Last year Senegal🇸🇳 launched an ambitious Bus Rapid Transit (BRT) project in Dakar to revolutionise its notoriously congested traffic.
The buses, which run on dedicated lanes, are 100% Electric are designed to serve 300,000 Senegalese daily. They offer a fast, comfortable and safe alternative to existing means of transport.
In East Africa only Tanzania🇹🇿 has successfully implemented it's BRT system and is set to expand.
Kenya 🇰🇪 and Ethiopia 🇪🇹 continues to face challenges and resistance in implementing its BRT system.
Very impressive 👏
The buses, which run on dedicated lanes, are 100% Electric are designed to serve 300,000 Senegalese daily. They offer a fast, comfortable and safe alternative to existing means of transport.
In East Africa only Tanzania🇹🇿 has successfully implemented it's BRT system and is set to expand.
Kenya 🇰🇪 and Ethiopia 🇪🇹 continues to face challenges and resistance in implementing its BRT system.
Very impressive 👏
👍19❤4👏3
በአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ እና በኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ዛሬ የተካሄደው የስምምነት ሰነድ፦
☑️ከ41 ሺ በላይ በአዲስ አበባ ውስጥ
ያሉ የመንግስት ሰራተኞችን የቤት
ባለቤት ያደርጋል፡፤
☑️ ለመምህራን ቅድሚያ ይሰጣል፤
☑️ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለቤቶቹ
ግንባታ የሚሆን 120 ቢሊዮን ብር
አዘጋጅቷል፤
☑️ የመንግስት ሰራተኛው 25 በመቶ
የሚቆጥብ ሲሆን ባንኩ 75 በመቶ
ብድር በማመቻቸት በ20 አመት
ተከፍሎ የሚያልቅ ነው ።
☑️ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለቤቶቹ
ግንባታ ወጪ 75 በመቶ ብድር
ለማህበራቱ የሚለቀው ማህበራቱ 25
በመቶውን ሲቆጥቡ ነው።
☑️ቤቶቹ በሶስት ዓመታት ውስጥ
ይጠናቀቃሉ ተብሎ ይጠበቃል ...
የሚሉ ዋና ዋና ጉዳዮችን እና
ሌሎችንም የያዘ ነው።
☑️ከ41 ሺ በላይ በአዲስ አበባ ውስጥ
ያሉ የመንግስት ሰራተኞችን የቤት
ባለቤት ያደርጋል፡፤
☑️ ለመምህራን ቅድሚያ ይሰጣል፤
☑️ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለቤቶቹ
ግንባታ የሚሆን 120 ቢሊዮን ብር
አዘጋጅቷል፤
☑️ የመንግስት ሰራተኛው 25 በመቶ
የሚቆጥብ ሲሆን ባንኩ 75 በመቶ
ብድር በማመቻቸት በ20 አመት
ተከፍሎ የሚያልቅ ነው ።
☑️ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለቤቶቹ
ግንባታ ወጪ 75 በመቶ ብድር
ለማህበራቱ የሚለቀው ማህበራቱ 25
በመቶውን ሲቆጥቡ ነው።
☑️ቤቶቹ በሶስት ዓመታት ውስጥ
ይጠናቀቃሉ ተብሎ ይጠበቃል ...
የሚሉ ዋና ዋና ጉዳዮችን እና
ሌሎችንም የያዘ ነው።
👍27❤9😁6
China has transformed a 157.79 km section of the Beijing–Hong Kong–Macao Expressway in
Hubei Province using AI-controlled pavers, rollers, and support vehicles. Advanced algorithms,
leveraging centimeter-level GPS and obstacle detection, enabled seamless, jointless paving
with zero trimming errors, remotely managing SANY SAP200C-10 pavers and robotic rollers
without onboard crews, marking a leap in automated construction.
#AIConstruction #BeijingHongKongMacao #SmartPaving #RoboticTechnology
#InfrastructureInnovation
Hubei Province using AI-controlled pavers, rollers, and support vehicles. Advanced algorithms,
leveraging centimeter-level GPS and obstacle detection, enabled seamless, jointless paving
with zero trimming errors, remotely managing SANY SAP200C-10 pavers and robotic rollers
without onboard crews, marking a leap in automated construction.
#AIConstruction #BeijingHongKongMacao #SmartPaving #RoboticTechnology
#InfrastructureInnovation
👍24🤔9❤7👏2🤯1
Forwarded from Construction Resources
የአዲስ አበባ ከተማ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ማስተካከያ
የቤንዚን እና የአውሮፕላን ነዳጅ መሸጫ ዋጋ በግንቦት ወር ሲሸጥበት በነበረው ዋጋ በስኔ ወር የሚቀጥል ሲሆን የነጭ ናፍጣ፣ የኬሮሲን፣ የቀላል ጥቁር ናፍጣ አና የከባድ ጥቁር ናፍጣ በቀጣይ በሥራ ላይ የሚቆይ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በሚከተለዉ መሠረት ስራ ላይ እንዲዉል በመንግስት የተወሰነ መሆኑን እየገለፅኩ የህዝብ ማስታወቅያና የሁሉም ከተሞች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ መደረጉን አሳዉቃለሁ፡፡
የቤንዚን እና የአውሮፕላን ነዳጅ መሸጫ ዋጋ በግንቦት ወር ሲሸጥበት በነበረው ዋጋ በስኔ ወር የሚቀጥል ሲሆን የነጭ ናፍጣ፣ የኬሮሲን፣ የቀላል ጥቁር ናፍጣ አና የከባድ ጥቁር ናፍጣ በቀጣይ በሥራ ላይ የሚቆይ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በሚከተለዉ መሠረት ስራ ላይ እንዲዉል በመንግስት የተወሰነ መሆኑን እየገለፅኩ የህዝብ ማስታወቅያና የሁሉም ከተሞች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ መደረጉን አሳዉቃለሁ፡፡
👍9❤7👏1
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ ኢድ-ሙባረክ!
እንኳን ለ1,446 ኛው የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
ConstructionProxy.com
እንኳን ለ1,446 ኛው የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
ConstructionProxy.com
🙏15❤11
የጨረታ ማስከበሪያ ከፍተኛው መጠን ከ500ሺ ወደ 2 ሚሊየን ከፍ ተደረገ::
የመንግስት መ/ቤቱ የጠቅላላ ግዥውን ግምታዊ ዋጋ መሰረት በማድረግ ከ0.5% ያላነሰ እና2% ያለልበለጠ የጨረታ ማስከበሪያ የገንዘብ መጠን ወስኖ በጨረታው ጥሪው እና በጨረታ ሰነዱ ውስጥ መግለፅ ይኖርበታል፡፡ በዚህ መሠረት የሚወሰነው የጨረታ ማስከበሪያ መጠን ከብር 2,000,000 (ሁለትሚሊዮን ብር) የበለጠ መሆን የለበትም፡፡
@procinsightet/60
የመንግስት መ/ቤቱ የጠቅላላ ግዥውን ግምታዊ ዋጋ መሰረት በማድረግ ከ0.5% ያላነሰ እና2% ያለልበለጠ የጨረታ ማስከበሪያ የገንዘብ መጠን ወስኖ በጨረታው ጥሪው እና በጨረታ ሰነዱ ውስጥ መግለፅ ይኖርበታል፡፡ በዚህ መሠረት የሚወሰነው የጨረታ ማስከበሪያ መጠን ከብር 2,000,000 (ሁለትሚሊዮን ብር) የበለጠ መሆን የለበትም፡፡
አዲሱ የፌደራል የግዥ መመሪያ 1073/2017 ወደ ስራ ገብቷል። ዝርዝሩንና መመሪያውን 👇ያገኙታል::@procinsightet/60
👍19❤10🙏3😁2🔥1
ከአንድ ትርሊዮን በላይ የሚገመት ሀብት የሚፈልጉት የተጀመሩ መንገዶች
#Ethiopia | በኢትዮጵያ የተጀመሩ የመንገድ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ እስከ አንድ ነጥብ አምስት ትርሊዮን የሚገመት ሀብት እንደሚያስፈልግ የገንዝብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ ተናግረዋል ።
የገንዝብ ሚኒስትር ደኤታው እዮብ ይህን ያሉት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 33ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ነው።
ሚኒስትር ዴኤታው ከምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ፤ ከተለያዩ የብድር አቅራቢ ተቋማት በተገኘ ብድርና ከልማት አጋሮች በተገኘ ድጋፍ በርካታ መንገዶች እየተሰሩ ነው ።
እንደሀገር የተጀመሩትን የመንገድ ፕሮጀክቶች ለማጠናቀቅ ከአንድ ነጥብ ሶስት ትሪሊዮን እስከ አንድ ነጥብ አምስት ትሪሊዮን የሚገመት ሀብት እንደሚያስፈልግ አስታውቀዋል ዘገባው የጋዜጣ ፕላስ ነው ።
#Ethiopia | በኢትዮጵያ የተጀመሩ የመንገድ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ እስከ አንድ ነጥብ አምስት ትርሊዮን የሚገመት ሀብት እንደሚያስፈልግ የገንዝብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ ተናግረዋል ።
የገንዝብ ሚኒስትር ደኤታው እዮብ ይህን ያሉት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 33ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ነው።
ሚኒስትር ዴኤታው ከምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ፤ ከተለያዩ የብድር አቅራቢ ተቋማት በተገኘ ብድርና ከልማት አጋሮች በተገኘ ድጋፍ በርካታ መንገዶች እየተሰሩ ነው ።
እንደሀገር የተጀመሩትን የመንገድ ፕሮጀክቶች ለማጠናቀቅ ከአንድ ነጥብ ሶስት ትሪሊዮን እስከ አንድ ነጥብ አምስት ትሪሊዮን የሚገመት ሀብት እንደሚያስፈልግ አስታውቀዋል ዘገባው የጋዜጣ ፕላስ ነው ።
❤26👍7🤔4👌2💯2
የብረት ዋጋ ስንት ገባ, ቆርቆሮ ስንት ገባ: ብለው አሁንም ይደውላሉ, በዚህ በቴክኖሎጅ ዘመን በ ነፃ ሁሉንም ገብተው ይመልከቱ
Construction Proxyን የማያውቅ መሃንዲስስ አለ? 11 አመት የሞላው ብቸኛው የኮንስትራክሽን ዌብ ሳይት ነው::
constructionproxy.com
Construction Proxyን የማያውቅ መሃንዲስስ አለ? 11 አመት የሞላው ብቸኛው የኮንስትራክሽን ዌብ ሳይት ነው::
constructionproxy.com
👍24❤11💯4
ዜና እረፍት።
አልቤርቶ ቫርኔሮ።
ከ1950ዎቹ ጀምሮ በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ፈር ቀዳጅ በነበሩት አልቤርቶ ቫርኔሮ ህልፈት የተሰማኝን ሀዘን ለመግለጽ እፈልጋለሁ። ስራቸው የሀገራችንን የግንባታ ከባቢ እና ታሪካዊነት ያላቸው ምልክቶችን ላቅ ባለ ደረጃ የቀረፀ ነው።
ከታሪካዊ ስራዎቻቸው መካከል የአፍሪካ አዳራሽ (የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽን)፣ የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት፣ ሂልተን ሆቴል፣ ሚሊኒየም አዳራሽ፣ የጅማ አባጅፋር አውሮፕላን ማረፊያ ማሻሻያ፣ የአብርሆት ቤተመጻሕፍት፣ የአንድነት ፓርክ እና የብሔራዊ ቤተመንግሥት እድሳት ሥራ ይገኙበታል።
የሥራ ውርሳቸው በነዚህ ብሔራዊ ምልክቶች እና በሚወክሉት የእድገት ትእምርት ሲታወስ ይኖራል። ለነፍሳቸው ረፍትን፣ በረፍታቸው ላዘኑ ሁሉ መጽናናትን እንመኛለን።
ምንጭ። ጠቅላይ ሚኒስትር ገጽ
አልቤርቶ ቫርኔሮ።
ከ1950ዎቹ ጀምሮ በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ፈር ቀዳጅ በነበሩት አልቤርቶ ቫርኔሮ ህልፈት የተሰማኝን ሀዘን ለመግለጽ እፈልጋለሁ። ስራቸው የሀገራችንን የግንባታ ከባቢ እና ታሪካዊነት ያላቸው ምልክቶችን ላቅ ባለ ደረጃ የቀረፀ ነው።
ከታሪካዊ ስራዎቻቸው መካከል የአፍሪካ አዳራሽ (የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽን)፣ የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት፣ ሂልተን ሆቴል፣ ሚሊኒየም አዳራሽ፣ የጅማ አባጅፋር አውሮፕላን ማረፊያ ማሻሻያ፣ የአብርሆት ቤተመጻሕፍት፣ የአንድነት ፓርክ እና የብሔራዊ ቤተመንግሥት እድሳት ሥራ ይገኙበታል።
የሥራ ውርሳቸው በነዚህ ብሔራዊ ምልክቶች እና በሚወክሉት የእድገት ትእምርት ሲታወስ ይኖራል። ለነፍሳቸው ረፍትን፣ በረፍታቸው ላዘኑ ሁሉ መጽናናትን እንመኛለን።
ምንጭ። ጠቅላይ ሚኒስትር ገጽ
😭31❤9😱9👍3
በአያት ሪል እስቴት በግንባታ ሥራ ላይ የነበሩ ሁለት ሠራተኞች ከአራተኛ ፎቅ ወድቀው ሕይወታቸው አለፈ
ሰኔ 14/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በዛሬው ዕለት ከረፋዱ 4 ሰዓት አካባቢ ሲ.ኤም.ሲ ሚካኤል አካባቢ እየተገነባ በሚገኘው አያት ሪል እስቴት ላይ በግንባታ ሥራ ላይ የነበሩ ሁለት ሠራተኞች፤ ከአራተኛ ፎቅ ወድቀው ሕይወት ማለፋን አሐዱ ከቦታው ተገኝቶ ማረጋገጥ ችሏል።
አደጋው የደረሰው በልስን ሥራ ላይ ተሠማርተው በነበሩ ሠራተኞች ላይ ሲሆን፤ ሁለት ሠራተኞች ከሕንጻው 4ተኛ ፎቅ ላይ ሆነው የልስን ሥራ በማከናወን ላይ ሳሉ የቆሙበት ሊፍት (ዊንች) ካቦው በመበጠሱ አደጋው ደርሷል።
በወቅቱም ከሕንጻው ስር በመጎዝ ላይ የነበረ አንድ ሠራተኛ ዊንቹ ወድቆበት ወዲያውኑ ሕይወቱ ያለፈ ሲሆን፤ ከወደቁት ሁለት ሠራተኞች ውስጥ አንዱ ሠራተኛም በተመሳሳይ ወዲያው ሕይወቱ አልፏል።
የልስን ሥራ ሲሰራ የነበረው አንዱ ሠራተኛ ደግሞ፤ ከባድ ጉዳት ደርሶበት ለሕክምና እርዳታ ወደ ሆስፒታል ተወስዷል።
በትናትናው ዕለትም 4 የቀን ሥራ ሠራተኞች በተመሳሳይ ሁኔታ ከሪል እስቴቱ ሕንጻ ላይ ወድቀው ሁለት ሠራተኞች ሕይወታቸው ያለፈ ሲሆን፤ በሁለቱ ሠራተኞች ላይ ደግሞ ከባድ ጉዳት መድረሱን አሐዱ ያነጋገራቸው የሪል እስቴቱ የግንባታ ሠራተኞች ገልጸዋል።
እንዲሁም ከትናንት በስተያ ሐሙስ ሰኔ 12 ቀን 2017 ዓ.ም አምስት የግንባታ ሠራተኞች ከሕንጻው ላይ መውደቃቸው የተገለጸ ሲሆን፤ የሁለቱ ሠራተኞች ሕይወት ሲያልፍ በሦስቱ ሠራተኞች ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል ተብሏል።
በሕንጻው ግንባታ ላይ የተሰማሩ ሠራተኞች በተደጋጋሚ ተመሳሳይ አደጋ እየደረሰባቸው እንደሚገኝ አሐዱ የገለጹ ሲሆን፤ በሳምንት አንድ ወይ ሁለት ሠራተኞች አደጋ እንደሚደርስባቸው ተናግረዋል።
ምንጭ: አሐዱ ራድዬ
ሰኔ 14/2017 (አሐዱ ሬዲዮ) በዛሬው ዕለት ከረፋዱ 4 ሰዓት አካባቢ ሲ.ኤም.ሲ ሚካኤል አካባቢ እየተገነባ በሚገኘው አያት ሪል እስቴት ላይ በግንባታ ሥራ ላይ የነበሩ ሁለት ሠራተኞች፤ ከአራተኛ ፎቅ ወድቀው ሕይወት ማለፋን አሐዱ ከቦታው ተገኝቶ ማረጋገጥ ችሏል።
አደጋው የደረሰው በልስን ሥራ ላይ ተሠማርተው በነበሩ ሠራተኞች ላይ ሲሆን፤ ሁለት ሠራተኞች ከሕንጻው 4ተኛ ፎቅ ላይ ሆነው የልስን ሥራ በማከናወን ላይ ሳሉ የቆሙበት ሊፍት (ዊንች) ካቦው በመበጠሱ አደጋው ደርሷል።
በወቅቱም ከሕንጻው ስር በመጎዝ ላይ የነበረ አንድ ሠራተኛ ዊንቹ ወድቆበት ወዲያውኑ ሕይወቱ ያለፈ ሲሆን፤ ከወደቁት ሁለት ሠራተኞች ውስጥ አንዱ ሠራተኛም በተመሳሳይ ወዲያው ሕይወቱ አልፏል።
የልስን ሥራ ሲሰራ የነበረው አንዱ ሠራተኛ ደግሞ፤ ከባድ ጉዳት ደርሶበት ለሕክምና እርዳታ ወደ ሆስፒታል ተወስዷል።
በትናትናው ዕለትም 4 የቀን ሥራ ሠራተኞች በተመሳሳይ ሁኔታ ከሪል እስቴቱ ሕንጻ ላይ ወድቀው ሁለት ሠራተኞች ሕይወታቸው ያለፈ ሲሆን፤ በሁለቱ ሠራተኞች ላይ ደግሞ ከባድ ጉዳት መድረሱን አሐዱ ያነጋገራቸው የሪል እስቴቱ የግንባታ ሠራተኞች ገልጸዋል።
እንዲሁም ከትናንት በስተያ ሐሙስ ሰኔ 12 ቀን 2017 ዓ.ም አምስት የግንባታ ሠራተኞች ከሕንጻው ላይ መውደቃቸው የተገለጸ ሲሆን፤ የሁለቱ ሠራተኞች ሕይወት ሲያልፍ በሦስቱ ሠራተኞች ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል ተብሏል።
በሕንጻው ግንባታ ላይ የተሰማሩ ሠራተኞች በተደጋጋሚ ተመሳሳይ አደጋ እየደረሰባቸው እንደሚገኝ አሐዱ የገለጹ ሲሆን፤ በሳምንት አንድ ወይ ሁለት ሠራተኞች አደጋ እንደሚደርስባቸው ተናግረዋል።
ምንጭ: አሐዱ ራድዬ
❤22😭17😱5
የብረት ዋጋ ስንት ገባ, ቆርቆሮ ስንት ገባ: ብለው አሁንም ይደውላሉ, በዚህ በቴክኖሎጅ ዘመን በ ነፃ ሁሉንም online ገብተው ይመልከቱ
Construction Proxyን የማያውቅ መሃንዲስስ አለ? 11 አመት የሞላው ብቸኛው የኮንስትራክሽን ዌብ ሳይት ነው:: visit the website
constructionproxy.com
Construction Proxyን የማያውቅ መሃንዲስስ አለ? 11 አመት የሞላው ብቸኛው የኮንስትራክሽን ዌብ ሳይት ነው:: visit the website
constructionproxy.com
❤9💯8👍7
የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን የጎርፍ አደጋ ቅድመ-መከላከል ሥራ አሁንም ተጠናክሮ እንደቀጠለ ገለፀ
የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ይህን ችግር ለመቅረፍ ባለፉት 11 ወራት ከ400 ኪሎ ሜትር በላይ ርቀት የሚሸፍን የድሬኔጅ መስመር ጽዳት እና ጥገና ሥራ ተከናውኗል።
በበጋው ወራት ሲከናወን የቆየው የጎርፍ አደጋ ቅድመ-መከላከል ሥራ አሁንም ተጠናክሮ እንደቀጠለ ሲሆን፤ ባሳለፍነው ሳምንት የድሬኔጅ መስመር ጥገና ከተከናወነባቸው አካባቢዎች መካከል ገዳመ እየሱስ የሚጠቀስ ነው።
የክረምቱን ወቅት የጎርፍ አደጋ ስጋት ለመቀነስ ህብረተሰቡ በየአካባቢው የሚገኙት ክፍት የመንገድ ዳር የውሃ መውረጃ መስመሮችን በጋራ በማፅዳት የበኩሉን አውንታዊ ሚና እንዲወጣ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ጥሪውን ያቀርባል።
ምንጭ: የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን
የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ይህን ችግር ለመቅረፍ ባለፉት 11 ወራት ከ400 ኪሎ ሜትር በላይ ርቀት የሚሸፍን የድሬኔጅ መስመር ጽዳት እና ጥገና ሥራ ተከናውኗል።
በበጋው ወራት ሲከናወን የቆየው የጎርፍ አደጋ ቅድመ-መከላከል ሥራ አሁንም ተጠናክሮ እንደቀጠለ ሲሆን፤ ባሳለፍነው ሳምንት የድሬኔጅ መስመር ጥገና ከተከናወነባቸው አካባቢዎች መካከል ገዳመ እየሱስ የሚጠቀስ ነው።
የክረምቱን ወቅት የጎርፍ አደጋ ስጋት ለመቀነስ ህብረተሰቡ በየአካባቢው የሚገኙት ክፍት የመንገድ ዳር የውሃ መውረጃ መስመሮችን በጋራ በማፅዳት የበኩሉን አውንታዊ ሚና እንዲወጣ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ጥሪውን ያቀርባል።
ምንጭ: የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን
❤12👍10🙏1
ደሞዝ አልከፈልከኝም በሚል ምክንያት አሰሪውን የገደለ ወንጀለኛ በ21አመት ፅኑ እስራት ተቀጣ፡፡
ተከሳሹ ጌቱ መስፍን ይባላል፤ የወንጀል ድርጊቱን የፈፀመው ነሀሴ 27 ቀን 2014 ዓ/ም ከረፋዱ 4 ሰዓት ከ30 ሲሆን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ለገሃር ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ኖህ ሪል ስቴት ከሚያሰራው ህንፃ 16ኛ ጅምር ፎቅ ላይ ነው።
ሟች ሀጂብ ያሲን የተባለው ግለሰብ ከኖህ ሪል እስቴት ኮንትራት በመውሰድ ከስሩ በርካታ ሰራተኞችን ቀጥሮ የሚያሰራ ግለሰብ ነው።
ነሀሴ 27 ቀን 2014 ዓ/ም የዘወትር ስራውን ለማሰራት ሰራተኞችን ወደ የስራቸው ያሰማራል። ተከሳሽም ሟች የነበረበት ቦታ ጭር ማለቱን እና ማንም አለመኖሩን እንደ ጥሩ አጋጣሚ በመውሰድ ደሞዜን ከለከልከኝ በሚል ምክንያት በተፈጠረ አለመግባባት ሟች ሀጂብ ያሲንን ስራ እየሰራ ባለበት 16ኛ ፎቅ ላይ በፌሮ ብረት ግንባሩን በመምታት እና አንገቱን በሽቦ ገመድ በማነቅና በማሰር ህይወቱ እንዲያልፍ በማድረግ ሟችን ከህንፃው ተሸክሞ በማውረድ የህንፃው መሰረት ስር የሚገኝ የተጠራቀመ ውሃ ውስጥ አስከሬኑን በመጣል ከአካባቢው ይሰወራል።
የወንጀሉ መፈፀም ሪፖርት የደረሰው ፖሊስ ወንጀል ፈፃሚውን ለመያዝ በተደረገ ጥረት ተከሳሽ ጌቱ መስፍን ወንጀሉን ከፈፀመ በኋላ ምንም እንዳልተፈፀመ በኔጌሌ ቦረና ከተማ በአንድ ተቋም ውስጥ ተቀጥሮ በመስራት ላይ እንዳለ በቁጥጥር ስር ሊውል መቻሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገልጿል።
በተከሳሽ ጌቱ መስፍን ላይ ለሚመለከተው የፍትህ አካል በመላክ ክስ እንደተመሰረተበት የገለፀው የአዲስ አበባ ፖሊስ ተከሳሽ ጌቱ ጥፋተኛ ሆኖ በማግኘቱ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ወንጀል ችሎት በ21 አመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ እንደተወሰነበት ገልጿል።
አዲስ አበባ ፖሊስ
ተከሳሹ ጌቱ መስፍን ይባላል፤ የወንጀል ድርጊቱን የፈፀመው ነሀሴ 27 ቀን 2014 ዓ/ም ከረፋዱ 4 ሰዓት ከ30 ሲሆን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ለገሃር ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ኖህ ሪል ስቴት ከሚያሰራው ህንፃ 16ኛ ጅምር ፎቅ ላይ ነው።
ሟች ሀጂብ ያሲን የተባለው ግለሰብ ከኖህ ሪል እስቴት ኮንትራት በመውሰድ ከስሩ በርካታ ሰራተኞችን ቀጥሮ የሚያሰራ ግለሰብ ነው።
ነሀሴ 27 ቀን 2014 ዓ/ም የዘወትር ስራውን ለማሰራት ሰራተኞችን ወደ የስራቸው ያሰማራል። ተከሳሽም ሟች የነበረበት ቦታ ጭር ማለቱን እና ማንም አለመኖሩን እንደ ጥሩ አጋጣሚ በመውሰድ ደሞዜን ከለከልከኝ በሚል ምክንያት በተፈጠረ አለመግባባት ሟች ሀጂብ ያሲንን ስራ እየሰራ ባለበት 16ኛ ፎቅ ላይ በፌሮ ብረት ግንባሩን በመምታት እና አንገቱን በሽቦ ገመድ በማነቅና በማሰር ህይወቱ እንዲያልፍ በማድረግ ሟችን ከህንፃው ተሸክሞ በማውረድ የህንፃው መሰረት ስር የሚገኝ የተጠራቀመ ውሃ ውስጥ አስከሬኑን በመጣል ከአካባቢው ይሰወራል።
የወንጀሉ መፈፀም ሪፖርት የደረሰው ፖሊስ ወንጀል ፈፃሚውን ለመያዝ በተደረገ ጥረት ተከሳሽ ጌቱ መስፍን ወንጀሉን ከፈፀመ በኋላ ምንም እንዳልተፈፀመ በኔጌሌ ቦረና ከተማ በአንድ ተቋም ውስጥ ተቀጥሮ በመስራት ላይ እንዳለ በቁጥጥር ስር ሊውል መቻሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገልጿል።
በተከሳሽ ጌቱ መስፍን ላይ ለሚመለከተው የፍትህ አካል በመላክ ክስ እንደተመሰረተበት የገለፀው የአዲስ አበባ ፖሊስ ተከሳሽ ጌቱ ጥፋተኛ ሆኖ በማግኘቱ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ወንጀል ችሎት በ21 አመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ እንደተወሰነበት ገልጿል።
አዲስ አበባ ፖሊስ
❤30👌6🙏4😱3😭1
Construction Resources
የአዲስ አበባ ከተማ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ማስተካከያ የቤንዚን እና የአውሮፕላን ነዳጅ መሸጫ ዋጋ በግንቦት ወር ሲሸጥበት በነበረው ዋጋ በስኔ ወር የሚቀጥል ሲሆን የነጭ ናፍጣ፣ የኬሮሲን፣ የቀላል ጥቁር ናፍጣ አና የከባድ ጥቁር ናፍጣ በቀጣይ በሥራ ላይ የሚቆይ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በሚከተለዉ መሠረት ስራ ላይ እንዲዉል በመንግስት የተወሰነ መሆኑን እየገለፅኩ የህዝብ ማስታወቅያና የሁሉም ከተሞች…
" የነዳጅ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል " - ሚኒስቴሩ
የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ።
የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከዛሬ ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሰኔ ወር ሲሸጥ በነበረበት የመሽጫ ዋጋ እንዲቀጥል በመንግሥት መወሰኑን አሳውቋል።
የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ።
የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከዛሬ ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሰኔ ወር ሲሸጥ በነበረበት የመሽጫ ዋጋ እንዲቀጥል በመንግሥት መወሰኑን አሳውቋል።
👍12❤3👏3