በኮንስትራክሽን ዘርፍ ለሚሰማሩ ለውጭ አገር ዜጎች ሥራ ፈቃድ ለማውጣት የድጋፍ ደብዳቤ የሚሰጥበትን ሁኔታ የሚወሰን መመሪያ ቁጥር 29/2012 ጸደቀ
መመሪያው የኮንስትራክሽን ዘርፉን እንደ ምክንያት በመጠቀም የተለያዩ የውጭ ሀገር ዜጎች በስፋት ወደ ሀገር ውስጥ እየገቡ ከኮንስትራክሽን ሰራ ውጭ በሆኑ የስራ ዘርፎች የሚሰማሩ፣ በእንዲሁም መግባት የሌለበት ሰዎች ጨምር እየገቡ በተፈጠረውን የስራ እድል የመሻማት፣ ከዚህም ባሻገር የውጭ ምንዛሬ የማሸሽ ብሎም ለሙስና የተጋለጠ አሰራር በስፋት በመኖሩና የታሰበውን አለማ እያሳካ ባለመሆኑ በተደጋጋሚ የሚነሱ ቅሬታዎች መኖራቸውን ገልጸዋል፡፡ ይህን ችግር በዘለቄታዊነት ለመፍታት እንዲቻል ከባለድሻ አካላት መረጃ ማሰባሰብ ስራ በማከናወን፣ የተሰበሰበውን መረጃ በመተንተን ለመመሪያው ግብአት እንዲሆን በማድረግ ከባለድሻ አካላት ጋር በየደረጃው ውውይይት ከተደረገ በኃላ በሚመለከተው “በኮንስትራክሽን ዘርፍ ለሚሰማሩ ለውጭ አገር ዜጎች ሥራ ፈቃድ ለማውጣት የድጋፍ ደብዳቤ የሚሰጥበትን ሁኔታ ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 29/2012” እንዲጸድቅ ተደርጓል ብለዋል፡፡
መመሪያው የኮንስትራክሽን ዘርፉን እንደ ምክንያት በመጠቀም የተለያዩ የውጭ ሀገር ዜጎች በስፋት ወደ ሀገር ውስጥ እየገቡ ከኮንስትራክሽን ሰራ ውጭ በሆኑ የስራ ዘርፎች የሚሰማሩ፣ በእንዲሁም መግባት የሌለበት ሰዎች ጨምር እየገቡ በተፈጠረውን የስራ እድል የመሻማት፣ ከዚህም ባሻገር የውጭ ምንዛሬ የማሸሽ ብሎም ለሙስና የተጋለጠ አሰራር በስፋት በመኖሩና የታሰበውን አለማ እያሳካ ባለመሆኑ በተደጋጋሚ የሚነሱ ቅሬታዎች መኖራቸውን ገልጸዋል፡፡ ይህን ችግር በዘለቄታዊነት ለመፍታት እንዲቻል ከባለድሻ አካላት መረጃ ማሰባሰብ ስራ በማከናወን፣ የተሰበሰበውን መረጃ በመተንተን ለመመሪያው ግብአት እንዲሆን በማድረግ ከባለድሻ አካላት ጋር በየደረጃው ውውይይት ከተደረገ በኃላ በሚመለከተው “በኮንስትራክሽን ዘርፍ ለሚሰማሩ ለውጭ አገር ዜጎች ሥራ ፈቃድ ለማውጣት የድጋፍ ደብዳቤ የሚሰጥበትን ሁኔታ ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 29/2012” እንዲጸድቅ ተደርጓል ብለዋል፡፡
Contractors in Ethiopia working as GC (General Contractors), BC (Building Contractors) and RC (Road Contractors) registered in Ethiopian government listed below up to grade 6.
https://constructionproxy.com/catalog/contractors-in-ethiopia
https://constructionproxy.com/catalog/contractors-in-ethiopia
Construction Proxy - Your Construction Get way
Contractors - Construction Proxy
Contractors in Ethiopia are working as GC (General Contractors), BC (Building Contractors), and RC (Road Contractors) registered with the Ethiopian government are listed below up to grade 6. GC 1 / RC 1/ RC 1 - Grade 1 Contractors GC 2/ RC 2/ RC 2-Grade 2…
African Railway Center of Excellence (ARCE)
Addis Ababa Institute of Technology,
Addis Ababa University, Ethiopia
Postgraduate Program in Railway Engineering
Scholarship Announcement 2020/21
Application Deadline: September 14, 2020
Objectives of the Program
African Railway Center of Excellence (ARCE) is one of the African Center of Excellence II
projects supported by the World Bank. Through this support from the World Bank, the
center aspires to become sustainable regional hub for training and research in Railway
Engineering and Management, capable of leading efforts to address priority development
challenges and improve lives in South and Eastern Africa. The aim of the center is to
strengthen railway professionals’ development through short-term training, MSc and PhD
level education, and research in Ethiopia and the region at large.
To this effect, ARCE is offering scholarships to citizens in African countries to pursue MSc
studies in Railway Engineering specializing in “C
Addis Ababa Institute of Technology,
Addis Ababa University, Ethiopia
Postgraduate Program in Railway Engineering
Scholarship Announcement 2020/21
Application Deadline: September 14, 2020
Objectives of the Program
African Railway Center of Excellence (ARCE) is one of the African Center of Excellence II
projects supported by the World Bank. Through this support from the World Bank, the
center aspires to become sustainable regional hub for training and research in Railway
Engineering and Management, capable of leading efforts to address priority development
challenges and improve lives in South and Eastern Africa. The aim of the center is to
strengthen railway professionals’ development through short-term training, MSc and PhD
level education, and research in Ethiopia and the region at large.
To this effect, ARCE is offering scholarships to citizens in African countries to pursue MSc
studies in Railway Engineering specializing in “C
Application form to the above 👆post. Good luck l.
http://areri.aau.edu.et/wp-content/uploads/2020/08/Application-form-ARCE-scholarship-2020-AY.pdf
http://areri.aau.edu.et/wp-content/uploads/2020/08/Application-form-ARCE-scholarship-2020-AY.pdf
በ2013 በጀት ዓመት 320 ሚሊየን ኩንታል ሲሚንቶ ወደ ሀገር ውስጥ እንደሚገባ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የሲሚንቶ እጥረትን ለመቅረፍ በሀገር ውስጥ ከሚመረተው በተጨማሪ 320 ሚሊየን ኩንታል ሲሚንቶ ከውጪ ሀገር ተገዝቶ እንደሚገባ ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በኢትዮጵያ ኮንስትክሽን ስራ መሰረታዊ ግብዓት በሆነው የሲሚንቶ ምርት ላይ ከታህሳስ ወር 2012 ዓ.ም ጀምሮ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ መታየቱ የሚታወስ ነው፡፡
ይህንንም ችግር ለመፍታት ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በርካታ የመፍትሄ እርምጃዎችን መውሰዱን በመግለፅ ነገር ግን አሁንም ችግሩ ሙሉ በሙሉ ባለመፈታቱ ዘለቄታዊ መፍትሄ ለመስጠት የሚያስችል መመሪያ መዘጋጀቱን በሚኒስቴሩ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ወንድሙ ፍላቴ ተናግረዋል፡፡
መመሪያው የተዘጋጀው የሲሚንቶ ፋብሪካዎች በሙሉ አቅማቸው እንዲያመርቱና በዘርፉ ከአምራችና አስመጭ እስከ ችርቻሮ ንግድ ስራ ላይ የተሰማሩትን በማስተሳሰር፣ የአቅርቦትና ስርጭት ቁጥጥር እየተደረገበት ለህብረተሰቡ ጥቅም ላይ እንዲውል በማድረግ የዋጋ ንረት እንዳይከሰትና የተረጋጋ የሲሚንቶ ግብይት ስርዓት እንዲኖር ለማስቻል መሆኑ ተጠቁሟል።
ይህም ከነሐሴ 25 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንደሆነም አቶ ወንድሙ ገልጸዋል፡፡
በመመሪያው መሰረትም በሀገር ውስጥ ከሚመረተው በተጨማሪ መስፈርቱን በሚያሟሉ አስመጪዎች አማካኝነት 320 ሚሊየን ኩንታል ሲሚንቶ ወደ ሀገር ውስጥ ገበያ እንደሚገባ ተነግሯል፡፡
የሲሚንቶ አስመጭዎቹ የኮንስትራክሽን ቁሳቁሶች፣ ብረታ ብረት፣ ብረታ ብረት ያልሆነ እና እስክራፕል አስመጪነት ፈቃድ ማውጣት የሚገባቸው ሲሆን የሚያስመጡትም ሲሚንቶ PPC እና OPC 42 ነጥብ 5 መሆን አለበት ተብሏል፡፡
የሚመጣው ሲሚንቶ በ3ኛ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የሲሚንቶ እጥረትን ለመቅረፍ በሀገር ውስጥ ከሚመረተው በተጨማሪ 320 ሚሊየን ኩንታል ሲሚንቶ ከውጪ ሀገር ተገዝቶ እንደሚገባ ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በኢትዮጵያ ኮንስትክሽን ስራ መሰረታዊ ግብዓት በሆነው የሲሚንቶ ምርት ላይ ከታህሳስ ወር 2012 ዓ.ም ጀምሮ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ መታየቱ የሚታወስ ነው፡፡
ይህንንም ችግር ለመፍታት ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በርካታ የመፍትሄ እርምጃዎችን መውሰዱን በመግለፅ ነገር ግን አሁንም ችግሩ ሙሉ በሙሉ ባለመፈታቱ ዘለቄታዊ መፍትሄ ለመስጠት የሚያስችል መመሪያ መዘጋጀቱን በሚኒስቴሩ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ወንድሙ ፍላቴ ተናግረዋል፡፡
መመሪያው የተዘጋጀው የሲሚንቶ ፋብሪካዎች በሙሉ አቅማቸው እንዲያመርቱና በዘርፉ ከአምራችና አስመጭ እስከ ችርቻሮ ንግድ ስራ ላይ የተሰማሩትን በማስተሳሰር፣ የአቅርቦትና ስርጭት ቁጥጥር እየተደረገበት ለህብረተሰቡ ጥቅም ላይ እንዲውል በማድረግ የዋጋ ንረት እንዳይከሰትና የተረጋጋ የሲሚንቶ ግብይት ስርዓት እንዲኖር ለማስቻል መሆኑ ተጠቁሟል።
ይህም ከነሐሴ 25 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንደሆነም አቶ ወንድሙ ገልጸዋል፡፡
በመመሪያው መሰረትም በሀገር ውስጥ ከሚመረተው በተጨማሪ መስፈርቱን በሚያሟሉ አስመጪዎች አማካኝነት 320 ሚሊየን ኩንታል ሲሚንቶ ወደ ሀገር ውስጥ ገበያ እንደሚገባ ተነግሯል፡፡
የሲሚንቶ አስመጭዎቹ የኮንስትራክሽን ቁሳቁሶች፣ ብረታ ብረት፣ ብረታ ብረት ያልሆነ እና እስክራፕል አስመጪነት ፈቃድ ማውጣት የሚገባቸው ሲሆን የሚያስመጡትም ሲሚንቶ PPC እና OPC 42 ነጥብ 5 መሆን አለበት ተብሏል፡፡
የሚመጣው ሲሚንቶ በ3ኛ
To all Engineers out there
To those of whom trying to do the right way but some make it hard. It shouldn't be this way.
They use their connections and power to shot you down, It shouldn't be this way.
To those of hate corruption but they win you over because they have money, It shouldn't be this way.
To those of you don't willingly compromised quality but intimidated to so, It shouldn't be this way.
Those of you forced to sign a payment certificate because you don't want lose your job.
It shouldn't be hard to do the right thing. We will fight back.
To those of whom trying to do the right way but some make it hard. It shouldn't be this way.
They use their connections and power to shot you down, It shouldn't be this way.
To those of hate corruption but they win you over because they have money, It shouldn't be this way.
To those of you don't willingly compromised quality but intimidated to so, It shouldn't be this way.
Those of you forced to sign a payment certificate because you don't want lose your job.
It shouldn't be hard to do the right thing. We will fight back.
Forwarded from Construction Job Vacancies ስራ
DMC Construction PLC
JUNIOR OFFICE ENGINEER 2 APPLICATIONS
Address: Nefas silk Lafto Sub-City around Lebu Square in front of Samuel Building.
Full Time September 20, 2020 - October 3, 2020
JOB REQUIREMENT
Qualification: B.Sc. in Civil Engineering or in related filed
Relevant Experience: 1 years and above in road Construction
no.4
Location: Arbi gebeya- Sekela-Tilili& Pawi Junction – Guba Lot 2 Road Projects
HOW TO APPLY
Interested and qualified applicants who fulfill the above requirements are invited to submit their application and relevant documents to DMC
CONSTRUCTION PLC Head Office in person or Send through our Postal
Address within 10 Working days.
Address: – Nefas silk Lafto Sub-City around Lebu Square in front of Samuel
Building.
DMC Construction PLC
Human Resource & Administration Department P.O.Box 3647
Addis Ababa
For More information call 0114711694
E-Mail: hrmdep.dmc@gmail.com
JUNIOR OFFICE ENGINEER 2 APPLICATIONS
Address: Nefas silk Lafto Sub-City around Lebu Square in front of Samuel Building.
Full Time September 20, 2020 - October 3, 2020
JOB REQUIREMENT
Qualification: B.Sc. in Civil Engineering or in related filed
Relevant Experience: 1 years and above in road Construction
no.4
Location: Arbi gebeya- Sekela-Tilili& Pawi Junction – Guba Lot 2 Road Projects
HOW TO APPLY
Interested and qualified applicants who fulfill the above requirements are invited to submit their application and relevant documents to DMC
CONSTRUCTION PLC Head Office in person or Send through our Postal
Address within 10 Working days.
Address: – Nefas silk Lafto Sub-City around Lebu Square in front of Samuel
Building.
DMC Construction PLC
Human Resource & Administration Department P.O.Box 3647
Addis Ababa
For More information call 0114711694
E-Mail: hrmdep.dmc@gmail.com
ERA: 👍👍👍👍
የሞምባሳ - ናይሮቢ - አዲስ አበባ የመንገድ ኮሪደር አካል የሆነው የሀዋሳ - ጭኮ 66 ኪ.ሜ አስፋልት ኮንክሪት መንገድ ስራ ተጠናቀቀ።
የሞምባሳ - ናይሮቢ - አዲስ አበባ የመንገድ ኮሪደር አካል የሆነው የሀዋሳ - ጭኮ 66 ኪ.ሜ አስፋልት ኮንክሪት መንገድ ስራ ተጠናቀቀ።
#ነጻ_አስተያየት_20_80
1) በቅርቡ እንደሰማናው ክብርት ከንቲባዋ
<<እጣ የወጣባቸው የ 20/80 ቤቶች የቁልፍ ርክክብ እስከ ጥቅምት 12/2013 ዓ.ም ይጠቃለላል>> አሉ ።
2) የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ሰናይት ዳምጠው (ኢንጂነር) በበኩላቸው፣ የ20/80 ዕጣ ከደረሳቸው 32,653 ነዋሪዎች ውስጥ ውላቸውን አጠናቀው የጨረሱት 7,000 ሲሆኑ ቁልፍ የተረከቡ ደግሞ 245።
እንደሆኑ በቀጣይም ከመስከረም 22 እስከ ጥቅምት 12 ቀን ቀን 2013 ዓ.ም. ድረስ ርክክቡ እንደሚቀጥል አክለዋል፡፡ (ሪፓርተር እንደዘገበው።)
3) ሸገር ኤፍኤም ሬድዮ በተለያየ ጊዜ ከሚመለከታቸው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማት ኤጀንሲ ሃላፊዎች ጋር ቃለመጠይቅ በማድረግ በሰራው ዘገባ የ13ተኛው ዙር የ20/80 ቤቶች ለዕድለኞች በቅርቡ ቁልፍ ተሰጥቶ የ 14ተኛው ዙር እጣ ግንባታቸው በተጠናቀቁ ቤቶች ላይ እንደሚወጣ ተዘገበ።
4) የታከለ ንግግር "ቁልፍ ሰጥተን አጠናቀናል" ማለቱን ስንረሳ
5) በቅርቡ አሐዱ ኤፍኤም ሬድዮ በቀጥታ ከ እድለኞች ጋር ባደረገው የስልክ ውይይት ከቤቶች የጥራት ጉድለት እስከ የመሰረተ ልማት አለማከናወን፤ እንዲሁም
" ታዲያ ምን ችግር አለው ሲገቡ አፍርሰው ይሰሩታል "
አይነት በሀገር ሀብት ላይ የመቀለድ አሰራር የውስጥ ክፍሎች የአጨራረስ ግድፈቶች።"
6) ተሻሻለ የተባለው እና በቀን የሚዋዋሉ ሰዎች ቁጥርም ጨመረ ቢባልም እንኳ አሁን ባለው ሂደት ከቀጠለ :-
#ሀ) በቀን 400 ሰው በሳምንት 2,000
በ ወር 4,000
አንድ ሳምንት ቅፅ 3
በሳምንቱ ደግሞ የሽያጭ ውል ስለሆነ።
ሌላ አማራጭ አሰራር ካልተፈለገ
32,653 - 7,000 = 25,653
ይህም ማለት 25,653/4,000= 6.4 ወር ያስፈልጋል ማለት ነው።
#ለ) ንግድ ባንክ በ 2012 እና በ 2013 ዓ.ም አዳዲስ ሰራተኞችን ባለመቅጠሩ እና በከፈታቸው አዳዲስ ቅርንጫፎቹ ከነባር ቅርንጫፍ ሰራተኞች ላይ ቀንሶ ወደ አዳዲሶቹ በመመደቡ በአራቱ የብድር ማዕከላት የሰራተኛ እጥረት ተፈጥሯል።
በዚህ ምክንያትም ወረፋ መጠበቁ ንግድ ባንክ ላይም ይቀጥላል።
* * *ስለዚህ በአንድነት ሆነን ነገሮች ሁሉ ትክክለኛ መፍትሄ ካልተፈለገላቸው :-
#ቁልፍ የተረከቡት መሰረተልማቱ ያልተሟላና ወና ቤት ይዘው ቢገቡ የሌባ ሲሳይ ሆነው የመከራ ኑሮ ይገፋሉ።
#የፊኒሽንግ ስራዎችን እንኳን ለመስራት ያለ ውሀና መብራት የማይታሰብ ነው።
#ዉል ተዋውለው የጨረሱ እና ቁልፍ ያልተረከቡት ደግሞ ባልኖሩበት ቤት ቋሚ ወለድ ከፋይ ይሆናሉ።
የተሰሩ ቤቶችን መሰረተልማት አሟልቶ ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ እንዲህ ዳገት ከሆነ አዳዲስ ቤቶችን መገንባት ምን ሊሆን ነው?
ከተማዋ ፅድት ያሉ እራሳቸውን፣ ዘመዶቻቸውን ፣ የጥቅም ተጋሪዎቻቸውን እና......... ነፃ ለማውጣት (ከድህነት ) በሚታትሩ ግለሰቦች እጅ ወደቀች እንዴ?
አዲስ አበባ ቤቴ
1) በቅርቡ እንደሰማናው ክብርት ከንቲባዋ
<<እጣ የወጣባቸው የ 20/80 ቤቶች የቁልፍ ርክክብ እስከ ጥቅምት 12/2013 ዓ.ም ይጠቃለላል>> አሉ ።
2) የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ሰናይት ዳምጠው (ኢንጂነር) በበኩላቸው፣ የ20/80 ዕጣ ከደረሳቸው 32,653 ነዋሪዎች ውስጥ ውላቸውን አጠናቀው የጨረሱት 7,000 ሲሆኑ ቁልፍ የተረከቡ ደግሞ 245።
እንደሆኑ በቀጣይም ከመስከረም 22 እስከ ጥቅምት 12 ቀን ቀን 2013 ዓ.ም. ድረስ ርክክቡ እንደሚቀጥል አክለዋል፡፡ (ሪፓርተር እንደዘገበው።)
3) ሸገር ኤፍኤም ሬድዮ በተለያየ ጊዜ ከሚመለከታቸው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ልማት ኤጀንሲ ሃላፊዎች ጋር ቃለመጠይቅ በማድረግ በሰራው ዘገባ የ13ተኛው ዙር የ20/80 ቤቶች ለዕድለኞች በቅርቡ ቁልፍ ተሰጥቶ የ 14ተኛው ዙር እጣ ግንባታቸው በተጠናቀቁ ቤቶች ላይ እንደሚወጣ ተዘገበ።
4) የታከለ ንግግር "ቁልፍ ሰጥተን አጠናቀናል" ማለቱን ስንረሳ
5) በቅርቡ አሐዱ ኤፍኤም ሬድዮ በቀጥታ ከ እድለኞች ጋር ባደረገው የስልክ ውይይት ከቤቶች የጥራት ጉድለት እስከ የመሰረተ ልማት አለማከናወን፤ እንዲሁም
" ታዲያ ምን ችግር አለው ሲገቡ አፍርሰው ይሰሩታል "
አይነት በሀገር ሀብት ላይ የመቀለድ አሰራር የውስጥ ክፍሎች የአጨራረስ ግድፈቶች።"
6) ተሻሻለ የተባለው እና በቀን የሚዋዋሉ ሰዎች ቁጥርም ጨመረ ቢባልም እንኳ አሁን ባለው ሂደት ከቀጠለ :-
#ሀ) በቀን 400 ሰው በሳምንት 2,000
በ ወር 4,000
አንድ ሳምንት ቅፅ 3
በሳምንቱ ደግሞ የሽያጭ ውል ስለሆነ።
ሌላ አማራጭ አሰራር ካልተፈለገ
32,653 - 7,000 = 25,653
ይህም ማለት 25,653/4,000= 6.4 ወር ያስፈልጋል ማለት ነው።
#ለ) ንግድ ባንክ በ 2012 እና በ 2013 ዓ.ም አዳዲስ ሰራተኞችን ባለመቅጠሩ እና በከፈታቸው አዳዲስ ቅርንጫፎቹ ከነባር ቅርንጫፍ ሰራተኞች ላይ ቀንሶ ወደ አዳዲሶቹ በመመደቡ በአራቱ የብድር ማዕከላት የሰራተኛ እጥረት ተፈጥሯል።
በዚህ ምክንያትም ወረፋ መጠበቁ ንግድ ባንክ ላይም ይቀጥላል።
* * *ስለዚህ በአንድነት ሆነን ነገሮች ሁሉ ትክክለኛ መፍትሄ ካልተፈለገላቸው :-
#ቁልፍ የተረከቡት መሰረተልማቱ ያልተሟላና ወና ቤት ይዘው ቢገቡ የሌባ ሲሳይ ሆነው የመከራ ኑሮ ይገፋሉ።
#የፊኒሽንግ ስራዎችን እንኳን ለመስራት ያለ ውሀና መብራት የማይታሰብ ነው።
#ዉል ተዋውለው የጨረሱ እና ቁልፍ ያልተረከቡት ደግሞ ባልኖሩበት ቤት ቋሚ ወለድ ከፋይ ይሆናሉ።
የተሰሩ ቤቶችን መሰረተልማት አሟልቶ ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ እንዲህ ዳገት ከሆነ አዳዲስ ቤቶችን መገንባት ምን ሊሆን ነው?
ከተማዋ ፅድት ያሉ እራሳቸውን፣ ዘመዶቻቸውን ፣ የጥቅም ተጋሪዎቻቸውን እና......... ነፃ ለማውጣት (ከድህነት ) በሚታትሩ ግለሰቦች እጅ ወደቀች እንዴ?
አዲስ አበባ ቤቴ