የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ዑመር በ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የሚገነባውን የጀግጅጋ- ሀርሞካሌ የመንገድ ግንባታ አስጀመሩ፡፡
የጅግጅጋ ሀረሙከሌ መገንጠያ መንገድ የአስፋልት ኮንክሪት 104 ኪሎ ሜትር የሚረዝም ሲሆን ሙሉ ለሙሉ የግንባታው ወጪ በኢትዮጵያ መንግስት የሚሸፈን ነዉ።
ግንባታው በቻይና ሲቪል ኢንጅነሪንግ ኮንስትራክሽን ኮረፖሬሽን የሚከናወን ሲሆን የማማከርና የቁጥጥር ስራዉን ኤስ.ጂ ኮንሰልቲንግ ኢንጅነርስ ኃ.የተ.የግ.ማ እንደሚያከናውነው የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታውቋል፡፡
የመንገዱ ፕሮጀክት በከተማ 22 ነጥብ 5 ሜትር እና በገጠር 10 ሜትር የጎን ስፋት ይኖረዋል፡፡
አጠቃላይ ግንባታዉም በሶስት ዓመት ዉስጥ ተጠናቆ ለህዝብ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ይጠበቃል፡፡
በነባሩ መንገድ ከመሃል ጅግጅጋ እስከ ሃረሙከሌ መገንጠያ (ድሬዳዋ ደወሌ የክፍያ) መንገድ ለመድርስ 202 ኪሎ ሜትር ነው፡፡
አዲሱ የመንገድ ፕሮጀክት ሲጠናቅ ግን ከ202 ኪሎ ሜትር ወደ 104 ኪሎ ሜትር ዝቅ እንደሚለው ነው የሚጠበቀው፡፡
የጅግጅጋ ሀረሙከሌ መገንጠያ መንገድ የአስፋልት ኮንክሪት 104 ኪሎ ሜትር የሚረዝም ሲሆን ሙሉ ለሙሉ የግንባታው ወጪ በኢትዮጵያ መንግስት የሚሸፈን ነዉ።
ግንባታው በቻይና ሲቪል ኢንጅነሪንግ ኮንስትራክሽን ኮረፖሬሽን የሚከናወን ሲሆን የማማከርና የቁጥጥር ስራዉን ኤስ.ጂ ኮንሰልቲንግ ኢንጅነርስ ኃ.የተ.የግ.ማ እንደሚያከናውነው የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታውቋል፡፡
የመንገዱ ፕሮጀክት በከተማ 22 ነጥብ 5 ሜትር እና በገጠር 10 ሜትር የጎን ስፋት ይኖረዋል፡፡
አጠቃላይ ግንባታዉም በሶስት ዓመት ዉስጥ ተጠናቆ ለህዝብ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ይጠበቃል፡፡
በነባሩ መንገድ ከመሃል ጅግጅጋ እስከ ሃረሙከሌ መገንጠያ (ድሬዳዋ ደወሌ የክፍያ) መንገድ ለመድርስ 202 ኪሎ ሜትር ነው፡፡
አዲሱ የመንገድ ፕሮጀክት ሲጠናቅ ግን ከ202 ኪሎ ሜትር ወደ 104 ኪሎ ሜትር ዝቅ እንደሚለው ነው የሚጠበቀው፡፡
SENIOR CIVIL ENGINEER
Date Posted
October 13, 2019
Deadline Date
October 25, 2019
Job Requirement
Educational Qualification Required:
Sc. in Civil Engineering or in related fields.
Minimum Work Experience
4 years relevant experience of which 2 years as an Officer or in equivalent level.
Additional Skills:
On Basics of banking (knowledge of Bank products and services);
Construction management, collateral and asset valuation;
Computer application skill;
Data analysis and presentation skill;
How to Apply
by attaching their non-returnable application and CV with all credentials to the Bank’s Human Resource Department or can send their Application letter, CV and scanned documentations via email newjobs@zemenbank.com within ten working days for the date of this announcement.
Only shortlisted candidates will be contacted.
Human Resource Department
Zemen Bank S.C
Address: Kazanchis Abebech Bldg. (Near Radisson Blu Hotel)
Tel. 011557 5870 or 0115575166 or 0115574462
P.O. Box 1212
Addis Ababa
🇪🇹
Date Posted
October 13, 2019
Deadline Date
October 25, 2019
Job Requirement
Educational Qualification Required:
Sc. in Civil Engineering or in related fields.
Minimum Work Experience
4 years relevant experience of which 2 years as an Officer or in equivalent level.
Additional Skills:
On Basics of banking (knowledge of Bank products and services);
Construction management, collateral and asset valuation;
Computer application skill;
Data analysis and presentation skill;
How to Apply
by attaching their non-returnable application and CV with all credentials to the Bank’s Human Resource Department or can send their Application letter, CV and scanned documentations via email newjobs@zemenbank.com within ten working days for the date of this announcement.
Only shortlisted candidates will be contacted.
Human Resource Department
Zemen Bank S.C
Address: Kazanchis Abebech Bldg. (Near Radisson Blu Hotel)
Tel. 011557 5870 or 0115575166 or 0115574462
P.O. Box 1212
Addis Ababa
🇪🇹
የኢትዮጵያ መንገዶች ባስልጣን ከስራ ተቆራጮች እና አማካሪ ድርጅቶች ጋራ ዉይይት አደርገ።
የውይይት መርሃ ግብሩ የተካሄደው በምስራቁ የሀገራችን ክፍል በምንገድ ስራ ከተሰማሩ የስራ ተቋራጮችና አማካሪ ድርጅቶች ጋር በጅግጅጋ ከተማ ነው።
በመርሃ ግብሩ ላይም የኢትዮጵያ መንገዶች ባስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ተገኝ እና የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ታድመዋል።
በመድረኩ ላይም ኮንትራክተሮች አማካሪ ድርጅቶች ለስራ እንቅፋት ሆነውብናል ያሉትን ችገሮች አንስተዋል ።
የውይይት መርሃ ግብሩ የተካሄደው በምስራቁ የሀገራችን ክፍል በምንገድ ስራ ከተሰማሩ የስራ ተቋራጮችና አማካሪ ድርጅቶች ጋር በጅግጅጋ ከተማ ነው።
በመርሃ ግብሩ ላይም የኢትዮጵያ መንገዶች ባስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ተገኝ እና የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ታድመዋል።
በመድረኩ ላይም ኮንትራክተሮች አማካሪ ድርጅቶች ለስራ እንቅፋት ሆነውብናል ያሉትን ችገሮች አንስተዋል ።
To all construction materials supplies contact us @abinetorbot
ለ ኮንስትራክሽን እቃ ና ማቴርያል አቅራቢዎች በዚህ ያግኙን @abinetorbot
ለ ኮንስትራክሽን እቃ ና ማቴርያል አቅራቢዎች በዚህ ያግኙን @abinetorbot
PROPERTY EVALUATION ENGINEER I
UNITED BANK S.C
Oct 20, 2019 - Oct 26, 2019
Description
Job Requirement
Educational Qualification: B.Sc. in Civil Engineering or Architectural Engineering
Work Experience: 2 years as Associate Property Valuation Engineer or equivalent experience OR 5 years relevant experience in the banking industry OR 2 years as Property Valuation Engineer I or equivalent experience OR 6 years relevant experience
Location: (Head Office)
How to Apply
Interested applicants should apply in person along with non-returnable updated CV and copies of relevant credentials from the date of this vacancy announcement until October 26, 2019 to:
United Bank S.C.
Human Capital Business Partnering Deportment
Mekwor Plaza Building 4th floor
Addis Ababa
UNITED BANK S.C
Oct 20, 2019 - Oct 26, 2019
Description
Job Requirement
Educational Qualification: B.Sc. in Civil Engineering or Architectural Engineering
Work Experience: 2 years as Associate Property Valuation Engineer or equivalent experience OR 5 years relevant experience in the banking industry OR 2 years as Property Valuation Engineer I or equivalent experience OR 6 years relevant experience
Location: (Head Office)
How to Apply
Interested applicants should apply in person along with non-returnable updated CV and copies of relevant credentials from the date of this vacancy announcement until October 26, 2019 to:
United Bank S.C.
Human Capital Business Partnering Deportment
Mekwor Plaza Building 4th floor
Addis Ababa
FOREMAN
EMERGENCY RELIF TRANSPORT CIVIL ENGINEERING CONTRACT PROJECT
Oct 20, 2019 - Oct 30, 2019
Job Requirement
ከቴክኒክና ሙያ ት/ቤት በኮንስትራክሽን ሙያ የኮሌጅ ዲፕሎማ ደረጃ የተመረቀ በግንባታ ሥራ ላይ በፎርማን/ሱፐርቫይዘር 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ ልምድ ያለው፣
ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን መመዘኛ የምትሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀመሮ ባሉት 07/ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከCV ጋር በመያዝ ቃሊቲ በንብ ኢንተርናሽናል ባንክና በትድኮብ ባትሪ ማዕከል በስተቀኝ በሚያስገባው መንገድ 150 ሜትር ገባ ብሎ በሚገኘው መ/ቤታችን የሰው ሃብት ማሟላትና አስተዳደር ቡድን ቢሮ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከግል ድርጅት የሚቀርብ የሥራ ልምድ ማስረጃ ግብር የተከፈለበት መሆን ይኖርበትል፡፡
ዕለት ደራሽ የዕርዳት ትራንስፖር ድርጅት
‘ 011-439-00-75/011-439-63-34
EMERGENCY RELIF TRANSPORT CIVIL ENGINEERING CONTRACT PROJECT
Oct 20, 2019 - Oct 30, 2019
Job Requirement
ከቴክኒክና ሙያ ት/ቤት በኮንስትራክሽን ሙያ የኮሌጅ ዲፕሎማ ደረጃ የተመረቀ በግንባታ ሥራ ላይ በፎርማን/ሱፐርቫይዘር 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ ልምድ ያለው፣
ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን መመዘኛ የምትሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀመሮ ባሉት 07/ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከCV ጋር በመያዝ ቃሊቲ በንብ ኢንተርናሽናል ባንክና በትድኮብ ባትሪ ማዕከል በስተቀኝ በሚያስገባው መንገድ 150 ሜትር ገባ ብሎ በሚገኘው መ/ቤታችን የሰው ሃብት ማሟላትና አስተዳደር ቡድን ቢሮ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከግል ድርጅት የሚቀርብ የሥራ ልምድ ማስረጃ ግብር የተከፈለበት መሆን ይኖርበትል፡፡
ዕለት ደራሽ የዕርዳት ትራንስፖር ድርጅት
‘ 011-439-00-75/011-439-63-34
REQUEST FOR EXPRESSIONS OF INTEREST For
The Consultancy Service of Road Projects (National Competitive Bidding)
The Federal Democratic Republic of Ethiopia represented by the Ethiopian Roads Authority (ERA) has allocated funds for the construction supervision of the following road projects;
The Consultancy Service of Road Projects (National Competitive Bidding)
The Federal Democratic Republic of Ethiopia represented by the Ethiopian Roads Authority (ERA) has allocated funds for the construction supervision of the following road projects;
የኤሌትሪክ ሽቦ ና ኬብል ዋጋ እንደሚከተልው ቀርቦል :: መግዛት የምትፈልጉ መልክት ላኩልን @abinetorbor :: no commissions
Wire for 100m
(1)1×1.5sq.mm=989 birr
(2)1×2.5sq.mm=1702birr
(3)1× 4sq.mm=2335 birr
Cable per500m
(1)2× 1.5sq.mm=14,145birr
(2)2× 2.5sq.mm=22,080birr
(3)3× 2.5sq.mm=30,935birr
(4)3× 4sq.mm= 46,143birr
EUROCABLE product
price is including VAT
✅what a technology time we are live in , we used to travel across Addis to get such information. Now it’s on your inbox for free. No advertisements, no annoying messages just business info.
Wire for 100m
(1)1×1.5sq.mm=989 birr
(2)1×2.5sq.mm=1702birr
(3)1× 4sq.mm=2335 birr
Cable per500m
(1)2× 1.5sq.mm=14,145birr
(2)2× 2.5sq.mm=22,080birr
(3)3× 2.5sq.mm=30,935birr
(4)3× 4sq.mm= 46,143birr
EUROCABLE product
price is including VAT
✅what a technology time we are live in , we used to travel across Addis to get such information. Now it’s on your inbox for free. No advertisements, no annoying messages just business info.
Job Title: Structural Engineer
Company: BKW C.A.P.E
Job Type: Permanent
Description: Our Architectural design and construction firm is looking for a structural engineer with a minimum of 4 years working experience to hire. The applicants should be responsible & energetic and also capable of working with the office team.
Applicants should their CV to bkwarchitects@gmail.com
Salary- Attractive
#creative_design
Company: BKW C.A.P.E
Job Type: Permanent
Description: Our Architectural design and construction firm is looking for a structural engineer with a minimum of 4 years working experience to hire. The applicants should be responsible & energetic and also capable of working with the office team.
Applicants should their CV to bkwarchitects@gmail.com
Salary- Attractive
#creative_design
Renovating construction proxy website, any thin you want to add? Please let’s us know
https://constructionproxy.com
https://constructionproxy.com
Construction Proxy - Your Construction Get way
Construction Proxy - Construction Proxy
Click to watch the manual Jobs and tenders are updated frequently You can subscribe and stay in your workplace and check any new jobs via your email. But only for engineers and people working in the construction sector.Yes, there are bid posts everywhere…