Construction Proxy
19.5K subscribers
530 photos
18 videos
77 files
284 links
#1 construction portal to get:
construction news
construction market
construction materials price
engineering estimates
Sub contract
https://constructionproxy.com
Address any comment to admin👨‍💼 @ConproxyBot
Download Telegram
1
መብራት ሀይል መስሚያው ድፍን ነው!
_,😂😂😂😂
በ2013 በጀት ዓመት 320 ሚሊየን ኩንታል ሲሚንቶ ወደ ሀገር ውስጥ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የሲሚንቶ እጥረትን ለመቅረፍ በሀገር ውስጥ ከሚመረተው በተጨማሪ 320 ሚሊየን ኩንታል ሲሚንቶ ከውጪ ሀገር ተገዝቶ እንደሚገባ ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

በኢትዮጵያ ኮንስትክሽን ስራ መሰረታዊ ግብዓት በሆነው የሲሚንቶ ምርት ላይ ከታህሳስ ወር 2012 ዓ.ም ጀምሮ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ መታየቱ የሚታወስ ነው፡፡

ይህንንም ችግር ለመፍታት ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በርካታ የመፍትሄ እርምጃዎችን መውሰዱን በመግለፅ ነገር ግን አሁንም ችግሩ ሙሉ በሙሉ ባለመፈታቱ ዘለቄታዊ መፍትሄ ለመስጠት የሚያስችል መመሪያ መዘጋጀቱን በሚኒስቴሩ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ወንድሙ ፍላቴ ተናግረዋል፡፡

መመሪያው የተዘጋጀው የሲሚንቶ ፋብሪካዎች በሙሉ አቅማቸው እንዲያመርቱና በዘርፉ ከአምራችና አስመጭ እስከ ችርቻሮ ንግድ ስራ ላይ የተሰማሩትን በማስተሳሰር፣ የአቅርቦትና ስርጭት ቁጥጥር እየተደረገበት ለህብረተሰቡ ጥቅም ላይ እንዲውል በማድረግ የዋጋ ንረት እንዳይከሰትና የተረጋጋ የሲሚንቶ ግብይት ስርዓት እንዲኖር ለማስቻል መሆኑ ተጠቁሟል።

ይህም ከነሐሴ 25 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንደሆነም አቶ ወንድሙ ገልጸዋል፡፡

በመመሪያው መሰረትም በሀገር ውስጥ ከሚመረተው በተጨማሪ መስፈርቱን በሚያሟሉ አስመጪዎች አማካኝነት 320 ሚሊየን ኩንታል ሲሚንቶ ወደ ሀገር ውስጥ ገበያ እንደሚገባ ተነግሯል፡፡

የሲሚንቶ አስመጭዎቹ የኮንስትራክሽን ቁሳቁሶች፣ ብረታ ብረት፣ ብረታ ብረት ያልሆነ እና እስክራፕል አስመጪነት ፈቃድ ማውጣት የሚገባቸው ሲሆን የሚያስመጡትም ሲሚንቶ PPC እና OPC 42 ነጥብ 5 መሆን አለበት ተብሏል፡፡

የሚመጣው ሲሚንቶ በ3ኛ
To all Engineers out there
To those of whom trying to do the right way but some make it hard. It shouldn't be this way.

They use their connections and power to shot you down, It shouldn't be this way.

To those of hate corruption but they win you over because they have money, It shouldn't be this way.
To those of you don't willingly compromised quality but intimidated to so, It shouldn't be this way.

Those of you forced to sign a payment certificate because you don't want lose your job.

It shouldn't be hard to do the right thing. We will fight back.
DMC Construction PLC
JUNIOR OFFICE ENGINEER 2 APPLICATIONS
Address: Nefas silk Lafto Sub-City around Lebu Square in front of Samuel Building.
Full Time September 20, 2020 - October 3, 2020
JOB REQUIREMENT
Qualification: B.Sc. in Civil Engineering or in related filed
Relevant Experience: 1 years and above in road Construction
no.4
Location: Arbi gebeya- Sekela-Tilili& Pawi Junction – Guba Lot 2 Road Projects
HOW TO APPLY
Interested and qualified applicants who fulfill the above requirements are invited to submit their application and relevant documents to DMC
CONSTRUCTION PLC Head Office in person or Send through our Postal
Address within 10 Working days.
Address: – Nefas silk Lafto Sub-City around Lebu Square in front of Samuel
Building.
DMC Construction PLC
Human Resource & Administration Department P.O.Box 3647
Addis Ababa
For More information call 0114711694
E-Mail: hrmdep.dmc@gmail.com
Forwarded from Tender ጨረታ
ERA: 👍👍👍👍

የሞምባሳ - ናይሮቢ - አዲስ አበባ የመንገድ ኮሪደር አካል የሆነው የሀዋሳ - ጭኮ 66 ኪ.ሜ አስፋልት ኮንክሪት መንገድ ስራ ተጠናቀቀ።
#ነጻ_አስተያየት_20_80
1) በቅርቡ እንደሰማናው ክብርት ከንቲባዋ
<<እጣ የወጣባቸው የ 20/80 ቤቶች የቁልፍ ርክክብ እስከ ጥቅምት 12/2013 ዓ.ም ይጠቃለላል>> አሉ ።

2) የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ሰናይት ዳምጠው (ኢንጂነር) በበኩላቸው፣ የ20/80 ዕጣ ከደረሳቸው 32,653 ነዋሪዎች ውስጥ ውላቸውን አጠናቀው የጨረሱት 7,000 ሲሆኑ ቁልፍ የተረከቡ ደግሞ 245።

እንደሆኑ በቀጣይም ከመስከረም 22 እስከ ጥቅምት 12 ቀን ቀን 2013 ዓ.ም. ድረስ ርክክቡ እንደሚቀጥል አክለዋል፡፡ (ሪፓርተር እንደዘገበው።)

3) ሸገር ኤፍኤም ሬድዮ በተለያየ ጊዜ ከሚመለከታቸው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማት ኤጀንሲ ሃላፊዎች ጋር ቃለመጠይቅ በማድረግ በሰራው ዘገባ የ13ተኛው ዙር የ20/80 ቤቶች ለዕድለኞች በቅርቡ ቁልፍ ተሰጥቶ የ 14ተኛው ዙር እጣ ግንባታቸው በተጠናቀቁ ቤቶች ላይ እንደሚወጣ ተዘገበ።

4) የታከለ ንግግር "ቁልፍ ሰጥተን አጠናቀናል" ማለቱን ስንረሳ

5) በቅርቡ አሐዱ ኤፍኤም ሬድዮ በቀጥታ ከ እድለኞች ጋር ባደረገው የስልክ ውይይት ከቤቶች የጥራት ጉድለት እስከ የመሰረተ ልማት አለማከናወን፤ እንዲሁም
" ታዲያ ምን ችግር አለው ሲገቡ አፍርሰው ይሰሩታል "
አይነት በሀገር ሀብት ላይ የመቀለድ አሰራር የውስጥ ክፍሎች የአጨራረስ ግድፈቶች።"

6) ተሻሻለ የተባለው እና በቀን የሚዋዋሉ ሰዎች ቁጥርም ጨመረ ቢባልም እንኳ አሁን ባለው ሂደት ከቀጠለ :-
#ሀ) በቀን 400 ሰው በሳምንት 2,000
በ ወር 4,000
አንድ ሳምንት ቅፅ 3
በሳምንቱ ደግሞ የሽያጭ ውል ስለሆነ።

ሌላ አማራጭ አሰራር ካልተፈለገ
32,653 - 7,000 = 25,653
ይህም ማለት 25,653/4,000= 6.4 ወር ያስፈልጋል ማለት ነው።

#ለ) ንግድ ባንክ በ 2012 እና በ 2013 ዓ.ም አዳዲስ ሰራተኞችን ባለመቅጠሩ እና በከፈታቸው አዳዲስ ቅርንጫፎቹ ከነባር ቅርንጫፍ ሰራተኞች ላይ ቀንሶ ወደ አዳዲሶቹ በመመደቡ በአራቱ የብድር ማዕከላት የሰራተኛ እጥረት ተፈጥሯል።

በዚህ ምክንያትም ወረፋ መጠበቁ ንግድ ባንክ ላይም ይቀጥላል።

* * *ስለዚህ በአንድነት ሆነን ነገሮች ሁሉ ትክክለኛ መፍትሄ ካልተፈለገላቸው :-
#ቁልፍ የተረከቡት መሰረተልማቱ ያልተሟላና ወና ቤት ይዘው ቢገቡ የሌባ ሲሳይ ሆነው የመከራ ኑሮ ይገፋሉ።
#የፊኒሽንግ ስራዎችን እንኳን ለመስራት ያለ ውሀና መብራት የማይታሰብ ነው።
#ዉል ተዋውለው የጨረሱ እና ቁልፍ ያልተረከቡት ደግሞ ባልኖሩበት ቤት ቋሚ ወለድ ከፋይ ይሆናሉ።

የተሰሩ ቤቶችን መሰረተልማት አሟልቶ ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ እንዲህ ዳገት ከሆነ አዳዲስ ቤቶችን መገንባት ምን ሊሆን ነው?

ከተማዋ ፅድት ያሉ እራሳቸውን፣ ዘመዶቻቸውን ፣ የጥቅም ተጋሪዎቻቸውን እና......... ነፃ ለማውጣት (ከድህነት ) በሚታትሩ ግለሰቦች እጅ ወደቀች እንዴ?

አዲስ አበባ ቤቴ
በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ውስጥ ተጠቃሽ ከነበሩት የግል የኮንስትራክሽን ኩባንያዎች ውስጥ አንዱ የሆነው አኪር ኮንስትራክሽን ኩባንያ ንብረት የነበረው የዋና መሥሪያ ቤት ሕንፃ በነበረበት የባንክ ዕዳ ምክንያት ከ203 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ዋጋ በጨረታ ተሸጠ፡፡
የሕንፃ ስር ፓርኪንግ ቦታዎችን ለሌላ አገልግሎት ላዋሉ የሕንፃ ባለቤቶች ማስጠንቀቂያ ተሰጠ
**********
ኤጀንሲው ከከተማዋ ግንባታ ፈቃድ ባለስልጣን ጋር በመሆን ከመገናኛ ጎላጉል ቦሌ መድኃኒዓለም፣ ከጎላጉል ኡራኤል ቦሌ መድሃኒዓለም፣ ከኡራኤል እስጢፋኖስ በሚገኙ 200 ሕንፃዎች ስር የተዘጋጁ የፓርኪንግ ቦታዎች አጠቃቀም ላይ ፍተሻ ማድረጉን ገልጿል፡፡

በዚህም 30 ሕንፃዎች ቦታዎቹን ሙሉ በሙሉ በመቀየር ከታለመላቸው ውጭ ለሌላ አገልግሎት ያዋሉ ሲሆን፣ 30 ሌሎች ደግሞ ቦታዎቹን በከፊል ለሌላ አገልግሎት ማዋላቸውን ማረጋገጥ መቻሉን ገልጿል፡፡

የፓርኪንግ ቦታዎቹን ለሌላ ዓላማ ላዋሉ የሕንፃ ባለቤቶች የቃል እና የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ መሰጠቱንም ኤጀንሲው ጠቅሷል፡፡
water%20works%20permit%20license.docx
13 MB
Water works license permit requirements.
የውሃ ስራዎች ስራ ተቆራጭ ማሞላት ይለባቸው መስፈርት
2
And Ethiopia is _________________?
እስኪ ወሪ አምጡ፣ ስራው እንኮን በዘመድ ነው።