Construction Proxy
19.5K subscribers
530 photos
18 videos
77 files
284 links
#1 construction portal to get:
construction news
construction market
construction materials price
engineering estimates
Sub contract
https://constructionproxy.com
Address any comment to admin👨‍💼 @ConproxyBot
Download Telegram
የሳይት መሀንዲስ (SITE
ENGINEER)
ELIAS JADA BUILDING CONTRACTOR
JOB REQUIREMENT
የትምህርት ደረጃ: የመጀመሪያ ዲግሪ በሲቪል ኢንጂነሪንግ
ወይም በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት
የሥራ ልምድ: 3 ዓመት እና ከዚያ በላይ በታወቀ የኮንስትራክሽን
ድርጅት ውስጥ በኮንስትራክሽን መሀንዲስ የሥራ መደብ የሠራ
ብዛት: 2
የሥራ ቦታ:ፕሮጀክት
HOW TO APPLY
ከዚህ በላይ በተጠቀሰው ክፍት የሥራ መደብ መስፈርቱን የምታሟሉ
አመልካቾች የትምህርት ማስረጃችሁን እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን
በግልፅ የሚታይ ስካን በኢሜል መላክ ፣
የምዝገባ ቀን፡-ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ6 ተከታታይ
የሥራ ቀናት ከሰኞ እስከ ቅዳሜ (27/11/2012-02/12/2012)
የምዝገባ ሁኔታ፤- በኢሜል eliasjada81@gmail.com
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፤- 0118225433/0974732100
Ethiopian Contractors registration Requirements | New 2018 GC Updated New: August 2018/ Nehase 2010 To work as contractor and participate Construction in Ethiopia; any one needs to have construction license form Ethiopian ministry of construction; there is grade in different categories; General Contractors (GC 1-10) to work any civil construction works except water works; Building

https://constructioninethiopia.com/ethiopian-contractors-registration-requirements/
Ethiopia's Top 10 Budget Expenditures
Sector or Ministry Birr in (bns)

1 Roads 58.8
2 Education 56.8
3 Debt service 37.0
4 Health 18.7
5 Defence 16.5
6 Irrigation 16.1
7 Agriculture 15.3
8 General Services 12.8
9 Justice & Security 10.4
10 Organs of State 7.4

Via - CEPHEUS

So, our industry have top budget from the government, is this will solve this dramatic unemployment of civil engineers and other construction industry workers?
The new head quarter building of Commercial Bank of Ethiopia, in foggy day.
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ይሕ Ethio Job Vacancy ነው።
ሉሲ ኢንጅነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ
የወጣበት ቀን ነሐሴ 03/2012 ዓ.ም
ምንጭ:- ሪፖርተር ጋዜጣ
መረጃውን #like #Share /ሸር/ በማድረግ ለሌሎችም ያካፍሉ።
የአዲስ አበባ ፈጣን የአዉቶቡስ አግልገሎት BRT - B6 ኮሪደር

 የBRT B6 ኮሪደር ከካርል አደባባይ ፑሽኪን አደባባይን በመሻገር ጎተራን አቋርጦ ወሎ ሰፈርን አልፎ መዳረሻው ቦሌ ኤርፖርት ነው፡፡

 የ500 ሚሊዪን የአሜሪካን ዶላር የብድር ስምምነት ከኮሪያ ሪፕብሊክ ጋር ተፈራርሟል፡፡

BRT - B2 construction was started last month. On this new system of linking, any saying Engineers?
Forwarded from Tender ጨረታ
በኮንስትራክሽን ዘርፍ ለሚሰማሩ ለውጭ አገር ዜጎች ሥራ ፈቃድ ለማውጣት የድጋፍ ደብዳቤ የሚሰጥበትን ሁኔታ የሚወሰን መመሪያ ቁጥር 29/2012 ጸደቀ

መመሪያው የኮንስትራክሽን ዘርፉን እንደ ምክንያት በመጠቀም የተለያዩ የውጭ ሀገር ዜጎች በስፋት ወደ ሀገር ውስጥ እየገቡ ከኮንስትራክሽን ሰራ ውጭ በሆኑ የስራ ዘርፎች የሚሰማሩ፣ በእንዲሁም መግባት የሌለበት ሰዎች ጨምር እየገቡ በተፈጠረውን የስራ እድል የመሻማት፣ ከዚህም ባሻገር የውጭ ምንዛሬ የማሸሽ ብሎም ለሙስና የተጋለጠ አሰራር በስፋት በመኖሩና የታሰበውን አለማ እያሳካ ባለመሆኑ በተደጋጋሚ የሚነሱ ቅሬታዎች መኖራቸውን ገልጸዋል፡፡ ይህን ችግር በዘለቄታዊነት ለመፍታት እንዲቻል ከባለድሻ አካላት መረጃ ማሰባሰብ ስራ በማከናወን፣ የተሰበሰበውን መረጃ በመተንተን ለመመሪያው ግብአት እንዲሆን በማድረግ ከባለድሻ አካላት ጋር በየደረጃው ውውይይት ከተደረገ በኃላ በሚመለከተው “በኮንስትራክሽን ዘርፍ ለሚሰማሩ ለውጭ አገር ዜጎች ሥራ ፈቃድ ለማውጣት የድጋፍ ደብዳቤ የሚሰጥበትን ሁኔታ ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 29/2012” እንዲጸድቅ ተደርጓል ብለዋል፡፡
African Railway Center of Excellence (ARCE)
Addis Ababa Institute of Technology,
Addis Ababa University, Ethiopia

Postgraduate Program in Railway Engineering
Scholarship Announcement 2020/21

Application Deadline: September 14, 2020

Objectives of the Program
African Railway Center of Excellence (ARCE) is one of the African Center of Excellence II
projects supported by the World Bank. Through this support from the World Bank, the
center aspires to become sustainable regional hub for training and research in Railway
Engineering and Management, capable of leading efforts to address priority development
challenges and improve lives in South and Eastern Africa. The aim of the center is to
strengthen railway professionals’ development through short-term training, MSc and PhD
level education, and research in Ethiopia and the region at large.
To this effect, ARCE is offering scholarships to citizens in African countries to pursue MSc
studies in Railway Engineering specializing in “C
1
መብራት ሀይል መስሚያው ድፍን ነው!
_,😂😂😂😂
በ2013 በጀት ዓመት 320 ሚሊየን ኩንታል ሲሚንቶ ወደ ሀገር ውስጥ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የሲሚንቶ እጥረትን ለመቅረፍ በሀገር ውስጥ ከሚመረተው በተጨማሪ 320 ሚሊየን ኩንታል ሲሚንቶ ከውጪ ሀገር ተገዝቶ እንደሚገባ ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

በኢትዮጵያ ኮንስትክሽን ስራ መሰረታዊ ግብዓት በሆነው የሲሚንቶ ምርት ላይ ከታህሳስ ወር 2012 ዓ.ም ጀምሮ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ መታየቱ የሚታወስ ነው፡፡

ይህንንም ችግር ለመፍታት ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በርካታ የመፍትሄ እርምጃዎችን መውሰዱን በመግለፅ ነገር ግን አሁንም ችግሩ ሙሉ በሙሉ ባለመፈታቱ ዘለቄታዊ መፍትሄ ለመስጠት የሚያስችል መመሪያ መዘጋጀቱን በሚኒስቴሩ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ወንድሙ ፍላቴ ተናግረዋል፡፡

መመሪያው የተዘጋጀው የሲሚንቶ ፋብሪካዎች በሙሉ አቅማቸው እንዲያመርቱና በዘርፉ ከአምራችና አስመጭ እስከ ችርቻሮ ንግድ ስራ ላይ የተሰማሩትን በማስተሳሰር፣ የአቅርቦትና ስርጭት ቁጥጥር እየተደረገበት ለህብረተሰቡ ጥቅም ላይ እንዲውል በማድረግ የዋጋ ንረት እንዳይከሰትና የተረጋጋ የሲሚንቶ ግብይት ስርዓት እንዲኖር ለማስቻል መሆኑ ተጠቁሟል።

ይህም ከነሐሴ 25 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንደሆነም አቶ ወንድሙ ገልጸዋል፡፡

በመመሪያው መሰረትም በሀገር ውስጥ ከሚመረተው በተጨማሪ መስፈርቱን በሚያሟሉ አስመጪዎች አማካኝነት 320 ሚሊየን ኩንታል ሲሚንቶ ወደ ሀገር ውስጥ ገበያ እንደሚገባ ተነግሯል፡፡

የሲሚንቶ አስመጭዎቹ የኮንስትራክሽን ቁሳቁሶች፣ ብረታ ብረት፣ ብረታ ብረት ያልሆነ እና እስክራፕል አስመጪነት ፈቃድ ማውጣት የሚገባቸው ሲሆን የሚያስመጡትም ሲሚንቶ PPC እና OPC 42 ነጥብ 5 መሆን አለበት ተብሏል፡፡

የሚመጣው ሲሚንቶ በ3ኛ