ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታን ዛሬ ጥር 2 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ስራ አስጀመሩ።
👍31❤14
2018 2nd Q Construction Works (Only Direct Cost)(1).pdf
22.7 MB
የ2018 ዓ/ም 2ኛ ሩብ ዓመት የኮንስትራክሽን ስራዎች ቀጥተኛ ዋጋ ጥናት
2018E.C 2nd Quarter Construction Works (Only Direct Cost)t
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ
2018E.C 2nd Quarter Construction Works (Only Direct Cost)t
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ
👍41❤24🔥3
👍18🙏4👏2🤔2👌1
በ civil Engineering
በ COTM
- Site Engineer
- Office Engineering
-Project Manager
- inspector
- Forman
- driver (በሹፌር)
- የመሳሰሉት በ ቲክታክ tiktok የወጡ ስራዎችን ተመለክታችሁ አስተይዬት ስጡ ። እስኪ ቁም ነገር እንስራ።
https://www.tiktok.com/@conp251?_r=1&_t=ZS-94Xk8YfMZiq
በ COTM
- Site Engineer
- Office Engineering
-Project Manager
- inspector
- Forman
- driver (በሹፌር)
- የመሳሰሉት በ ቲክታክ tiktok የወጡ ስራዎችን ተመለክታችሁ አስተይዬት ስጡ ። እስኪ ቁም ነገር እንስራ።
https://www.tiktok.com/@conp251?_r=1&_t=ZS-94Xk8YfMZiq
👍16❤8
የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ደብዳቤ፣ የዓለም የነዳጅ ዋጋን መሰረት በማድረግ ከመጋቢት 1 ቀን 2018 ዓ/ም ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሬ መደረጉን ያስረዳል።
በደብዳቤው በተገለጸው መሰረት በሊትር፦
- ነጭ ናፍጣ 139.84 ብር
- ቤንዚን 132.18 ብር
- ኬሮሲን 146.14 ብር
- ቀላል ጥቁር ናፍጣ 137.03 ብር
- ከባድ ጥቁር ናፍጣ 133.45 ብር
- የአውሮፕላን ነዳጅ 145.23 ብር ሆኗል።
በዚህም ነጭ ናፍጣ ላይ የ10 ብር፣ ኬሮሲን ላይ የ7 ብር፣ ቤንዚን ላይ የ3 ብር፣ በመጋቢት ወር በሊትር ጭማሪ የተደረገ ሲሆን፣ በየካቲት 2018 ዓ/ም ቤንዚን 129.12 ብር፣ ነጭ ናፍጣ 129.12 ብር፣ ኬሮሲን 129.12 ብር ይሸጡ ነበር።
#fuel
በደብዳቤው በተገለጸው መሰረት በሊትር፦
- ነጭ ናፍጣ 139.84 ብር
- ቤንዚን 132.18 ብር
- ኬሮሲን 146.14 ብር
- ቀላል ጥቁር ናፍጣ 137.03 ብር
- ከባድ ጥቁር ናፍጣ 133.45 ብር
- የአውሮፕላን ነዳጅ 145.23 ብር ሆኗል።
በዚህም ነጭ ናፍጣ ላይ የ10 ብር፣ ኬሮሲን ላይ የ7 ብር፣ ቤንዚን ላይ የ3 ብር፣ በመጋቢት ወር በሊትር ጭማሪ የተደረገ ሲሆን፣ በየካቲት 2018 ዓ/ም ቤንዚን 129.12 ብር፣ ነጭ ናፍጣ 129.12 ብር፣ ኬሮሲን 129.12 ብር ይሸጡ ነበር።
#fuel
❤15👍12😁5
በአዲስ አበባ ሕንፃ አስገንቢዎች የሠራተኞችን ደኅንነት የሚቆጣጠር ባለሙያ እንዲመድቡ ሊደረግ ነው
- ሪፖርተር -
በአዲስ አበባ ከተማ ሕንፃ የሚያስገነቡ የሠራተኞችን ደኅንነትን የሚቆጣጠር ባለሙያ እንዲመድቡ እንደሚገደዱ፣ የከተማዋ የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አበበ እሸቱ (ኢንጂነር) ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በሥራ ላይ የሚያጋጥም ሞትን ለመከላከልና የግንባታ ደኅንነት መሠረታዊ አስፈላጊነትን ለማረጋገጥ የሕንፃ አስገንቢዎች በዘርፉ የሠለጠነ የደኅንነት ባለሙያ እንዲቀጥሩ ይገደዳሉ፡፡ ይህን ለማድረግ የሚያስችል መመርያ እንደሚወጣ ገልጸው፣ እያንዳንዱ የግንባታ ቦታ በሕግ ተደግፎ የደኅንነት ባለሙያ ይኖረዋል ብለዋል፡፡
- ሪፖርተር -
በአዲስ አበባ ከተማ ሕንፃ የሚያስገነቡ የሠራተኞችን ደኅንነትን የሚቆጣጠር ባለሙያ እንዲመድቡ እንደሚገደዱ፣ የከተማዋ የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አበበ እሸቱ (ኢንጂነር) ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በሥራ ላይ የሚያጋጥም ሞትን ለመከላከልና የግንባታ ደኅንነት መሠረታዊ አስፈላጊነትን ለማረጋገጥ የሕንፃ አስገንቢዎች በዘርፉ የሠለጠነ የደኅንነት ባለሙያ እንዲቀጥሩ ይገደዳሉ፡፡ ይህን ለማድረግ የሚያስችል መመርያ እንደሚወጣ ገልጸው፣ እያንዳንዱ የግንባታ ቦታ በሕግ ተደግፎ የደኅንነት ባለሙያ ይኖረዋል ብለዋል፡፡
❤26👍18👏7🤯1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የስሚንቶ ዋጋ : ምነው አለ ? 🤔🤔
The recent cement price surge is difficult to justify. While fuel prices have increased by only about 2.5%, a change that still caused noticeable supply challenges, the price of cement has risen dramatically by 90% to 110%. What makes this situation even more concerning is the absence of any significant demand pressure that would typically explain such a spike.
Now more than ever, government intervention is essential to stabilize the market and prevent this issue from escalating further, as it did two years ago.
#Cement
The recent cement price surge is difficult to justify. While fuel prices have increased by only about 2.5%, a change that still caused noticeable supply challenges, the price of cement has risen dramatically by 90% to 110%. What makes this situation even more concerning is the absence of any significant demand pressure that would typically explain such a spike.
Now more than ever, government intervention is essential to stabilize the market and prevent this issue from escalating further, as it did two years ago.
#Cement
❤33👍8😁6
#fuel
የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ደብዳቤ፣ የዓለም የነዳጅ ዋጋን መሰረት በማድረግ ከመጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽት 12:00 ሰዓት ጀምሮ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሬ መደረጉን ያስረዳል።
የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ደብዳቤ፣ የዓለም የነዳጅ ዋጋን መሰረት በማድረግ ከመጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽት 12:00 ሰዓት ጀምሮ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሬ መደረጉን ያስረዳል።
❤12👍6😱5