Forwarded from F҉.҉S҉.҉R҉ 😎 👊 via @like
የኮንሰልታንት ወርሀዊ ደመወዝ
በሀገራችን በየአመቱ የተለያዩ መንገዶች ግንባታቸው ተጠናቆ በመመረቅ ላይ ናቸው፨ ታዲያ እነዚህ መንገዶች በጥራት እንዲሰሩ ትልቁን አስተዋፅኦ እያበረከቱ የሚገኙት በሱፐርቪዥን የተመደቡ የኮንሰልቲንግ ሰራተኞች ናቸው፨ የዛሬ አስር አመት ለአንድ መንገድ የሚመደበው ከፍተኛው በጀት 600 ሚልዮን ብር አካባቢ የነበረ ሲሆን በአሁን ሰአት 1.7 ቢልዮን ደርሱዋል፨ ነገር ግን በመንገድ ቁጥጥሩ ከፍተኛውን ድርሻ የሚወጡት የኮንሰልቲንግ ሰራተኞች ከ 10 አመት በፊት የአንድ ሱፐርቫይዘር ደሞዝ 3,100 ብር የነበረው በአሁን ሰአት 3,800 ብር ነው፨ ሌላው የቀጣሪያቸው ዋና መስሪያ ቤት ለአንድ ሰው የሚጫረቱበት ደሞዝ የዛሬ 10 አመት ከነበረው አሁን በ 100 ፐርሰንት አድጉዋል፨ አብዛኛውን የጥራት ሀላፊነት ወስዶ የሚሰራው ሱፐርቫይዘር በ 10 አመት ውስጥ የ 800 ብር ለውጥ ብቻ አግኝትዋል፨
በሀገራችን በየአመቱ የተለያዩ መንገዶች ግንባታቸው ተጠናቆ በመመረቅ ላይ ናቸው፨ ታዲያ እነዚህ መንገዶች በጥራት እንዲሰሩ ትልቁን አስተዋፅኦ እያበረከቱ የሚገኙት በሱፐርቪዥን የተመደቡ የኮንሰልቲንግ ሰራተኞች ናቸው፨ የዛሬ አስር አመት ለአንድ መንገድ የሚመደበው ከፍተኛው በጀት 600 ሚልዮን ብር አካባቢ የነበረ ሲሆን በአሁን ሰአት 1.7 ቢልዮን ደርሱዋል፨ ነገር ግን በመንገድ ቁጥጥሩ ከፍተኛውን ድርሻ የሚወጡት የኮንሰልቲንግ ሰራተኞች ከ 10 አመት በፊት የአንድ ሱፐርቫይዘር ደሞዝ 3,100 ብር የነበረው በአሁን ሰአት 3,800 ብር ነው፨ ሌላው የቀጣሪያቸው ዋና መስሪያ ቤት ለአንድ ሰው የሚጫረቱበት ደሞዝ የዛሬ 10 አመት ከነበረው አሁን በ 100 ፐርሰንት አድጉዋል፨ አብዛኛውን የጥራት ሀላፊነት ወስዶ የሚሰራው ሱፐርቫይዘር በ 10 አመት ውስጥ የ 800 ብር ለውጥ ብቻ አግኝትዋል፨
ከ6.1 ቢሊዮንብር በላይ በሆነ ወጪ 299 ኪ.ሜ ርዝመት የሚሸፍኑ የአራት መንገድ ፕሮጀክት ግንባታ ሥራ የውል ስምምነት ተፈረመ፡፡
•1 የፕሮጀክቱ ስም፦ ኅሙሲት -እስቴ
የመንገዱ ርዝመት ፦ 76.6 ኪ.ሜትር
• የመንገዱ ደርጃ፡- አስፋልት ኮንክሪት
• ጨርታዉን ያሸንፈዉ ተቋራጭ ፦ Ningxia communication construction Co. Ltd.
• የማማከርና የቁጥጥር ስራ የሚሰራው፦ ኬቲም እና አላሚ አማካሪ መሐንዲሶች ከኮር አማካሪ መሐንዲሶች የግል ኃላፊነቱ የተወሰነ ኩባንያ ጋር በመተባበር
• የግንባታ ወጪ፦1,395,881,640.48(
• የግንባታዉን ወጪ የሚሽፈነዉ አካል፦ የአረብ ባንክ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ልማት BADEA/OFID & GOV በመተባበር የሚሸፈን ይሆናል።
• ግንባታውን አከናውኖ ለመጨረስ የተሰጠው ጊዜ፦ የሶስት ዓመት
•2 የፕሮጀክቱ ስም፦ጩላሴ - ሶያማ (ሎት፦2)
• የመንገዱ ርዝመት ፦79.5 ኪ.ሜትር
• የመንገዱ ደርጃ፡- አስፋልት ኮንክሪት
• ጨርታዉን ያሸንፈዉ ፦ቻይና ሪል ዌይ 14 የተባለ የቻይና የስራ ተቋራጭ
• የግንባታ ወጪ፦1,800,000,000.00
• የግንባታዉን ወጪ የሚሽፈነዉ አካል፦በኢትዮጵያ መንግስት
ግንባታውን አከናውኖ ለመጨረስ የተሰጠው ጊዜ፦ ሶስት ዓመት
•3 የፕሮጀክቱ ስም፦ የአደሌ- ግራዋ
• የመንገዱ ርዝመት ፦ 55 ኪ.ሜትር
• የመንገዱ ደርጃ፡- አስፋልት ኮንክሪት
• ጨርታዉን ያሸንፈዉ ፦ሂቤ የስራ ተቋራጭ
• የግንባታ ወጪ፡- 1,436,300,000.00
• የግንባታዉን ወጪ የሚሽፈነዉ አካል፦ በኢትዮጵያ መንግስት
• ግንባታውን አከናውኖ ለመጨረስ የተሰጠው ጊዜ፦ የሶስት ዓመት
•4 የፕሮጀክቱ ስም፦ጎዴ - ቀላፎ (ሎት፦1)
• የመንገዱ ርዝመት ፦ 88.5 ኪ.ሜትር
• የመንገዱ ደርጃ፡- አስፋልት ኮንክሪት
• ጨርታዉን ያሸንፈዉ ተቋራጭ፦ ቻይና ሪልዌይ ሰቨንዝ ግሩፕ
• የማማከርና ቁጥጥር ስራውን፦ ስታዲያ የመሃንዲሶች አማካሪ ድርጅት ነው።
• የግንባታ ወጪ፦1,530,000,000 ( አንድ ቢሊየን አምስት መቶ ሰላሳ ሚሊየን )
• የግንባታዉን ወጪ የሚሽፈነዉ አካል፦ በኢትዮጵያ መንግስት
• ግንባታውን አከናውኖ ለመጨረስ የተሰጠው ጊዜ፦ ሶስት ዓመት ከግማሽ
•1 የፕሮጀክቱ ስም፦ ኅሙሲት -እስቴ
የመንገዱ ርዝመት ፦ 76.6 ኪ.ሜትር
• የመንገዱ ደርጃ፡- አስፋልት ኮንክሪት
• ጨርታዉን ያሸንፈዉ ተቋራጭ ፦ Ningxia communication construction Co. Ltd.
• የማማከርና የቁጥጥር ስራ የሚሰራው፦ ኬቲም እና አላሚ አማካሪ መሐንዲሶች ከኮር አማካሪ መሐንዲሶች የግል ኃላፊነቱ የተወሰነ ኩባንያ ጋር በመተባበር
• የግንባታ ወጪ፦1,395,881,640.48(
• የግንባታዉን ወጪ የሚሽፈነዉ አካል፦ የአረብ ባንክ ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ልማት BADEA/OFID & GOV በመተባበር የሚሸፈን ይሆናል።
• ግንባታውን አከናውኖ ለመጨረስ የተሰጠው ጊዜ፦ የሶስት ዓመት
•2 የፕሮጀክቱ ስም፦ጩላሴ - ሶያማ (ሎት፦2)
• የመንገዱ ርዝመት ፦79.5 ኪ.ሜትር
• የመንገዱ ደርጃ፡- አስፋልት ኮንክሪት
• ጨርታዉን ያሸንፈዉ ፦ቻይና ሪል ዌይ 14 የተባለ የቻይና የስራ ተቋራጭ
• የግንባታ ወጪ፦1,800,000,000.00
• የግንባታዉን ወጪ የሚሽፈነዉ አካል፦በኢትዮጵያ መንግስት
ግንባታውን አከናውኖ ለመጨረስ የተሰጠው ጊዜ፦ ሶስት ዓመት
•3 የፕሮጀክቱ ስም፦ የአደሌ- ግራዋ
• የመንገዱ ርዝመት ፦ 55 ኪ.ሜትር
• የመንገዱ ደርጃ፡- አስፋልት ኮንክሪት
• ጨርታዉን ያሸንፈዉ ፦ሂቤ የስራ ተቋራጭ
• የግንባታ ወጪ፡- 1,436,300,000.00
• የግንባታዉን ወጪ የሚሽፈነዉ አካል፦ በኢትዮጵያ መንግስት
• ግንባታውን አከናውኖ ለመጨረስ የተሰጠው ጊዜ፦ የሶስት ዓመት
•4 የፕሮጀክቱ ስም፦ጎዴ - ቀላፎ (ሎት፦1)
• የመንገዱ ርዝመት ፦ 88.5 ኪ.ሜትር
• የመንገዱ ደርጃ፡- አስፋልት ኮንክሪት
• ጨርታዉን ያሸንፈዉ ተቋራጭ፦ ቻይና ሪልዌይ ሰቨንዝ ግሩፕ
• የማማከርና ቁጥጥር ስራውን፦ ስታዲያ የመሃንዲሶች አማካሪ ድርጅት ነው።
• የግንባታ ወጪ፦1,530,000,000 ( አንድ ቢሊየን አምስት መቶ ሰላሳ ሚሊየን )
• የግንባታዉን ወጪ የሚሽፈነዉ አካል፦ በኢትዮጵያ መንግስት
• ግንባታውን አከናውኖ ለመጨረስ የተሰጠው ጊዜ፦ ሶስት ዓመት ከግማሽ
እኔ የምለው የመንግስት ባለስልጣናት ለምንድነው የኤክካቫቴር ኦፕሬተር ነን አሉ? PS dear government officials your people are not as idiots as you think they are, stop excessive show off in construction site.
📌 A team from the Ministry of Construction and the Office of the Auditor General traveled throughout the country to audit cobblestone projects that were started in 2005.
The World Bank supported the project financing close to 8 million USD for the construction audit.
The Cobblestone Project started in 2005 in a bid to create job opportunities for youth, and to provide attractive and long-lasting road and pavement in Ethiopian cities.
According to data from the Ministry of Construction and Urban Development, the cobble stone project has created close to half a billion jobs and more than 2,220 km of roads in over 140 cities between 2005 and 2014.
The World Bank supported the project financing close to 8 million USD for the construction audit.
The Cobblestone Project started in 2005 in a bid to create job opportunities for youth, and to provide attractive and long-lasting road and pavement in Ethiopian cities.
According to data from the Ministry of Construction and Urban Development, the cobble stone project has created close to half a billion jobs and more than 2,220 km of roads in over 140 cities between 2005 and 2014.