10ኛው አዲስ ቢውልድ ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን ኤግዚቢሽን በይፋ ተከፈተ
ከመስከረም 28 አስከ ጥቅምት 1 ቀን 2012 ዓ.ም. ድረስ ለተከታታይ አራት ቀናት የሚቆየው አዲስ ቢውልድ ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን ግብዓቶችና መሰረተ ልማት ኤግዚቢሽን በሚሊኒየም አዳራሽ በይፋ ዛሬ ተከፍቷል፡፡
ኤግዚቢሽኑን በክብር እንግድነት ተገኝተው በንግግር የከፈቱት የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የኮንስትራክሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ካሊድ አብዱራሃም ሲሆኑ መድረኩን አስመልክተው የኤግዚቢሽኑ መዘጋጀት ለውጭና ለሃገር ውስጥ የዘርፉ ተዋንያኖችና ለሌሎች በሞያው ላይ ለተሰማሩ አካላት ለቴክኖሎጂና ለእውቀት ሽግግር፣ለስራ እድል ፈጠራ፣ ለገበያ ትስስር እና የስራ ግንኙነት የሚፈጥር መድረክ መሆኑን አብስረዋል፡፡ ኤግዚቢሽኑ በኢተዮጵያ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ረገድ በሃገራችን የኮንስትራክሽን ጉዞ ላይ ከግብዓት አቅርቦት አንጻር ሰፊ የልምድ ልውውጥ መድረክ እንደሚፈጥርም ዴኤታው አክለዋል፡፡
ሌላው በመክፈቻ ንግግሩ ላይ በክብር እንግድነት ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር የሆኑት ያፕራክ አልፕ/Yaprak alp/ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በአሁኑ ዘርፍ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት እያስመዘገቡ ከሚገኙት ሃገራት ተርታ የምትገኝ ሲሆን በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ዘርፉም የተሻለ እንቅስቃሴ እያሳየች ትገኛለች ብለዋል፡፡ በዘንድሮው ኤግዚቢሽንም 97 ያህል ኩባንያዎች የተሳተፉ መሆናቸውንና ከዚህ ውስጥም 18ቱ የሃገር ውስጥ ኩባንያዎች ሲሆኑ የተቀሩት 79ኙ ደግሞ የውጭ አገር ኩባንያዎች መሆናቸውን የኢቲየል ማስታወቂና ኮሙዩኒኬሽን ሥራ አስኪያጅ የሆኑት ወ/ሮ ሃይማኖት ተስፋዬ ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል፡፡በመክፈቻ ስነ-ስርዓቱ ላይም የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች እና የመንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው አንግዶች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
ከመስከረም 28 አስከ ጥቅምት 1 ቀን 2012 ዓ.ም. ድረስ ለተከታታይ አራት ቀናት የሚቆየው አዲስ ቢውልድ ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን ግብዓቶችና መሰረተ ልማት ኤግዚቢሽን በሚሊኒየም አዳራሽ በይፋ ዛሬ ተከፍቷል፡፡
ኤግዚቢሽኑን በክብር እንግድነት ተገኝተው በንግግር የከፈቱት የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የኮንስትራክሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ካሊድ አብዱራሃም ሲሆኑ መድረኩን አስመልክተው የኤግዚቢሽኑ መዘጋጀት ለውጭና ለሃገር ውስጥ የዘርፉ ተዋንያኖችና ለሌሎች በሞያው ላይ ለተሰማሩ አካላት ለቴክኖሎጂና ለእውቀት ሽግግር፣ለስራ እድል ፈጠራ፣ ለገበያ ትስስር እና የስራ ግንኙነት የሚፈጥር መድረክ መሆኑን አብስረዋል፡፡ ኤግዚቢሽኑ በኢተዮጵያ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ረገድ በሃገራችን የኮንስትራክሽን ጉዞ ላይ ከግብዓት አቅርቦት አንጻር ሰፊ የልምድ ልውውጥ መድረክ እንደሚፈጥርም ዴኤታው አክለዋል፡፡
ሌላው በመክፈቻ ንግግሩ ላይ በክብር እንግድነት ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር የሆኑት ያፕራክ አልፕ/Yaprak alp/ በበኩላቸው ኢትዮጵያ በአሁኑ ዘርፍ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት እያስመዘገቡ ከሚገኙት ሃገራት ተርታ የምትገኝ ሲሆን በኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ዘርፉም የተሻለ እንቅስቃሴ እያሳየች ትገኛለች ብለዋል፡፡ በዘንድሮው ኤግዚቢሽንም 97 ያህል ኩባንያዎች የተሳተፉ መሆናቸውንና ከዚህ ውስጥም 18ቱ የሃገር ውስጥ ኩባንያዎች ሲሆኑ የተቀሩት 79ኙ ደግሞ የውጭ አገር ኩባንያዎች መሆናቸውን የኢቲየል ማስታወቂና ኮሙዩኒኬሽን ሥራ አስኪያጅ የሆኑት ወ/ሮ ሃይማኖት ተስፋዬ ለጋዜጠኞች በሰጡት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል፡፡በመክፈቻ ስነ-ስርዓቱ ላይም የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች እና የመንግስት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው አንግዶች ተሳታፊ ሆነዋል፡፡
#VACANCY_ANNOUNCEMENT!
ኢትዮ ቴሌኮም የስራ ማስታወቂያ በሚከተሉት ፊልዶች አውጥቷል፡-
- Drafts Person
- Architect
- Electrical Engineer
- Sanitary Engineer
- Civil Work Engineer ( no experience required)
ማመልከቻ ቀኑ እስከ ጥቅምት 6 ድረስ ይቆያል፡፡ ለማመልከት የሚቀጥለውን ሊንክ ይጫኑ👇 https://www.ethiotelecom.et/ev-civil-works/
ኢትዮ ቴሌኮም የስራ ማስታወቂያ በሚከተሉት ፊልዶች አውጥቷል፡-
- Drafts Person
- Architect
- Electrical Engineer
- Sanitary Engineer
- Civil Work Engineer ( no experience required)
ማመልከቻ ቀኑ እስከ ጥቅምት 6 ድረስ ይቆያል፡፡ ለማመልከት የሚቀጥለውን ሊንክ ይጫኑ👇 https://www.ethiotelecom.et/ev-civil-works/
Construction Proxy
Construction 🚧 of bridge foundation
🧠🗣👀👩🏽💻👨🏾🔧👷🏾♀️ touch here to see the product of engineers
Defense Construction Enterprise hereby invites all interested suppliers to submit their bid for the procurement of supply, installation, configuration and maintenance of Real time web-based GPS fleet management system as per the terms of reference and as
10/10/2019
Bid Invitation for
Tender No.DCE/EM/255/2019
Defense Construction Enterprise hereby invites all interested suppliers to submit their bid for the procurement of supply, installation, configuration and maintenance of Real time web-based GPS fleet management system as per the terms of reference and as per the attached tender document.
Therefore:-
1. All bidders must attach renewed commercial License bidders must attach V.A.T certificate Tax clearance and other relevant legal documents with their bid document.
2. All bidders shall submit a bid bond guarantee amounting to birr 50,000/fifty thousand /or equivalent in the form of Unconditional Bank Guarantee or CPO.
3. A complete set of bidding documents and machines specification can be obtained from procurement team office found /Ethio-China Friendship Avenue/against Non-Refundable Birr 200.00 (Two Hundreds) in cash.
4. All bids must be submitted in sealed envelope on/or before Oct. 29, 2019.
5. Bid will be closed on Oct. 29 ,2019 at 10:00 A.M (Morning) and bid will be opened on the same date Oct. 29,2019 at 10:15 A.M (Morning) in the presence of the bidders or their representatives, who choose to attend the opening ceremony that will be held at DCE procurement office.
6. DCE reserves the right to accept or reject all or part of the bids or waives formalities without assigning any reasons thereof.
Address:- Defense Construction Enterprise
Po.Box 3414
Tel:- 011440-34-33/34/0114-42-22-70/71/72
Fax 0114-40-04-71/0114-40-29-96
Ethio-China Road Friendship Avenue
Addis Ababa, Ethiopia www.dce.gov.com/www.dce.et.com
Email:- INFO@dce-et.com
10/10/2019
Bid Invitation for
Tender No.DCE/EM/255/2019
Defense Construction Enterprise hereby invites all interested suppliers to submit their bid for the procurement of supply, installation, configuration and maintenance of Real time web-based GPS fleet management system as per the terms of reference and as per the attached tender document.
Therefore:-
1. All bidders must attach renewed commercial License bidders must attach V.A.T certificate Tax clearance and other relevant legal documents with their bid document.
2. All bidders shall submit a bid bond guarantee amounting to birr 50,000/fifty thousand /or equivalent in the form of Unconditional Bank Guarantee or CPO.
3. A complete set of bidding documents and machines specification can be obtained from procurement team office found /Ethio-China Friendship Avenue/against Non-Refundable Birr 200.00 (Two Hundreds) in cash.
4. All bids must be submitted in sealed envelope on/or before Oct. 29, 2019.
5. Bid will be closed on Oct. 29 ,2019 at 10:00 A.M (Morning) and bid will be opened on the same date Oct. 29,2019 at 10:15 A.M (Morning) in the presence of the bidders or their representatives, who choose to attend the opening ceremony that will be held at DCE procurement office.
6. DCE reserves the right to accept or reject all or part of the bids or waives formalities without assigning any reasons thereof.
Address:- Defense Construction Enterprise
Po.Box 3414
Tel:- 011440-34-33/34/0114-42-22-70/71/72
Fax 0114-40-04-71/0114-40-29-96
Ethio-China Road Friendship Avenue
Addis Ababa, Ethiopia www.dce.gov.com/www.dce.et.com
Email:- INFO@dce-et.com
የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ዑመር በ1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የሚገነባውን የጀግጅጋ- ሀርሞካሌ የመንገድ ግንባታ አስጀመሩ፡፡
የጅግጅጋ ሀረሙከሌ መገንጠያ መንገድ የአስፋልት ኮንክሪት 104 ኪሎ ሜትር የሚረዝም ሲሆን ሙሉ ለሙሉ የግንባታው ወጪ በኢትዮጵያ መንግስት የሚሸፈን ነዉ።
ግንባታው በቻይና ሲቪል ኢንጅነሪንግ ኮንስትራክሽን ኮረፖሬሽን የሚከናወን ሲሆን የማማከርና የቁጥጥር ስራዉን ኤስ.ጂ ኮንሰልቲንግ ኢንጅነርስ ኃ.የተ.የግ.ማ እንደሚያከናውነው የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታውቋል፡፡
የመንገዱ ፕሮጀክት በከተማ 22 ነጥብ 5 ሜትር እና በገጠር 10 ሜትር የጎን ስፋት ይኖረዋል፡፡
አጠቃላይ ግንባታዉም በሶስት ዓመት ዉስጥ ተጠናቆ ለህዝብ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ይጠበቃል፡፡
በነባሩ መንገድ ከመሃል ጅግጅጋ እስከ ሃረሙከሌ መገንጠያ (ድሬዳዋ ደወሌ የክፍያ) መንገድ ለመድርስ 202 ኪሎ ሜትር ነው፡፡
አዲሱ የመንገድ ፕሮጀክት ሲጠናቅ ግን ከ202 ኪሎ ሜትር ወደ 104 ኪሎ ሜትር ዝቅ እንደሚለው ነው የሚጠበቀው፡፡
የጅግጅጋ ሀረሙከሌ መገንጠያ መንገድ የአስፋልት ኮንክሪት 104 ኪሎ ሜትር የሚረዝም ሲሆን ሙሉ ለሙሉ የግንባታው ወጪ በኢትዮጵያ መንግስት የሚሸፈን ነዉ።
ግንባታው በቻይና ሲቪል ኢንጅነሪንግ ኮንስትራክሽን ኮረፖሬሽን የሚከናወን ሲሆን የማማከርና የቁጥጥር ስራዉን ኤስ.ጂ ኮንሰልቲንግ ኢንጅነርስ ኃ.የተ.የግ.ማ እንደሚያከናውነው የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታውቋል፡፡
የመንገዱ ፕሮጀክት በከተማ 22 ነጥብ 5 ሜትር እና በገጠር 10 ሜትር የጎን ስፋት ይኖረዋል፡፡
አጠቃላይ ግንባታዉም በሶስት ዓመት ዉስጥ ተጠናቆ ለህዝብ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ይጠበቃል፡፡
በነባሩ መንገድ ከመሃል ጅግጅጋ እስከ ሃረሙከሌ መገንጠያ (ድሬዳዋ ደወሌ የክፍያ) መንገድ ለመድርስ 202 ኪሎ ሜትር ነው፡፡
አዲሱ የመንገድ ፕሮጀክት ሲጠናቅ ግን ከ202 ኪሎ ሜትር ወደ 104 ኪሎ ሜትር ዝቅ እንደሚለው ነው የሚጠበቀው፡፡
SENIOR CIVIL ENGINEER
Date Posted
October 13, 2019
Deadline Date
October 25, 2019
Job Requirement
Educational Qualification Required:
Sc. in Civil Engineering or in related fields.
Minimum Work Experience
4 years relevant experience of which 2 years as an Officer or in equivalent level.
Additional Skills:
On Basics of banking (knowledge of Bank products and services);
Construction management, collateral and asset valuation;
Computer application skill;
Data analysis and presentation skill;
How to Apply
by attaching their non-returnable application and CV with all credentials to the Bank’s Human Resource Department or can send their Application letter, CV and scanned documentations via email newjobs@zemenbank.com within ten working days for the date of this announcement.
Only shortlisted candidates will be contacted.
Human Resource Department
Zemen Bank S.C
Address: Kazanchis Abebech Bldg. (Near Radisson Blu Hotel)
Tel. 011557 5870 or 0115575166 or 0115574462
P.O. Box 1212
Addis Ababa
🇪🇹
Date Posted
October 13, 2019
Deadline Date
October 25, 2019
Job Requirement
Educational Qualification Required:
Sc. in Civil Engineering or in related fields.
Minimum Work Experience
4 years relevant experience of which 2 years as an Officer or in equivalent level.
Additional Skills:
On Basics of banking (knowledge of Bank products and services);
Construction management, collateral and asset valuation;
Computer application skill;
Data analysis and presentation skill;
How to Apply
by attaching their non-returnable application and CV with all credentials to the Bank’s Human Resource Department or can send their Application letter, CV and scanned documentations via email newjobs@zemenbank.com within ten working days for the date of this announcement.
Only shortlisted candidates will be contacted.
Human Resource Department
Zemen Bank S.C
Address: Kazanchis Abebech Bldg. (Near Radisson Blu Hotel)
Tel. 011557 5870 or 0115575166 or 0115574462
P.O. Box 1212
Addis Ababa
🇪🇹
የኢትዮጵያ መንገዶች ባስልጣን ከስራ ተቆራጮች እና አማካሪ ድርጅቶች ጋራ ዉይይት አደርገ።
የውይይት መርሃ ግብሩ የተካሄደው በምስራቁ የሀገራችን ክፍል በምንገድ ስራ ከተሰማሩ የስራ ተቋራጮችና አማካሪ ድርጅቶች ጋር በጅግጅጋ ከተማ ነው።
በመርሃ ግብሩ ላይም የኢትዮጵያ መንገዶች ባስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ተገኝ እና የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ታድመዋል።
በመድረኩ ላይም ኮንትራክተሮች አማካሪ ድርጅቶች ለስራ እንቅፋት ሆነውብናል ያሉትን ችገሮች አንስተዋል ።
የውይይት መርሃ ግብሩ የተካሄደው በምስራቁ የሀገራችን ክፍል በምንገድ ስራ ከተሰማሩ የስራ ተቋራጮችና አማካሪ ድርጅቶች ጋር በጅግጅጋ ከተማ ነው።
በመርሃ ግብሩ ላይም የኢትዮጵያ መንገዶች ባስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ተገኝ እና የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ታድመዋል።
በመድረኩ ላይም ኮንትራክተሮች አማካሪ ድርጅቶች ለስራ እንቅፋት ሆነውብናል ያሉትን ችገሮች አንስተዋል ።
To all construction materials supplies contact us @abinetorbot
ለ ኮንስትራክሽን እቃ ና ማቴርያል አቅራቢዎች በዚህ ያግኙን @abinetorbot
ለ ኮንስትራክሽን እቃ ና ማቴርያል አቅራቢዎች በዚህ ያግኙን @abinetorbot
PROPERTY EVALUATION ENGINEER I
UNITED BANK S.C
Oct 20, 2019 - Oct 26, 2019
Description
Job Requirement
Educational Qualification: B.Sc. in Civil Engineering or Architectural Engineering
Work Experience: 2 years as Associate Property Valuation Engineer or equivalent experience OR 5 years relevant experience in the banking industry OR 2 years as Property Valuation Engineer I or equivalent experience OR 6 years relevant experience
Location: (Head Office)
How to Apply
Interested applicants should apply in person along with non-returnable updated CV and copies of relevant credentials from the date of this vacancy announcement until October 26, 2019 to:
United Bank S.C.
Human Capital Business Partnering Deportment
Mekwor Plaza Building 4th floor
Addis Ababa
UNITED BANK S.C
Oct 20, 2019 - Oct 26, 2019
Description
Job Requirement
Educational Qualification: B.Sc. in Civil Engineering or Architectural Engineering
Work Experience: 2 years as Associate Property Valuation Engineer or equivalent experience OR 5 years relevant experience in the banking industry OR 2 years as Property Valuation Engineer I or equivalent experience OR 6 years relevant experience
Location: (Head Office)
How to Apply
Interested applicants should apply in person along with non-returnable updated CV and copies of relevant credentials from the date of this vacancy announcement until October 26, 2019 to:
United Bank S.C.
Human Capital Business Partnering Deportment
Mekwor Plaza Building 4th floor
Addis Ababa
FOREMAN
EMERGENCY RELIF TRANSPORT CIVIL ENGINEERING CONTRACT PROJECT
Oct 20, 2019 - Oct 30, 2019
Job Requirement
ከቴክኒክና ሙያ ት/ቤት በኮንስትራክሽን ሙያ የኮሌጅ ዲፕሎማ ደረጃ የተመረቀ በግንባታ ሥራ ላይ በፎርማን/ሱፐርቫይዘር 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ ልምድ ያለው፣
ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን መመዘኛ የምትሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀመሮ ባሉት 07/ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከCV ጋር በመያዝ ቃሊቲ በንብ ኢንተርናሽናል ባንክና በትድኮብ ባትሪ ማዕከል በስተቀኝ በሚያስገባው መንገድ 150 ሜትር ገባ ብሎ በሚገኘው መ/ቤታችን የሰው ሃብት ማሟላትና አስተዳደር ቡድን ቢሮ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከግል ድርጅት የሚቀርብ የሥራ ልምድ ማስረጃ ግብር የተከፈለበት መሆን ይኖርበትል፡፡
ዕለት ደራሽ የዕርዳት ትራንስፖር ድርጅት
‘ 011-439-00-75/011-439-63-34
EMERGENCY RELIF TRANSPORT CIVIL ENGINEERING CONTRACT PROJECT
Oct 20, 2019 - Oct 30, 2019
Job Requirement
ከቴክኒክና ሙያ ት/ቤት በኮንስትራክሽን ሙያ የኮሌጅ ዲፕሎማ ደረጃ የተመረቀ በግንባታ ሥራ ላይ በፎርማን/ሱፐርቫይዘር 2 ዓመት እና ከዚያ በላይ ልምድ ያለው፣
ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን መመዘኛ የምትሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀመሮ ባሉት 07/ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከCV ጋር በመያዝ ቃሊቲ በንብ ኢንተርናሽናል ባንክና በትድኮብ ባትሪ ማዕከል በስተቀኝ በሚያስገባው መንገድ 150 ሜትር ገባ ብሎ በሚገኘው መ/ቤታችን የሰው ሃብት ማሟላትና አስተዳደር ቡድን ቢሮ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከግል ድርጅት የሚቀርብ የሥራ ልምድ ማስረጃ ግብር የተከፈለበት መሆን ይኖርበትል፡፡
ዕለት ደራሽ የዕርዳት ትራንስፖር ድርጅት
‘ 011-439-00-75/011-439-63-34