Construction Resources
የአዲስ አበባ ከተማ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ማስተካከያ የቤንዚን እና የአውሮፕላን ነዳጅ መሸጫ ዋጋ በግንቦት ወር ሲሸጥበት በነበረው ዋጋ በስኔ ወር የሚቀጥል ሲሆን የነጭ ናፍጣ፣ የኬሮሲን፣ የቀላል ጥቁር ናፍጣ አና የከባድ ጥቁር ናፍጣ በቀጣይ በሥራ ላይ የሚቆይ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በሚከተለዉ መሠረት ስራ ላይ እንዲዉል በመንግስት የተወሰነ መሆኑን እየገለፅኩ የህዝብ ማስታወቅያና የሁሉም ከተሞች…
" የነዳጅ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል " - ሚኒስቴሩ
የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ።
የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከዛሬ ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሰኔ ወር ሲሸጥ በነበረበት የመሽጫ ዋጋ እንዲቀጥል በመንግሥት መወሰኑን አሳውቋል።
የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ።
የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከዛሬ ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሰኔ ወር ሲሸጥ በነበረበት የመሽጫ ዋጋ እንዲቀጥል በመንግሥት መወሰኑን አሳውቋል።
👍12❤3👏3
Forwarded from Tender ጨረታ
New Document(7).PDF
5.7 MB
የ6ኛው ዙር የ40/60 ንግድ ቤቶች የጨረታ አሸናፊዎች ዝርዝር
https://t.me/constructiontenders
https://t.me/constructiontenders
👍5❤3🙏2
Forwarded from Construction Et Market
Granite Direct from Factory!
All Products at Wholesale Prices 🔥🔥🔥
Starting from just 4800 Birr! ⚡⚡⚡
Contact Us:
Phone: +251-9444-888-88
Telegram: @granite_ethiopia
Delivery Available Across Ethiopia 🚛🚛🚛
Cut SIze
Window Sill
Tread & Riser
60x60 CM
40x40 CM
Tiles
Manufacturing Location:
Teja Granite, near ECF School, Aleltu Woreda (15 KM from Sendafa)
Call : +251-9444-88-888
All Products at Wholesale Prices 🔥🔥🔥
Starting from just 4800 Birr! ⚡⚡⚡
Contact Us:
Phone: +251-9444-888-88
Telegram: @granite_ethiopia
Delivery Available Across Ethiopia 🚛🚛🚛
Cut SIze
Window Sill
Tread & Riser
60x60 CM
40x40 CM
Tiles
Manufacturing Location:
Teja Granite, near ECF School, Aleltu Woreda (15 KM from Sendafa)
Call : +251-9444-88-888
❤9👍9
የህንፃ ግንባታ ደህንነትን ባለማስጠበቅ የ142 ሰዎች ህይወት አልፏል ተባለ
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር የህንፃ ደህንነትን ባለመጠበቅ የአካል ጉዳት እና የህይወት ማጣት እንዲከሰት ምክንያት የሆኑ የግንባታ አማካሪ፣ ተቋራጮችና የህንፃ ባለቤቶች ላይ ከእስራት እስከ ገንዘብ ቅጣት እርምጃ መወሰዱን ገልጿል።
ለአራዳ ገለፃ ያደረጉት የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር አበበ እሸቱ 2 ሺህ 667 ህንፃዎችን ላይ ባደረግነው ምልከታ 1 ሺህ 557ቱ የሰራተኛን እና የአጎራባችን ደህንነት እንዳልጠበቁ ተረድተናል ብለዋል።
የችግሩን ምንጭ ስንመለከትም ለህንፃ ደህንነት ሥራዎች ትኩረት አለመስጠትና በጀት አለመመደብ መሆናቸውንም ተገንዝበናል ነው ያሉት።
ስለ ህንፃ ግንባታ ደህንነት ስራ ተቋራጩ፣ አማካሪውና አጠቃላይ በስራው የሚሳተፉ አካላት ይህንን ከግንዛቤ አስገብተው እንዲሰሩ የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን አጽንዖት ሰጥቷል።
#aradaFm
#Ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር የህንፃ ደህንነትን ባለመጠበቅ የአካል ጉዳት እና የህይወት ማጣት እንዲከሰት ምክንያት የሆኑ የግንባታ አማካሪ፣ ተቋራጮችና የህንፃ ባለቤቶች ላይ ከእስራት እስከ ገንዘብ ቅጣት እርምጃ መወሰዱን ገልጿል።
ለአራዳ ገለፃ ያደረጉት የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር አበበ እሸቱ 2 ሺህ 667 ህንፃዎችን ላይ ባደረግነው ምልከታ 1 ሺህ 557ቱ የሰራተኛን እና የአጎራባችን ደህንነት እንዳልጠበቁ ተረድተናል ብለዋል።
የችግሩን ምንጭ ስንመለከትም ለህንፃ ደህንነት ሥራዎች ትኩረት አለመስጠትና በጀት አለመመደብ መሆናቸውንም ተገንዝበናል ነው ያሉት።
ስለ ህንፃ ግንባታ ደህንነት ስራ ተቋራጩ፣ አማካሪውና አጠቃላይ በስራው የሚሳተፉ አካላት ይህንን ከግንዛቤ አስገብተው እንዲሰሩ የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን አጽንዖት ሰጥቷል።
#aradaFm
❤13👍13😱3
Forwarded from Construction Resources
2017 4th Quarter Constraction Works Item Direct Cost (1).pdf
22.3 MB
የ2017 4ኛ ሩብ ዓመት የኮንስትራክሽን ስራዎች ቀጥተኛ ዋጋ ጥናት
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ
You can compare with
https://t.me/ConstructionResources/227
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ
You can compare with
https://t.me/ConstructionResources/227
👍24❤20
የብረት ዋጋ ስንት ገባ, ቆርቆሮ ስንት ገባ: ብለው አሁንም ይደውላሉ, በዚህ በቴክኖሎጅ ዘመን በ ነፃ ሁሉንም online ገብተው ይመልከቱ
Construction Proxyን የማያውቅ መሃንዲስስ አለ? 11 አመት የሞላው ብቸኛው የኮንስትራክሽን ዌብ ሳይት ነው:: visit the website
constructionproxy.com
Construction Proxyን የማያውቅ መሃንዲስስ አለ? 11 አመት የሞላው ብቸኛው የኮንስትራክሽን ዌብ ሳይት ነው:: visit the website
constructionproxy.com
👍20❤11
ማስታወቂያ
በሸዋና ደብረ ብርሃን አካባቢ
የብቃት ማረጋገጫ ፍቃድ መስጠት መጀመራችንን ስለማሳወቅ፣
ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረው ከዚህ ቀደም በሰሜን ሸዋ ዞንና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ይሰጥ የነበረው የኮንስትራክሽን ተቋራጭ ብቃት ማረጋገጫ ፣የአርክቴክት፣የመሀንዲስ አማካሪ ብቃት ማረጋገጫ ከተማ አስተዳደሩ መስጠት ስለጀመረ ማንኛውም ባለጉዳይ ብቃት ማረጋገጫ ፈልጎ ሲመጣ ደ/ብርሃን ከተማና መሰረተ ልማት መምሪያ /ማዘጋጃ ቤት /የመጀመሪያው floor ላይ እንድትልኩ በትህትና እንጠይቃለን፡፡
https://t.me/constructionproxy
በሸዋና ደብረ ብርሃን አካባቢ
የብቃት ማረጋገጫ ፍቃድ መስጠት መጀመራችንን ስለማሳወቅ፣
ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረው ከዚህ ቀደም በሰሜን ሸዋ ዞንና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ይሰጥ የነበረው የኮንስትራክሽን ተቋራጭ ብቃት ማረጋገጫ ፣የአርክቴክት፣የመሀንዲስ አማካሪ ብቃት ማረጋገጫ ከተማ አስተዳደሩ መስጠት ስለጀመረ ማንኛውም ባለጉዳይ ብቃት ማረጋገጫ ፈልጎ ሲመጣ ደ/ብርሃን ከተማና መሰረተ ልማት መምሪያ /ማዘጋጃ ቤት /የመጀመሪያው floor ላይ እንድትልኩ በትህትና እንጠይቃለን፡፡
https://t.me/constructionproxy
👍14❤13
በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ቀደም ሲል ይሰጡ የነበሩ የምዝገባና ሰርተፍኬሽን አገልግሎቶች መካከል አስር ያህሉ ወደ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተዘዋውረዋል፡፡
***
ሐምሌ 04/2017 ዓ.ም (ኢኮባ)፡-
በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ይሰጡ የነበሩና ወደ መሶብ አንድ ማዕከል የተዛወሩ የምዝገባና ሰርተፍኬሽን አገልግሎቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ናቸው፡፡
1. አዲስ የባለሙያ ምዝገባና አገልግሎት
2. የባለሙያ ምዝገባ የእድሳት አገልግሎት
3. የባለሙያ የጠፋ የሙያ ፈቃድ መተካት
4. አዲስ የዉሃ ነክ ባለሙያ ፈቃድ ምዝገባ
5. እድሳት የውሀ የዉሃ ነክ ባለሙያ ፈቃድ ምዝገባ
6. የጠፋ የውሃ ባለሙያ ፈቃድ መተካት
7. የውሃ ባለሙያ ፈቃድ ደረጃ ዕድገት
8. አዲስ የውሃ ስራዎች ካምፓኒ የምዝገባና ብቃት ሰርተፍኬት
9. የውሃ ስራዎች ካምፓኒ ብቃት ሰርተፍኬት ዕድሳት
10. የውሃ ስራዎች ካምፓኒ ሰርተፍኬት የደረጃ ለውጥ ናቸው፡፡
ክቡራን ተገልጋዮችም እነዚህ አገልግሎቶች ከተቋማችን ወደ መሶብ አንድ ማዕከል መዛወራቸውን በማወቅ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑና ወደ ተቋማችን በመምጣት እንደይጉላሉ ከወዲሁ እናሳውቃለን፡፡
Source:
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን
***
ሐምሌ 04/2017 ዓ.ም (ኢኮባ)፡-
በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ይሰጡ የነበሩና ወደ መሶብ አንድ ማዕከል የተዛወሩ የምዝገባና ሰርተፍኬሽን አገልግሎቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ናቸው፡፡
1. አዲስ የባለሙያ ምዝገባና አገልግሎት
2. የባለሙያ ምዝገባ የእድሳት አገልግሎት
3. የባለሙያ የጠፋ የሙያ ፈቃድ መተካት
4. አዲስ የዉሃ ነክ ባለሙያ ፈቃድ ምዝገባ
5. እድሳት የውሀ የዉሃ ነክ ባለሙያ ፈቃድ ምዝገባ
6. የጠፋ የውሃ ባለሙያ ፈቃድ መተካት
7. የውሃ ባለሙያ ፈቃድ ደረጃ ዕድገት
8. አዲስ የውሃ ስራዎች ካምፓኒ የምዝገባና ብቃት ሰርተፍኬት
9. የውሃ ስራዎች ካምፓኒ ብቃት ሰርተፍኬት ዕድሳት
10. የውሃ ስራዎች ካምፓኒ ሰርተፍኬት የደረጃ ለውጥ ናቸው፡፡
ክቡራን ተገልጋዮችም እነዚህ አገልግሎቶች ከተቋማችን ወደ መሶብ አንድ ማዕከል መዛወራቸውን በማወቅ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑና ወደ ተቋማችን በመምጣት እንደይጉላሉ ከወዲሁ እናሳውቃለን፡፡
Source:
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን
❤46👍23👏4🔥1
በትግራይ ክልል መሶቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሥራ መቆሙን ተከትሎ የሲሚንቶ ዋጋ በ1 ሺሕ 500 ብር መጨመሩ ተገለጸ
ሐምሌ 9/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በትግራይ ክልል የሚገኝው መሶቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሥራ በማቋረጡ ምክንያት ከዚህ ቀደም 1 ሺሕ ብር ይሸጥ የነበረው ሲሚንቶ በ2 ሺሕ 500 ብር እየተሸጠ እንደሚገኝ የክልሉ ንግድ እና ኤክስፖርት ኤጀንሲ አስታወቀ
Source: Ahadu
ሐምሌ 9/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በትግራይ ክልል የሚገኝው መሶቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሥራ በማቋረጡ ምክንያት ከዚህ ቀደም 1 ሺሕ ብር ይሸጥ የነበረው ሲሚንቶ በ2 ሺሕ 500 ብር እየተሸጠ እንደሚገኝ የክልሉ ንግድ እና ኤክስፖርት ኤጀንሲ አስታወቀ
Source: Ahadu
❤12👍8🤔3
Applications Open | Architectural Heritage Documentation Training – Japan, November 2025
Mekelle University, in collaboration with Shibaura Institute of Technology (Japan), invites applications for an intensive training on architectural heritage documentation under the JST Sakura Science Exchange Program.
✅ Open to Mekelle University students (architecture, urban planning, heritage) and staff
✅ Fully funded: airfare, accommodation, daily allowances
✅ Deadline: 25 July 2025
Apply via the Google Form link/QR code in the description.
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScMlCkiKZYdGb22WHQUYA7007G5eZMm2PE39JA8xqsyDDmpTg/viewform?usp=preview
Tadesse Girmay Rumi Okazaki Mekelle University
Mekelle University, in collaboration with Shibaura Institute of Technology (Japan), invites applications for an intensive training on architectural heritage documentation under the JST Sakura Science Exchange Program.
✅ Open to Mekelle University students (architecture, urban planning, heritage) and staff
✅ Fully funded: airfare, accommodation, daily allowances
✅ Deadline: 25 July 2025
Apply via the Google Form link/QR code in the description.
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScMlCkiKZYdGb22WHQUYA7007G5eZMm2PE39JA8xqsyDDmpTg/viewform?usp=preview
Tadesse Girmay Rumi Okazaki Mekelle University
❤15👍9👏3