየር ከታለመላቸው ውጭ ለሌላ አገልግሎት ያዋሉ ሲሆን፣ 30 ሌሎች ደግሞ ቦታዎቹን በከፊል ለሌላ አገልግሎት ማዋላቸውን ማረጋገጥ መቻሉን ገልጿል፡፡
የፓርኪንግ ቦታዎቹን ለሌላ ዓላማ ላዋሉ የሕንፃ ባለቤቶች የቃል እና የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ መሰጠቱንም ኤጀንሲው ጠቅሷል፡፡
water%20works%20permit%20license.docx
13 MB
Water works license permit requirements.
የውሃ ስራዎች ስራ ተቆራጭ ማሞላት ይለባቸው መስፈርት
የውሃ ስራዎች ስራ ተቆራጭ ማሞላት ይለባቸው መስፈርት
❤2
Chinese companies dominated the list of Top Construction contractors in Africa
1. Sino-hydro Corporation
2. China Civil Engineering Construction Corporation (CCECC)
3. China Henan International Cooperation Group Company Limited
4. China Communications Construction Company(CCCC)
5. China Harbour Engineering Company (CHEC)
6. China Road and Bridge Corporation
7. SOGEA-SATOM
8. Mota-Engil China
9. Geo-Engineering Corporation (CGC)
Via - Centum real estate
1. Sino-hydro Corporation
2. China Civil Engineering Construction Corporation (CCECC)
3. China Henan International Cooperation Group Company Limited
4. China Communications Construction Company(CCCC)
5. China Harbour Engineering Company (CHEC)
6. China Road and Bridge Corporation
7. SOGEA-SATOM
8. Mota-Engil China
9. Geo-Engineering Corporation (CGC)
Via - Centum real estate
Nine contractors have won a bid to build 118 kitchens and dining halls in public schools that are included under the School Feeding Programme across nine districts for 765 million Br. The bid for 38 schools has failed to materialise.
Via - AddisFortune
Via - AddisFortune